www.maledatimes.com በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሃብት የአየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ ዘ-ሃበሻ ሚዲያን ከሰሰ ዘሃበሻም ምላሹን ሰጥቷል! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሃብት የአየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ ዘ-ሃበሻ ሚዲያን ከሰሰ ዘሃበሻም ምላሹን ሰጥቷል!

By   /   April 21, 2020  /   Comments Off on በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሃብት የአየር መንገዱ ስራ አስኪያጅ ዘ-ሃበሻ ሚዲያን ከሰሰ ዘሃበሻም ምላሹን ሰጥቷል!

    Print       Email
1 0
Read Time:39 Second

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ሃያስምንት አመታት በህወሃት እጅ መጨማለቂያ ከሆነበት ዘመን ጀምሮ አየር መንገዱ በከፍተኛ ደረጃ በሙስና የተዘፈቀ እንደሆነ የተለያዩ ሪፖርት መስራታችን ይታወሳል ፡፤ የአየር መንገዱ የአሁኑን ዋና ስራ አስኪያጅ በሙያ ብቃት ሳይሆን በዘረኝነት በተዋቀረ ሰነድ ወደ ስልጣን እንዲመጡ መደረጉን እና የቀድሞውን የአየርመንገዱን ስራ አስኪያጅ በግፊት እንዳባረሯቸው ከቀድሞው አየርመንገድ አቶ ግርማ ዋቄ ለመረጃ ማእከል መግለጻቸው ይታወሳል ::

በአየር መንገዱ ላይ ሰለ አለው የብልሹ አሰራር ዛሬም  ሆነ ትላንት በአለም ያሉት ኢትዮጵያኖች የሚያውቁት እና ሁልጊዜም በብልሹ አሰራር የሚቆጩበት እንደሆነ ይናገራሉ ። ታዲያ ይህ በሆነበት ሰአት የአየር መንገዱ ዋና ስራ አስኪያጅ እኔ ከደሙ ንጹህ ነኝ ለማለት መሞከራቸው የማይገባ መሙለጭለጭ ነው ። ለበለጠ መረጃ ከዘሃበሻ የተለቀቀውን ቪዲዮ ይመልከቱ

CEO Ato Tewolde gives a toast before taking off.

https://youtu.be/0pdCWGvmnKY

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 4 years ago on April 21, 2020
  • By:
  • Last Modified: April 21, 2020 @ 6:09 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar