www.maledatimes.com maleda times - MALEDA TIMES - Page 4
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by maleda times  -  Page 4
Latest

የአፍሪካ ህብረት ምርጫ ታዛቢ ቡድኖች አ/አ ገብተዋል።

By   /  June 6, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on የአፍሪካ ህብረት ምርጫ ታዛቢ ቡድኖች አ/አ ገብተዋል።

የአፍሪካ ህብረት ከኢትዮጵያ መንግሥት በደረሰው ጥያቄ መሠረት የአጭር እና የረዥም ጊዜ የምርጫ ታዛቢዎች ቡድኖችን መላኩን የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት ማስታወቃቸውን ቪኦኤ ዘግቧል። ሰኔ 14 የሚካሄደውን አጠቃላይ ብሄራዊ ምርጫ የሚታዘቡት ከተለያዩ የህብረቱ አባል ሃገሮች የተውጣጡ 8 አባላት የሚገኙበት የረዥም ጊዜ ክትትል ቡድን ሐሙስ እና ረቡዕ አዲስ አበባ መግባቱን የአፍሪካ ህብረት ባወጣው የፕሬስ መግለጫ አመልክቷል። […]

Read More →
Latest

“… በሚቀጥለው ጊዜ ኋይት ሀውስ ‘ስገባ’ በእሱ ጥያቄ ከማርክ ዙከንበርግ እና ባለቤቱ ጋር የእራት ግብዣ ብሎ ነገር አይኖርም” – ዶናልድ ትራምፕ

By   /  June 5, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on “… በሚቀጥለው ጊዜ ኋይት ሀውስ ‘ስገባ’ በእሱ ጥያቄ ከማርክ ዙከንበርግ እና ባለቤቱ ጋር የእራት ግብዣ ብሎ ነገር አይኖርም” – ዶናልድ ትራምፕ

የቀደሞው የአሜሪካ ፕሬዜዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከፌስቡክ እና ኢንስታግራም ለሁለት ዓመት መታገዳቸውን ተከትሎ መግለጫ አውጥተዋል። ዶናልድ ትራምፕ ባወጡት መግለጫ “የፌስቡክ ውሳኔ 75 ሚሊዮን ሰዎችን ጨምሮ ለመረጡን ብዙ ሰዎች ስድብ ነው …” “በዚህ ሳንሱር እና ማፈን እንዲቀጥሉ ሊፈቀድላቸው አይገባም። በመጨረሻም እኛ እናሸንፋለን። ሀገራችን ከእንግዲህ ይህን በደል መሸከም አትችልም!” ብለዋል። ትራምፕ በሰጡት መግለጫ በፌስቡክ መስራች ላይ ትችት ሰንዝረዋል። […]

Read More →
Latest

በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 – ሰኔ 25/2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡

By   /  June 5, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 – ሰኔ 25/2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡

IMG_0509 ቢሮ ይህን የገለፀው ዛሬ የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው። መግለጫዉን የሰጡት የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ሙላው አበበ ሲሆኑ የ2013 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሰኔ 25/2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተናግረዋል። በክልሉ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለተማሪዎቻቸው ፈተናዉን የሚወስዱበትን ቀን እንዲያሳውቁ ምክትል ኀላፊው አሳስበዋል። በትምህርት […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያና የአለም ባንክ የ10 ነጥብ 89 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

By   /  June 5, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on ኢትዮጵያና የአለም ባንክ የ10 ነጥብ 89 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

#WorldBank #Ethiopia ኢትዮጵያና የአለም ባንክ የ10 ነጥብ 89 ቢሊየን ብር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ የብድር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ እና የዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ የሱዳን፣ የደቡብ ሱዳንና የኤርትራ ተጠሪ ኦስማን ዲዮን ማፈራረማቸው ታውቋል

Read More →
Latest

በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 – ሰኔ 25/2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡

By   /  June 4, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 – ሰኔ 25/2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡

በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 – ሰኔ 25/2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮ ይህን የገለፀው ዛሬ የ2013 ዓ/ም የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተናን አስመልክቶ መግለጫ በሰጠበት ወቅት ነው። መግለጫዉን የሰጡት የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ሙላው አበበ ሲሆኑ የ2013 የትምህርት ዘመን የ8ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሰኔ 25/2013 […]

Read More →
Latest

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ከፍተኛ አመራሮች ፤ፕሬዚዳንት አቶ እስክንድር ነጋ ፣ አስቴር ስዩም ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና አስካለ ደምሌ የዕጩነት የማረጋገጫ እንዳገኙ ፓርቲው ከደቂቃዎች በፊት በይፋዊ ፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።

By   /  June 4, 2021  /  Addis Admas, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ  /  Comments Off on የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ከፍተኛ አመራሮች ፤ፕሬዚዳንት አቶ እስክንድር ነጋ ፣ አስቴር ስዩም ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና አስካለ ደምሌ የዕጩነት የማረጋገጫ እንዳገኙ ፓርቲው ከደቂቃዎች በፊት በይፋዊ ፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ከፍተኛ አመራሮች ፤ፕሬዚዳንት አቶ እስክንድር ነጋ ፣ አስቴር ስዩም ፣ ስንታየሁ ቸኮል እና አስካለ ደምሌ የዕጩነት የማረጋገጫ እንዳገኙ ፓርቲው ከደቂቃዎች በፊት በይፋዊ ፌስቡክ ገፁ አሳውቋል።

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሚኒስተር የሆኑት ዶ/ር ቀነዓ ያደታ የኤርትራን ሰራዊትን ከኢትዮጵያ የማስወጣት ሂደት መጀመሩን ገለፁ።

By   /  June 4, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, EASTAFRICA, zena, ማለዳ ራዲዮ, ኣማርኛ, ፍትሕ  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሚኒስተር የሆኑት ዶ/ር ቀነዓ ያደታ የኤርትራን ሰራዊትን ከኢትዮጵያ የማስወጣት ሂደት መጀመሩን ገለፁ።

የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሚኒስተር የሆኑት ዶ/ር ቀነዓ ያደታ የኤርትራን ሰራዊትን ከኢትዮጵያ የማስወጣት ሂደት መጀመሩን ገለፁ። አገር መከላከያ ሚኒስትሩ ይህን የገለፁት በዛሬ ዕለት የኢፊድሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትግራይ ጉዳይ ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ ነው። ዶክተር ቀነዓ ፥ የኤርትራን ጦር ከኢትዮጵያ የማስወጣት ሂደት መጀመሩን ከመግለፅ ባለፈ የሕወሓት ኃይል ከአገር መከላከያ ሰራዊት ጋር መዋጋት በሚያስችለው ቁመና ላይ አይደለም […]

Read More →
Latest

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ከ90 በመቶ በላይ ህዝብ አስቸኳይ የሆነ የምግብ እርዳታ ይፈልጋል ሲል አሳወቀ።

By   /  June 1, 2021  /  Addis Admas, AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) በኢትዮጵያ ትግራይ ክልል ከ90 በመቶ በላይ ህዝብ አስቸኳይ የሆነ የምግብ እርዳታ ይፈልጋል ሲል አሳወቀ።

#Tigray የተባበሩት መንግስታት የዓለም የምግብ ፕሮግራም (WFP) በመጋቢት ወር በትግራይ ክልል ሰሜን ምዕራብ እና ደቡብ ዞኖች ስርጭት ከጀመረ ጀምሮ ለአንድ ሚሊዮን ሰዎች የአስቸኳይ የምግብ እርዳታ መስጠቱን ገልጿል። በጥቅምት ወር ላይ በተነሳው ግጭት ሳቢያ በአጠቃላይ 5.2 ሚሊዮን ህዝብ (91 % የትግራይ ህዝብ ማለት ነው) አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው WFP አሳውቋል። ለአስቸኳይ ጊዜ የምግብ እርዳታ ምላሽ የ203 […]

Read More →
Latest

የጠፋች ልጃቸውን በሕይወት ለማግኘት ተስፋ ያደረጉት ቤተሰቦች አስከሬኗን ተረክበዋል

By   /  June 1, 2021  /  AFRICA, EASTAFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on የጠፋች ልጃቸውን በሕይወት ለማግኘት ተስፋ ያደረጉት ቤተሰቦች አስከሬኗን ተረክበዋል

! የ16 ዓመቷ ተማሪ ፌቨን ዳዊት ከጠፋች ከ4 ቀናት በሗላ አስክሬኗ በሀዋሳ ሀይቅ ተገኘ። ፌቨንና ጓደኛዋ ትዕግስት ዘወትር እንደሚያደርጉት ሀዋሳ ሀይቅ ዳርቻ እየተዝናኑ ነበር በድንገት 2 ወጣቶች ካልተቀላቀልናችሁ ብለው አብረዋቸው የሆኑት። ጥቂት ደቂቃዎችን አብረዋቸው ከቆዩ በሗላ በጀልባ ሀይቁ ላይ እንዝናና የሚል ጥያቄን ወጣቶቹ ያነሳሉ። 2ቱ ታዳጊ ሴቶች አለመፈለጋቸውን ቢገልፁም የወጣቶቹ ጉትጎታ የሚቻል ስላልነበር እሺ ለማለት […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ ጎዳና ተዳዳሪ በመምስል ልዩ ልዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ 1 ሺ የሚጠጉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ።

By   /  June 1, 2021  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ ጎዳና ተዳዳሪ በመምስል ልዩ ልዩ ወንጀሎችን በመፈፀም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ 1 ሺ የሚጠጉ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ።

#AddisAbaba ፖሊስ የምርመራ ስራ እየሰራ ይገኛል። ተጠርጣሪዎቹ ከህዝብ በደረሰ መረጃ መነሻ በማድረግ በ7 ክፍለ ከተሞች በተመረጡ 20 ቦታዎች ላይ ግንቦት 22 ቀን 2013 በተከናወነ የኦፕሬሽ ስራ የተያዙ ናቸው። አጠቃላይ ቋሚ አድራሻ የሌላቸውና በዋና ዋና አደባባዮች እና በምሽት በሰዋራ ቦታዎች የተለያዩ ወንጀሎችን ሲፈፅሙ የነበሩ 999 ግለሰቦች ናቸው የተያዙት። በቁጥጥር ስር ከዋሉት መካከል ፦ – አብዛኞቹ ማስቲሽና […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar