www.maledatimes.com ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እስክንድር ነጋን በከባዱ ይፈራዋል፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን አስከልክሎታል!! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እስክንድር ነጋን በከባዱ ይፈራዋል፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን አስከልክሎታል!!

By   /   March 30, 2019  /   Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር አብይ እስክንድር ነጋን በከባዱ ይፈራዋል፣ ጋዜጣዊ መግለጫውን አስከልክሎታል!!

    Print       Email
0 0
Read Time:42 Second

ዛሬ የተከለከለው ጋዜጣዊ መግለጫ በተመለከተ!
.
~ በዛሬው እለት አዲስ አበባ ባለአደራ ምክር ቤት /ባልደራስ/ ይሰጠው የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ “ከበላይ አካል በመጣ” ቀጥተኛ ትዕዛዝ ክልከላ ተደርጎበታል ።
.
~ የክልከላው ምክንያት አስመልክቶ በቦታው ላይ በዋነኛነት መመሪያ ሲሰጥ የነበረው አዛዥ ፖሊስ “ክልከላው ከበላይ አካል የተሰጠ ትዕዛዝ ነው”ከማለት ውጪ ለጋዜጠኞችም ሆነ ጋዜጣዊ መግለጫ ላዘጋጅቱ አካላት ምንም ዓይነት ምላሽ ለመስጠት ፍቃደኛ አልነበረም ።
.
~ ይሁን እንጂ የአዲስ አበባ ባለአደራ ም/ቤት (ባልደራስ ) በሆቴል ውስጥ ይሰጠው የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ ክልከላ አስመልክቶ ጥሪ ላደረገላቸው ጋዜጠኞች ማብራሪያ በሆቴሉ በራፍ ላይ ለመስጠት ሙከራ ቢያደርጉም በድጋሚ ፖሊሶች ክልከላ አድርገዋል ።
.
~ ጋዜጣዊ መግለጫ ለመዘገብ የተገኙ ጋዜጠኞች እንዲሁም ጉዳዩን ለመከታተል የመጡ ሰዎችን ፖሊስ በማስገደድ ከአካባቢው እንዲርቁ አድርጓል ።

Image may contain: 4 people, including Elias Gebru Godana, people smiling, people standing

.
~ በዛሬው እለት መግለጫ እንዳይሰጥ ክልከላ የተደራገበት ባለአደራ ምክር ቤት /ባልደራስ/ በመጪው አጭር ቀናት ውስጥ ጉዳዩን አስመልክቶ እንዲሁም ተያያዥ በሆነ ነገሮች ቦታው እና ሰዓቱ ኮሚቴው ግልጽ በሚያደርገው ቀን ለህዝብ መግለጫ እንደሚሰጥ ጋዜጠኛና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች እስክንድ ነጋ መልዕክቱን አስተላልፏል።
.

ድል ለእዉነተኛ ዴሞክራሲ !!!

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on March 30, 2019
  • By:
  • Last Modified: March 30, 2019 @ 10:29 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar