Fatal Ethiopia Stampede Seen Reviving Unrest in U.S. Partner
October 3, William Davison The Ethiopian government’s deadly mishandling of a protest at a cultural event by the Oromo people threatens to reignite demonstrations across the country’s largest region and worsen political risk in one of the U.S.’s key African allies. The Association for Human Rights in Ethiopia estimates as many as 100 people […]
Read More →የህዝብ እውነት ፣ አጋርነትና የወደድኩት የሙሽሪት ትጋት !
የማለዳ ወግ… ===================================== * የህዝቡ ስሜት በየፈርጁ ይገለጻል ፣ ዛሬም ጀግና ሙሽራ አየን ! * ከሪዮ እሰከ ዲሲ፣ ከአማራ እሰከ እስከ ኦሮሚያ የህዝብ ሀቅ ! * እጁን ቆልፎ ” አቅመ ቢሶች ነን ፣ ታስረናል !” ሲል ” አሸሻሪ ነህ ” አትበሉት * ስማን ” ሰከን በል” ዘማች ፣ አዝማች ወታደሩ ፣ ሰከን ! ! ! […]
Read More →በእሬቻ በአል በተወሰደው ግፋዊ እርምጃ ላይ የተለያዩ ከተሞች እና ከፊል አዲስ አበባን ጨምሮ የተቃውሞ አሰሙ በወያኔ ንብረቶች ላይ እርምጃ ወሰዱ።
(ዘ-ሃበሻ)በእሬቻ በአል ላይ በጨካኙ የወያኔ ሰራዊት የተፈጸመው ህዝባዊ ተቃውሞ በጃሞ የተነሳው ተቃውሞ በተለያዩ የኦሮሚያ እና የአዲስ አበባ ክልሎች እየተዛመቱ መምጣቱ ተገልጦአል ። በአዲስ አበባም የተለያዩ የንግድ ሱቆች ተዘግተዋል ። በሌሎችም ቦታዎች የኦሮሞ ተወላጆችም ሆኑ ሌሎችም ዜጎች በህብረት የኦሮሞ ህዝብ ነጻ መሆን አለበት ግድያ ይቁም ፣ወያኔ ከስልጣን ይውረድ በማለት ከፍተኛ ድምጽ በማሰማላት ላይ ይገኛል ። በአለም […]
Read More →የአፍሪካ ህብረት ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ አፍሪካውያን ዜጎች እና ባለስልጣናቶች በአሜሪካ ጉዳይ ላይ ማስጠንቀቂያ ሰጠ።
By Zelalem Gebre የአፍሪካ ህብረት ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ አፍሪካውያን ዜጎች እና ባለስልጣናቶች በአሜሪካ ጉዳይ ላይ ማስጠንቀቂያ ሰጠ። ተቀማጭነቱን በአዲስ አበባ ያደረገው የአፍሪካ ህብረት ድርጅት በሰሜን አሜሪካ በፖሊሶች እና በጥቁር አሜሪካውያን ላይ በሚፈጸመው ግድያን አስመልክቶ በሰፊው በሃገሪቱ ላይ እየተዛመተ ነውእና በየትኛውም አቅጣጫ ስትጓዙ ጥንቃቄ ይገባችኋል ሲል ሃተታውን ጀምሮአል ። ቁጥራቸው በዛ ያሉ የጦር መሳሪያ ያልያዙ ጥቁር […]
Read More →U.S. Granted Citizenship to Deportees Due to Fingerprint Flaws
Melissa Chan @melissalchan The Homeland Security Department headquarters in Washington, June 5, 2015. Susan Walsh—AP The Homeland Security Department headquarters in Washington, June 5, 2015. “This situation created opportunities for individuals to gain the rights and privileges of U.S. citizenship through fraud” The U.S. has granted citizenship to nearly 900 people who had been ordered […]
Read More →6 emails you must read about Ethiopia from Hillary Clinton emails published by Wikileaks
Wikileaks has released thousands of Hillary Clinton emails on July 5, 2016. Here are six important emails we found that specifically talk about Ethiopia. MELES From: Wendy Sherman To: Hillary Clinton Date: 2012-08-20 00:14 Subject: MELES UNCLASSIFIED U.S. Department of State Case No. F-2014-20439 Doc No. C05791778 Date: 11/30/2015 RELEASE IN FULL From: Sherman, Wendy […]
Read More →Obama Gives Final Speech Before U.N. General Assembly
REBECCA HERSHER President Barack Obama addresses the United Nations General Assembly in New York on Tuesday. Richard Drew/AP President Obama addressed the United Nations General Assembly this morning, his final speech before the international governing body. As he nears the end of his two terms in office, the president addressed some of his administration’s biggest […]
Read More →ጋዜጠኛ አበራ ዋጊ በድንገተኛ አደጋ ህይወቱ አለፈ
በሳንዲያጎ ከተማ ነዋሪ የነበረው እና በቀድሞው ማእበል ጋዜጣ አዘጋጅ የነበረው ፣እንዲሁም በምንሊክ ሳተናው እና አስኳል ጋዜጦች ላይ በከፍተኛ አርቶት የሚታወቀው ጋዜጠና አበራ በትላንትናው እለት በደረሰበት የመኪና አደጋ በሳንዲያጎ ከተማ ህይወቱ ያለፈ ሲሆን ፣በዛሬው እለት በሳንዲያጎ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ አባላቶች እና እንዲሁም የኢትዮጵያውያን እድር ተወካዮች በስደት ከሚገኙት የኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ጋር በጉዳዩ ምክክር ያደረጉ ሲሆን ፣ የሳንዲያጎ […]
Read More →ESMERALDA FARMS BURN DOWN IN ETHIOPIA
Source Esmerlada, Esmeralda Farms burn down in Ethiopia By a politic demonstration, the entire company of Esmeralda Farms in Ethiopia is set on fire. I estimates that 10 million was spent on investment went up in smoke last Monday. I have not seen pictures of the damage and establish contact with our office in Ethiopia […]
Read More →ይድረስ ለታጋዩ ሕዝባችን ፍርዱ ዘገዬ (ከአዲስ አበባ)
አንደኛ – የማንም ንብረት ቢሆን በተያዘው የሕዝባዊ እምቢተኝነት ሰበብ ማቃጠሉና ማውደሙ ጠቃሚም ተገቢም አይደለም – መራራው የትግል ጉዟችን ብዙ ማስተዋልና ብዙ ማሰላሰል ያለበት ይሁን፡፡ በርግጥ በእስካሁኑ ሁኔታ የዐማራው ትግል ብስለትና ጨዋነት የተሞላበት መሆኑና ልዩ ጥንቃቄ መደረጉ የሚያስመሰግን ነው፡፡ አንዳንዴ የምናየውን የሚቃጠል ወይ የሚወድም ንብረትን ግን ወደ ሕዝብ ሀብትነት ለውጦ ለነጻነት ትግሉ እንዲጠቅም ማድረግ ይቻላል፡፡ […]
Read More →
