Here’s 34 companies hiring or offering work from home positions
CORONAVIRUS MALEDA TIMES Companies continue to hire to meet coronavirus-related demands, such as deliveries, essential services and technology companies.Author: Hope FordPublished: 6:12 PM EDT March 24, 2020Updated: 6:13 PM EDT March 24, 2020 ATLANTA — Many people have, will, or may lose their jobs during the COVID-19 pandemic. The people who are particularly vulnerable to losing their jobs, cannot […]
Read More →የአማራ ባንክ አክስዮን ሽያጭ ለአምስት ሳምንት ተራዘመ፡፡
ዛሬ የሚጠናቀቅ የነበረው የአማራ ባንክ አክሲዮን ማኅበር የአክሲዮን ሽያጭ ለአምስት ሳምንታት መራዘሙን አደራጅ ኮሚቴው አስታውቋል፡፡ ትውልደ ኢትዮጵያውያኑ በ”ፋይናንስ ሴክተሩ”እንዲሳተፉ የተመለከተውን አዋጅ መሠረት አድርጎ መመሪያ የወጣው የካቲት 20/2012 ዓ.ም ላይ እንደሆነ አደራጅ ኮሚቴው ዛሬ በሰጠው መግለጫ አመላክቷል። ይህም ማለት የባንኩ የአክሲዮን ሽያጭ ማጠናቀቂያ እንደሆነ ተገልጾ ከነበረው የካቲት 30/2012 ዓ.ም በ10 ቀናት ብቻ የቀደመ ነው። ይህም በቂ […]
Read More →በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ ከመንግስት የተሰጠ መግለጫ!
የኢትዮጵያ ፌዴራለዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የውሃ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒሰቴር የአሜሪካ የግምጃ ቤት ዲፓርትመንት ሴክሬታሪ በየካቲት 21 ቀን 2012 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. በ28 ፌብሩዋሪ 2020) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በተመለከተ ኢትዮጵያ ያልተሳተፈችበትን ስብሰባ ተከትሎ የወጣውን የፕሬስ መግለጫ በከፍተኛ ቅሬታ ተመልክተውታል። ስብሰባው የተካሄደው ኢትዮጵያ አስቀድማ ለግብጽ፣ ለሱዳን እና ለአሜሪካ ስብሰባው ለሌላ ጊዜ እንዲተላለፍ አሳውቃ […]
Read More →ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተሰጠ መግለጫ
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፀረ-ፕላጃሪዝም (Anti-Plagiarism) ፖሊሲ ከየካቲት 22/2012 ዓ.ም ጀምሮ ሊተገብር መሆኑን በይፋ እየገለጸ ይህ ፖሊሲ ተግባራዊ የሚሆን ሲሆን በፖሊሲው መሰረት ከዚህ በኋላ ማንኛውም መመረቂያ ጽሁፍ (Thesis/Dissertation) በኧርከንድ (URKUND) ሶፍትዌር አማካኝነት ተመርምሮ ከፕላጃሪዝም ነፃ መሆኑ ሳይረጋገጥ ዲግሪ እንደማይሰጥ ያሳውቃል፡፡ ፕላጃሪዝም አንድ የምረቃ ፅሁፍ የሚያዘጋጅ ወይም የምርምር ስራ የሚሰራ ሰው ሌሎች ሰዎች የሰሩትን ስራ የራሱ እንደሆነ […]
Read More →በአርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም ስም በተሰበሰበ ገንዘብ ምግብ ቤት ተከፈተ።
በወልዲያ አርሴማ ጸበል ለመጸበል ሄዶ በዚያው ላይመለስ ያመለጠው አርቲስት ፍቃዱ ተክለ ማርያም ፣ በኩላሊት ህመም ሲሰቃይ እንደነበር የሁላችንም ትውስታ የሁላችንም ህመም ሆኖ እንደነበር ይታወሳል። በዚህም ወቅት የወገን ደራሽ ወገን ነው በሚል ፣ በቴዎድሮስ ተሾመ እና በወንድሙ ሙሉቀን ተሾመ በኩል የተከፈተ የጎ ፈንድሚ አካውንት እንደነበር እና ከመጠን በላይ ገንዘብ ተሰብስቦ ፣ ለታማሚ ለነበረው አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም […]
Read More →እስክንድር ነጋ ወደ ስታዲየም እንዳይገባ በፖሊስ ታገደ የቪዲዮ ምስል ይዘናል!
በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በሚካሄደው የቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ላይ ለመሳተፍ ያቀናው ጋዜጠኛ፡እኛ፡የጸበአዊ፡መብጥ፡ጠሟጋች እስክንድር ነጋ በጨዋታው ላይ እንዳይሳተፍ በፖሊሶች በር ላይ በመከልከል ከፍተኛ ጭቅጭቅ ተፈጥሮ እንደነበር ተገልጿል። ወደ ስታዲየም ለመግባት ትኬት ቆርጠው የተሰለፉ ግለሰቦችም ሆነ እስክንድር ፣ ስታዲየሙ ሞልቷል ተመለሱ ቢሏቸውም ፣ ትኬቱ የተገዛው በወንበር ልክ እንጂ ሞላ ተብሎ የምንባረርበት ምክንያት የለም ሲሉ ታዳሚዎቹ ገልጸዋል። […]
Read More →የአሜሪካን ዜግነትን ለመመለስ (renouncing the citizenship )የሚፈጀው ጊዜ ከአንድ አመት ተኩል በላይ ነው
የአሜሪካን ዜግነት ይዞ ዜግነቱን ለመመለስ ፕሮሰስ ያደረገ ሰው በአሜሪካን ህግ መሰረት አንድ ግለሰብ የዜግነቱን ካርድ ከመለሰ በኋላ የመለሰበትን የመጀመሪያ ደብዳቤ የሚሰጠው ከስድስት ወር በኋlአ እንደሆነ የዩናትድ ስታቴስ ኦፍ አሜሪካ ሲቲዝን ሽፕ እና ኢሚግሬሽን አገልግሎት ይገልጻል ። በዚህም መሰረት አንድ ሰው የአሜሪካዊነቱን በመተው Americans renouncing their citizenship ማድረግ ከፈለገ የአጠቃላይ ጊዜ ከአንድ አመት እስከ አንድ አመት […]
Read More →አለምጸሃይ ወዳጆ የቤት ሽልማት አገኘች
በትላንትናው እለት በዋሽንግተን ዲሲ የተመረቀውን የፌስቡክ አርበኞች የተሰኘውን ድራማ ላይ በዋና ተዋናይነት ከሚሳተፉበት ውስጥ አንዷ የሆነችው አንጋፋዋ አለምጸሃይ ወዳጆ በምርቃቱ ስነ ስርአት ላይ በተገኙት ማህበረሰቦች ፊት ለፊት አለምጸሃይ ወዳጆ መሸለሟን ተገልጿል። በቴዎድሮስ ለገሰ ፣ በረዳት አማካሪ ፍሬህይወት መለሰ እና ማሩ አበበ የተዘጋጀው ይህ ዝግጅት በሙዚቃው አለም እና በቴአትር አለም ውስጥ እውቅና ያላቸው ሰዎች እንደተሳተፉበት ተገልጿል። […]
Read More →ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ላይ የተመሠረተው ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ በዝርዝር በጥቂቱ!
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ የነበሩት ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ክስ ተመሰረተባቸው። በዚህ የክስ መዝገብ የቀድሞ የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ኮሎኔል ሙሉ ወልደ ገብርኤልን ጨምሮ 50 ሰዎች ይገኙበታል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ውሃ የሚያርፍበት 123,189 ሄክታር ስፋት የሪዘርቬየር ክሊሪንግና ባዮማስ ዝግጅት ስራ ደኖችን የመመንጠር፣ የማጽዳትና ከአካባቢው (ከግድቡ […]
Read More →
