www.maledatimes.com የሃገር ቅርሶች እየተመናመኑ አለቁ የአርበኛ ዐመዴ አበራ ካሳ ቤት ፈረሰ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የሃገር ቅርሶች እየተመናመኑ አለቁ የአርበኛ ዐመዴ አበራ ካሳ ቤት ፈረሰ

By   /   March 27, 2019  /   Comments Off on የሃገር ቅርሶች እየተመናመኑ አለቁ የአርበኛ ዐመዴ አበራ ካሳ ቤት ፈረሰ

    Print       Email
0 0
Read Time:43 Second

በቅርስነት የተመዘገበውን የደጃዝማች ዐምዴ አበራ ካሳ መኖሪያ ቤት ያፈረሰው የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ቤቱ በቅርስነት ስለመመዝገቡ ምንም ዓይነት መረጃ የለኝም ማለቱ እያነገጋረ ነው፡፡
***********************************
በትላንትናው ዕለት መፍረሱ የተሰማው በአዲስ አበበ ከተማ በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ የሚገኘው እና በቅርስነት የተመዘገበው የደጃዝማች ዐምዴ አበራ ካሳ መኖሪያ ቤት በቅርስነት ስለመመዝገቡ ምንም ዓይነት መረጃ የለኝም ሲል የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ተናገረ፡፡

የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በበኩሉ ቤቱ በቅርስነት ከተመዘገቡ ከ400 በላይ ቅርሶች መካከል አንዱ መሆኑን ገልጾአል፡፡

Image may contain: house, outdoor and nature

Image may contain: house, outdoor and nature

የደጃዝማች ዐምዴ አበራ ካሳ መኖሪያ ቤት በትናንትናው እለት በፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አማካኝነት የፈረሰ ሲሆን ቤቱከ90 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ነው፡፡

በአዲስ አበበ ከተማ በቅርስነት ከተያዙ ታሪካዊ ግንባታዎች አንዱ እንደሆነ የሚነገርለት የደጃዝማች ዐምዴ አበራ ቤት ለምን እንዳፈረሰ የተጠየቀው የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በበኩሉ ቤቱ በቅርስነት ስለመመዝገቡ ምንም ዓይነት መረጃ የለኝም ያለ ሲሆን በቅርስነት ተመዝግቧል የተባለውን የዚህን መኖሪያ ቤት ጉዳይ ወደ ፊት በህግ አግባብ ለመፍታት እንደሚንቀሳቀስ የአዲስ አበበ ከተማ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ መግለፁን የኢቢሲ ዘግቧል፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on March 27, 2019
  • By:
  • Last Modified: March 27, 2019 @ 11:34 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar