www.maledatimes.com Abby - MALEDA TIMES - Page 34
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by Abby  -  Page 34
Latest

‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

By   /  March 24, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

እትብታችን በተቀበረችበት በአገራችን ሁለተኛ ዜጋ፣ ተሰደን ባለንበት አገር ሁለተኛ ዜጋ ! ተሰደን በምንኖርበት አገር እንኳን የፖለቲካው ሁናቴ የወያኔን የቤት ስራ መቅረፍ ሲገባን እንደውም ያባስነው ይመስለኛል። የኢህአዴግ/ ወያኔ በብሄር፣ በጎሣ፣ በዘረኝነት የከፋፈላትን አገር መታደግ ሲገባን ዛሬ ደግሞ ተሰደን እራስ በራሳችን ተከፋፍለን በብሄር የፖለቲካ ድርጅት አቋቁመን እራስ በራሳችን መሻኮትና ለብሄራችን፣ለዘራችን ነፃነት እንታገላለን ስንል የወያኔ ስራ ከማስፈፀም ምን […]

Read More →
Latest

Ethiopia: 182 out of 184. What?

By   /  March 20, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia: 182 out of 184. What?

Ethiopia: 182 out of 184. What? By: MeKonnen H. Birru, PhD Mental Health Professor at Fortis College and author of a national best seller ‘Deep in True Self’ ‘No skill is more crucial to the future of a child, or to a democratic and prosperous society, than literacy.” Los Angeles Times A few years ago […]

Read More →
Latest

THE SEARCH FOR A STEPPING STONE

By   /  March 20, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on THE SEARCH FOR A STEPPING STONE

Much is being said about the new PM, I find the situation tempting for mocking. Had it been in the US, first amendment could have been my excuse but we don’t have a strong body that can even assure exercising constitutional right of expressing one self, only the ‘hat story’ is available in EPRDF’s village. […]

Read More →
Latest

ይድረስ ለአርያም

By   /  March 20, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለአርያም

የምፈራቸውን፡ ከውስጥም ይሁን ከውጭ የሚያስጨንቁኝን ድምፆች ምናል ባልሰማቸው?! ምናል የፆታየን፡ የወንድነቴን ያህል ብመላለስና ፍርሃትን ብቻ መፍራት ብለምድ? ኦህ ነፍሴ ምንኛ ባልተለመደ ሽንፈት ባልባዘንሽ ነበር፡፡ ይገርመኛል!! ላዋቂ ቀርቶ ለህፃናት ስጋት የማይፈጥረው የምኩራብ ደወል ባቃጨለ ቁጥር በታማኝነት መደንበሬ:: ውል ባለው ህይወት መገኘቴን ተዉት በምድሪቱ ላይ የመከሰቴ ሁነኛው ትርጉም ሳይገለጥልኝም ግን የደወሉ ጥሪ ለኔ ቢሆንስ ማለቱን ብቻ á‹­á‹¥ […]

Read More →
Latest

ኧረ የፍትህ ያለህ !! ያለ ነፃነት መኖር በቃን! በቃን መኖር ሰለቸን ! ለውጥ ያስፈልጋል!

By   /  March 16, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኧረ የፍትህ ያለህ !! ያለ ነፃነት መኖር በቃን! በቃን መኖር ሰለቸን ! ለውጥ ያስፈልጋል!

  ከዘካሪያስ አሳዬ (ኖርዌይ) በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የህግ የበላይነት እንዲከበር፣ግልፅነትና ተጠያቂነት እንዲኖር እና በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ ዜጎች በእኩልነት ሰብዓዊ መብታቸው ተጠብቆ እንዲኖሩ የሚያስቡ፣ የሚናገሩ፣የሚፅፉና የሚቆረቆሩ በጠቅላላው ለእነዚህ ፅንስ ሐሳቦች ዘብ የሚቆሙ በሙሉ የስርዓቱ ጠላቶች ተደርገው በመቆጠር ላይ ናቸው:: ለአገሪቱ አንድነትና ሉአላዊነት ብልፅግና በጣም ከሚቆጠሩ መሪዎቿና የፓርቲአቸው ጠባብ ጎሰኛ ፖሊሲ የተለየ የሚያስቡ ዜጎችና ቡድኖች ሁሉ ጠላትና ሽብርተኞች […]

Read More →
Latest

‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

By   /  March 6, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹…እናትና አባትን የሚለያይ ፖለቲካ…›› ግራ የገባ ነገር ነው!

    እትብታችን በተቀበረችበት በአገራችን ሁለተኛ ዜጋ፣ ተሰደን ባለንበት አገር ሁለተኛ ዜጋ ! ተሰደን በምንኖርበት አገር እንኳን የፖለቲካው ሁናቴ የወያኔን የቤት ስራ መቅረፍ ሲገባን እንደውም ያባስነው ይመስለኛል። የኢህአዴግ/ ወያኔ በብሄር፣ በጎሣ፣ በዘረኝነት የከፋፈላትን አገር መታደግ ሲገባን ዛሬ ደግሞ ተሰደን እራስ በራሳችን ተከፋፍለን በብሄር የፖለቲካ ድርጅት አቋቁመን እራስ በራሳችን መሻኮትና ለብሄራችን፣ለዘራችን ነፃነት እንታገላለን ስንል የወያኔ ስራ […]

Read More →
Latest

Ethiopian Muslims protest: a rise of sociopolitical consciousness

By   /  March 5, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopian Muslims protest: a rise of sociopolitical consciousness

  By: Mubarak Keder The relationship between the Ethiopian Muslim community and the government has always been on a delicate balance reached by a compromise made by the Muslim community. For the most part, given the authoritarian rule the country is under, the Muslim community tolerated the government’s unconstitutional involvement in their religious affair and […]

Read More →
Latest

የህዝብን ድምጽ ማፈን እስከመቸ?

By   /  February 5, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የህዝብን ድምጽ ማፈን እስከመቸ?

Ethio andinet  By Issa Abdusemed የወያኔ አምባገነንመንግስት”ዴሞክራሲ  እየገነባና አገሪቱን እያለማ “እንደሆነ በየቀኑ ከመቶ ጊዜ በላይ ራሱ በሞኖፖል ይዞ በሚቆጣጠራቸው በተለያዩ የመገናኛ ሚዲያዎች ብዙ ግዜ  እየነገረን ነው:: ይኸው የመገናኛ ብዙሃን ሚዲያዎች የወያኔመንግስትን ፖሊሲ እና የአገዛዝ ስርአት ለሚቃወሙግለሰቦች፣ቡድኖች፣የፖለቲካድርጅቶች እና በአጠቃላይየተለያዩሐሳብየሚያራምዱየህብረተሰብክፍሎችንለመጫንየተመሰረተ ይመስለኛል፡፡ በማንኛውምወንጀልየተጠረጠረንግለሰብ ፖሊስመጀመርያግለሰቡን ..ከወያኔ የፖለቲካ ታማኞች.. አንዱመሆኑንእናአለመሆኑንከወያኔ ባለስልጣናትይሁንታካላገኘየማሰርአቅምአይኖረውም፡፡

Read More →
Latest

ዛፍ በፍሬው ይታወቃል

By   /  January 17, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዛፍ በፍሬው ይታወቃል

ዛፍ በፍሬው ይታወቃል በዳዊት መላኩ (ጀርመን) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ያስተላለፈው ውሳኔ ሀገራችንና ህዝባችን ምን ያክል አስከፊ ሁኔታ ውስጥ እንደገቡ ያሳያል፡፡ሲኖዶሱ በመንፈስ ቅዱስ ይመራል ቢባልም አንዴ á‹¶/ር ሽፈራው ተክለማሪያም፤ አንዴ አቶ አባይ ጸሀዮ ፤ሲያስፈልግም አቦይ ስብሃት እና  አቶ በረከት  ስምኦን እየተፈራረቁ በቤተክርስቲያኒቱ ላይ የጥፋት በትራቸውን እያሳረፉበት ይገኛሉ፡፡እንግዲህ የመንግስት ሰዎች በዚህ መልኩ እየተፈራረቁ ተጽዕኖቸውን ሲያሳርፉ […]

Read More →
Latest

“Send away and chase” is the other side of TPLF’s group rudeness

By   /  January 17, 2013  /  AFRICA  /  Comments Off on “Send away and chase” is the other side of TPLF’s group rudeness

By Yakob Tekle Argaw, We heard from media that the Federal Bureau of Investigation (FBI) uncovers a plot to assassinate the award-winning journalist and activist Abebe Gelaw. The suspected mastermind was identified as Guesh Abera who is one of the hit men of the murderous TPLF junta. This Tigray People’s Liberation Front (TPLF) practice of […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar