www.maledatimes.com የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ሱዳን ድርድሩን አልማማበትም ማለቷ ተገልጿል !! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ሱዳን ድርድሩን አልማማበትም ማለቷ ተገልጿል !!

By   /   November 21, 2020  /   Comments Off on የህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ሱዳን ድርድሩን አልማማበትም ማለቷ ተገልጿል !!

    Print       Email
0 0
Read Time:17 Second

ታላቁ ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ በኢትዮጵያ፣ በግብጽ እና በሱዳን በውሃ ሚኒስቴሮች ደረጃ ሊካሄድ ለዛሬ ቀጠሮ በተያዘለት ድርድር ላይ ሱዳን እንደማትገኝ በደብዳቤ አስታውቃለች። ለዚህም ምክንያቷ የአፍሪካ ህብረት ባለሞያዎች የተሰጣቸው የአደራዳሪነት ሚና ዝቅተኛ ነው የሚል እንደሆነ የሱዳን ዜና አገልግሎት ሱና ዘግቧል፡፡ የሱዳን ወገን የድርድሩ አካሄድ ካልተለወጠ በድርድሩ አልሳተፍም የሚል አቋም በባለፈው ድርድር ወቅት ማንጸባረቋን የኢትዮጵያ የውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ማስታወቁ ይታወሳል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 3 years ago on November 21, 2020
  • By:
  • Last Modified: November 21, 2020 @ 6:48 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar