www.maledatimes.com የኢትዮጵያን አትሌቶች ማንኛውም አትሌት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መውጣት ይችላል ሲሉ ገለጡ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  AFRICA  >  EASTAFRICA  >  Current Article

የኢትዮጵያን አትሌቶች ማንኛውም አትሌት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መውጣት ይችላል ሲሉ ገለጡ!

By   /   October 13, 2019  /   Comments Off on የኢትዮጵያን አትሌቶች ማንኛውም አትሌት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መውጣት ይችላል ሲሉ ገለጡ!

    Print       Email
0 0
Read Time:32 Second

በችካጎ ማራቶን በተከናወነው የማራቶን ሩጫ ላይ የሁለተኛ ደረጃ ላይ አሸናፊ የሆኑት ደጀን ደበላ እና አሰፋ መንግስቱ ፣ ማንኛውም ሰው በሩጫው ወቅት የፈለገውን ባንዲራ ይዞ መሮጥ አለበት ሲሉ ተደምተዋል በተለይም ሃገርን ወክሎ እና የሃገርን ባንዲራ ማውለብለብ በሚቻልበት ወቅት ፣ የአሸባሪ ቡድን ባንዲራ ይዞ መገኘትም እንደፍላጎትህ ነው ሲሉ ተናግረዋል።

በተለይም አትሌት አሰፋ መንግስቱ ሰው የፈለገውን ይዞ የመምጣት መብት አለው ስለዚህ በዚህ ጉዳይ ላይ ምንም የምናገረው የለም ፣ በዶሃም የተደረገው ነገር ይሄው ነው ሲል ተናግሯል።

በህገ መንግስቱ መሰረት እንዲህ አይነት ህገወጥነት የማይታሰብ ቢሆንም ዛሬም ድረስ የአሸባሪዎች ቡድን የሆነውን የኦነግን ባንዲራ ይዞ ለመውጣታቸው የፌደሬሽኑ ህልውናም ሆነ የኢትዮጵያን ህልውና ሊያቃውስ ይችላል።

ለበለጠ መረጃ በቪዲዮ የተቀናበረውን ይዘን እንመለሳለን!! ወይንም ማለዳ ታይምስ የፌስቡክ ፔጅ ብትገቡ ታገኙታላችሁ !!

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar