www.maledatimes.com ጀኔራል አደም መሃመድ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሆነው ተሾሙ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጀኔራል አደም መሃመድ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሆነው ተሾሙ!

By   /   June 29, 2019  /   Comments Off on ጀኔራል አደም መሃመድ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሆነው ተሾሙ!

    Print       Email
0 0
Read Time:22 Second

አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለጀኔራል አደም መሃመድ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማ ዦር ሹመት ሰጡ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ትናንት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጥተዋል።በዚህ መሰረትም ጄኔራል አደም መሃመድ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ሆነው ተሾመዋል።

በተጨማሪም ሌተናል ጀኔራል ሞላ ኃይለማርያም የምድር ኃይል አዛዥነት ሹመት የተሰጣቸው ሲሆን አቶ ደመላሽ ገብረሚካኤል ደግሞ የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሆነው መሾማቸውን የዘገበው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት የላከውን መግለጫ ዋቢ አድርጎ የዘገበው ማለዳ ታይምስ

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on June 29, 2019
  • By:
  • Last Modified: June 29, 2019 @ 7:32 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar