www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 204
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 204
Latest

በአኖሌ የተቆረጠው የማን እጅ ነው?

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአኖሌ የተቆረጠው የማን እጅ ነው?

እንዲህ ነው በ1860ዎቹ ንጉስ ሚኒሊክ ገና አፄ ሳይባሉ አፄ ቴዎድሮስ ሸዋን ባስገበሩበት ወቅት የተወሰኑ የጎንደሬ ሰራዊት አባላት በሸዋ እንዲቀሩ ተደርጎ ነበር፡፡ እነዚህ የጎንደርና የወሎ ፈረሰኞች ከንጉሥ ሣህለሥላሴ ዘምን ጀምሮ በአርሲና በጨርጨር ሰፍረው ነበር፡፡ አፄ ምኒሊክ ብዙውን ጊዜ በአርሲና በሐረርጌ  በማቅናት ዘመቻው በኦሮሞ ላይ ጭፍጨፋ እንደፈፀሙ ተደርጎ ተወርቷል ብዙ ተብሏል፡፡ መራሩ ሀቅ ግን ይህ ነው፡፡ ኦኖሌ፡-ሀርከ-ሙራ […]

Read More →
Latest

ህወሃት ወያኔ ለስደተኛው ህብረተሰብ ያቀረበው የስለላ መመዘኛ እና ስልት

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ህወሃት ወያኔ ለስደተኛው ህብረተሰብ ያቀረበው የስለላ መመዘኛ እና ስልት

የወያነ የስለላ ስልት ለማንበብ እኔን ይጫኑኝ weyanie-spying-doc   የወያኔ የስለላ መረጃ ቁጥር 2 tplf-spying-doc

Read More →
Latest

[የኦሞ ወንዝ ጉዳይ] በግድቡ ሕይወታቸው የተገደበ ኢትዮጵያውያንን ለማትረፍ የሚደረገው እርብርብ – ከፕ/ር ዓለማየሁ ገብረማርያም

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on [የኦሞ ወንዝ ጉዳይ] በግድቡ ሕይወታቸው የተገደበ ኢትዮጵያውያንን ለማትረፍ የሚደረገው እርብርብ – ከፕ/ር ዓለማየሁ ገብረማርያም

  ፕ/ር አለማየሁ ገ/ማርያም ከፕሮፌሰር ዓለማየሁ ገብረማርያም ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ   ከሁለት ዓመታት በፊት በዚህ በያዝነው ወር “ግድቡ እና አደጋው፡ ግልገል ጊቤ ሦስት በኢትዮጵያ“ በሚል ርዕስ በደቡብ ኢትዮጵያ በኦሞ ወንዝ ሸለቆ ከሚካሄደው ልማት ጋር በተያያዘ መልኩ ግድቡ ሊያስከትል በሚችለው እንደምታ ላይ ትኩረት በማድረግ ትንታኔ አቅርቤ ነበር፡፡ በዚያ ትንታኔዬ በዚህ የልማት ሰበብ እየተካሄደ ያለው እንቅስቃሴ በአካባቢው […]

Read More →
Latest

በዘውዲቱ ሆስፒታል ከአንዲት ሴት ሆድ 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በቀዶ ጥገና ተወገደ

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በዘውዲቱ ሆስፒታል ከአንዲት ሴት ሆድ 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በቀዶ ጥገና ተወገደ

በዘውዲቱ ሆስፒታል ከአንዲት ሴት ሆድ 30 ኪሎ ግራም የሚመዝን እጢ በቀዶ ጥገና ተወገደ የአዲስ አበባ  ከተማ  ነዋሪ የሆኑት ወይዘሮ ብርሃን ጸጋዬ የ45 ዓመት ሴት ሲሆኑ፥  ከዚህ በፊት አልጋ ላይ የሚያውል የከፋ ህመም አጋጥሟቸው አያውቅም ነበር። ላለፉት ስድስት ወራት ግን በተደጋጋሚ የሆስፒታሎችን በር ማንኳኳት የጀመሩት ወይዘሯዋ፥  በሆዷቸው 30 ኪሎ ግራም  የሚመዝን እጢ  ተገኝቶባቸዋል። ባሳለፍነው ቅዳሜም በወይዘሮዋ […]

Read More →
Latest

ምንሊክን በጎሪጥ (ከባዩ በየነ- ቶሮንቶ ካናዳ-March 2, 2014)

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ምንሊክን በጎሪጥ (ከባዩ በየነ- ቶሮንቶ ካናዳ-March 2, 2014)

1 መኮንን ረጋሳ star bucks የሚሉት ቡና መጠጫ ፀጥ ባለ ክፍል reserve ባስደረገው ጠረጴዛ ላይ ትንሿን ኮምፒዩተር አስቀምጦ ከወንበሩ ላይ አረፍ አለ። ኢትዮጵያን እንደቡና ሊያሸታት ሲፈልግ ከአበሻ ሬስቶራንት ቀጥሎ የሚያዘወትረው star bucksን ሰለሆነ አስተናጋጆቹ ያውቁታል። መኮንን ረጋሳ በናቱ ትግሬ ነው። እናቱ ግን የሃማሴንም የጎንደሬም ደም እንዳላቸው ያወሩ ነበር። አባቱ ረጋሳ ደሞ ያው ረጋሳ ናቸው፤ የለም […]

Read More →
Latest

8ኛው የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ በአ/አበባ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ነው

By   /  March 5, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on 8ኛው የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ በአ/አበባ ዩኒቨርስቲ እየተካሄደ ነው

8ኛው የመፅሐፍ ዓውደ ርዕይ በአ/አበባ ዩኒቨርስቲ ቅጥር ግቢ እየተካሄደ ነው፡፡ በአ/አበባ ያሉ መፅሐፍት ቤቶች ሁሉ “አለን” የሚሉትን መፅሐፎች ይዘው አንባቢያንን እያስደመሙ ነው፡፡ የጥንት እና ከገበያ የጠፉ፤ እንዲሁም አዳዲስ መፅሐፎች ሁሉ በአንድ ማዕድ ተሰትረው የአንባቢያን ያለህ እያሉ ነው፡፡ የመፅሐፍት ነጋዴዎች እንደነገሩኝ ከሆነ የዘንድሮው ዓውደርእይ ከባለፈው አመት የተሻለ የመፅሐፍ “ቀበኞች” የታደሙበት ነው፡፡ እኔም የታዘብኩት ይህንኑ ነው፡፡ በግሌ […]

Read More →
Latest

ጥመትን በሚያደርግና መንገዱ በቀናችለት ሰዉ አትቅና

By   /  March 4, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጥመትን በሚያደርግና መንገዱ በቀናችለት ሰዉ አትቅና

በአንድ ማህበረሰብ ዉስጥ ያሉ እሴቶች እንደ ሰደድ እሳት ከአንዱ ሰዉ ወደ ሌላዉ ሰዉ በወረርሽኝ መልክ የመተላለፍ ጉልበታቸዉ አስገራሚ ነዉ:: አንዱ ሲያደርግ ያዬዉን ሌላዉ የሚደግመዉ በተበለጥኩ ስሜት ብቻ ሳይሆን á‹« አሰራርና እሴት ወካይና ትክክለኛ እየመሰለዉ ጭምር ነዉ:: በተለይም ማህበረሰብ ወደ ጭለማማ ጉዞ ዉስጥ በሚገባበት ወቅት የትኛዉ የማህበረሰብ እሴት ትክክል መሆኑ ድብልቅልቅ የሚልበት ወቅት አለ:: በዚህ ወቅት […]

Read More →
Latest

የአዱዋው ድል አብነት!

By   /  March 3, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዱዋው ድል አብነት!

  (በሰሎሞን ተሰማ ጂ.) 1. መግቢያ፤ የአዱዋውን ድል የተጎናፀፍንበት ዕለት፣ በአለማችን ላይ ከተከሰቱት 15ቱ ታላላቅ ቀናት መካከል የምናስቀምጠው ነው፡፡ በአዲስጉዳይ መጽሔት ላይ ( http://semnaworeq.blogspot.com/2012/06/15.html ) በሁለት ተከታታይ መጣጥፎች እንደገለጽኩት፣ የሰውን ልጆች ሰብዓዊ ክብርና የመንፈስ ሙላት ላቅ በማድረግ ከሚወሱት/ከሚጠቀሱት ቀናት መካከል አንዱ፣ “የአዱዋው ድል” ነው፡፡ የድሉ አብነት/ተምሳሌት፣ ብሎም የዘር-መድሎን በመፈወስ ሃይሉና የእኩልነትን አዋጅ በማወጅ አቅሙ አዱዋን […]

Read More →
Latest

‘Tigray Regional State farmer’s right violated by government cadres’  

By   /  March 3, 2014  /  AFRICA  /  Comments Off on ‘Tigray Regional State farmer’s right violated by government cadres’  

Arena   party 31 March, 2014 by  Abebayhu Gebeyaw Political party, who is prepared to hold meeting with the public in Enderta, Kiwha town, accuse government cadres of violating and suppressing Tigray farmer’s right. According to the party chief executive Mr Abraha Desta recent research has revealed that 90% farmers in there region has taken loan […]

Read More →
Latest

መንግስታዊ ውሸት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውድቀት ትልቅ ሚና ተጫውቷል::

By   /  March 2, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on መንግስታዊ ውሸት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ውድቀት ትልቅ ሚና ተጫውቷል::

ምንሊክ ሳልሳዊ ፦ ሕወሓት/ኢሕኣዴግ መራሹ መንግስት የያዘውን ስልጣን ለመቀራመት አሰፍስፈው በጥላቻ ፖለቲካ ለሚዳክሩት ሁሉ ሊሰለጥኑ እንደሚገባ ልንነግራቸው ይገባል::ካልሆነ እንደኢሕኣዴግ ያሉ የሃያላኑ ስልጡን ማፊያዎችን መጣል ከባድ ይሆናል::ጥያቄው የለውጥ ጥያቄ ነው ::ኢሕኣዴግ መስማት ከቻለ ጥያቄው ይህ ነው :: የፖለቲካ ተሃድሶ እንዳልን ሁሉ የኢኮኖሚ ተሃድሶም ያስፈልገናል::ያለውን የኢኮኖሚ እደምታ ለመገምገም ሳይሆን መጪው ጊዜ በለውጥ የታጀበ የኢኮኖሚ ፖሊሲ እንዲኖረን ለማሳሰብ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar