www.maledatimes.com staff reporter - MALEDA TIMES - Page 51
Loading...
You are here:  Home  >  Articles by staff reporter  -  Page 51
Latest

የቅ/ሲኖዶሱ አስቸኳይ ስብሰባ የፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴው ሥራ እንዲጀምር የታዘዘበትን ደብዳቤ ሊሽረው ይችላል

By   /  January 12, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቅ/ሲኖዶሱ አስቸኳይ ስብሰባ የፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴው ሥራ እንዲጀምር የታዘዘበትን ደብዳቤ ሊሽረው ይችላል

ከውጭ አህጉረ ስብከት ብፁዓን አባቶች ከግማሽ ያላነሱ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል የሰላምና አንድነት ጉባኤውን በተጨማሪ ሽማግሌዎች የማጠናከር አማራጭ ተይዟል በመጪው ሳምንት ሰኞ፣ ጥር 6 ቀን 2003 á‹“.ም፣ ለዕርቀ ሰላም ልኡካኑ ሪፖርትና ተጓዳኝ ሐሳቦች ቅድሚያ በመስጠት የሚካሄደው የቅዱስ ሲኖዶስ አስቸኳይ የምልአተ ጉባኤ ስብስባ÷ በአወዛጋቢ ውሳኔ የተቋቋመው የስድስተኛው ፓትርያሪክ አስመራጭ ኮሚቴ ሥራውን እንዲጀምር የታዘዘበትን የማሳሰቢያ ደብዳቤ ሊሽረው እንደሚችል ተጠቆመ፡፡ የማሳሰቢያ ደብዳቤው የተጻፈው […]

Read More →
Latest

ፍቅርን ስሎ ስሎ ስሎ (ቴዲ አፍሮ)

By   /  January 12, 2013  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on ፍቅርን ስሎ ስሎ ስሎ (ቴዲ አፍሮ)

“አልወጣልህ አለው ፍቅርን ስሎ ስሎ ስሎስሎ ስሎ ስሎ ፍቅርን ስሎ ስሎ በሳለው እየወጋ በደማው እየቀባ ክርስቶስ ደሙ እንጂ ዘሩ አልተሰቀለምአንጨቱ ላይ ያለው እውነት ይሄ አይደለም እያለ እስኪናገር የስዕሉ አንደበትገብረ ክርስቶስም ለክርስቶስ ሚሆን ቀለምእስኪያልቅበት በነጩ ሸራ ላይ እስካሁን የሚወርድ ደም አፈሰሰበትቀለም ቀይ የደም ቀለም የጥላ ቀለምየሁሉም ነው እንጂ የማንም አይደለምፍቅር ዘር አይደለም “በድምጽ ለማድመጥ እባካችሁ የጸሃፊዉን ስም ከፊት ለፊት ይጠቁሙ […]

Read More →
Latest

እኔማ (ከዘ.ገ ማለዳ ታይምስ)

By   /  January 12, 2013  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on እኔማ (ከዘ.ገ ማለዳ ታይምስ)

እኔማ ለማያርፈው አይንሽ ለሚቅበዘበዘውፈርሃቱን ንዶ አገር የሚያደርሰው ረፍትሽን ነስቶ ቀልብሽ ላይገዛ ላላይሽ በቅጡ በጄ ላልጨብጥሽ እንዲያው እንደ á‹‹á‹› “ስሜት” ስትይ በውነት የማውቀውን ስሜትሽን ያ` የለመድኩት ገላ የማውቀው ሰውነትበፍቅር ተግዳሮት ልቤ የወደቀበትሽሮ ላይድንልኝ በውድቅቱ ለሊት ያንቺን ነፍስ አድነሽየኔን ገድለሽብኝ ስውር ብለሽ ጠፍተሽመፍትሄው ሲጠፋሽሁነቱን ስታውቂው ጥፋትሽ ሲቀጣሽ ዛሬ ሰሜት አልሽኝ »»»»»ያኔማ ሳታውቂኝ ኖሬብሽ በፍቅር አስሬሽከውስጥሽ በቀዬ መሆኑን ስታውቂ ከህልም አለም ኑሮሽ ደግመሽ ስትነቂበብራና ቀለም በልብሽ ጽፈሽኝዛሬ በውን አለም መኖሬን ስታውቂ ነው ወይስ ስሜትሽ […]

Read More →
Latest

artist Tewodros Kassahun (Teddy Afro) reading poems during Sheger radio Poetry night in Addis Ababa.

By   /  January 8, 2013  /  Ethiopia, POEMS  /  Comments Off on artist Tewodros Kassahun (Teddy Afro) reading poems during Sheger radio Poetry night in Addis Ababa.

artist Tewodros Kassahun (Teddy Afro) reading poems during Sheger radio Poetry night in Addis Ababa.   (Teddy Afro).mp4

Read More →
Latest

‹‹ከእስረኞች ሁሉ ህገ-መንግስታዊ መብቴ ተጥሶ ዘመድ አዝማድ እና ጓደኛ እንዳይጠይቀኝ የተደረኩት እኔ ነኝ›› አንዷለም አራጌ

By   /  January 8, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹ከእስረኞች ሁሉ ህገ-መንግስታዊ መብቴ ተጥሶ ዘመድ አዝማድ እና ጓደኛ እንዳይጠይቀኝ የተደረኩት እኔ ነኝ›› አንዷለም አራጌ

  የአንድነት ፓርቲ አመራሮችና አባላት ከአንዷለም አራጌ ጋር ተገናኙ   ‹‹በፍቅርና በመተሳሰብ የምንኖርባት ኢትዮጵያ ትናፍቀኛለች››   ‹‹ከእስረኞች ሁሉ ህገ-መንግስታዊ መብቴ ተጥሶ ዘመድ አዝማድ እና ጓደኛ እንዳይጠይቀኝ የተደረኩት እኔ ነኝ››                                                                 አንዷለም  አራጌ            የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ የአንድነት ፓርቲ ከፍተኛ አመራር የነበረውንና በሽብርተኝነት ሰበብ ለእስር ተዳርጎ የሚገኘውን ወጣቱን ፖለቲከኛ አንዷለም […]

Read More →
Latest

Ethiopia 2013: Year of the Cheetah Generation By Alemayehu G Mariam

By   /  January 7, 2013  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopia 2013: Year of the Cheetah Generation By Alemayehu G Mariam

Prof. Al Mariam “The Cheetah Generation refers to the new and angry generation of young African graduates and professionals, who look at African issues and problems from a totally different and unique perspective. They are dynamic, intellectually agile, and pragmatic. They may be the ‘restless generation’ but they are Africa’s new hope. They understand and […]

Read More →
Latest

እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት ተወልዶላችኋል ሉቃ.2፥11 (መጋቤ ብሉይ አእምሮ ዘውዴ)

By   /  January 7, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት ተወልዶላችኋል ሉቃ.2፥11 (መጋቤ ብሉይ አእምሮ ዘውዴ)

እነሆ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት ተወልዶላችኋል ሉቃ.2፥11 ማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ለክርስትና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጌታችን ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ይላል ፡፡ ታኅሣሥ 27 ቀን 2005 á‹“.ም. መጋቤ ብሉይ አእምሮ ዘውዴ እንኳን ለጌታችን ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፡፡   የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት እንደ እንግዳ ደራሽ እንደ ውኃ ፈሳሽ  አይደለም፡፡ […]

Read More →
Latest

Latvia�s Economic Disaster Heralded as a Neoliberal “Success Story”: A Model for Europe and the US?

By   /  January 6, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on Latvia�s Economic Disaster Heralded as a Neoliberal “Success Story”: A Model for Europe and the US?

By Jeffrey Sommers and Michael Hudson Global Research, January 03, 2013 A generation ago the Chicago Boys and their financial supporters applauded General Pinochet�s anti-labor Chile as a success story, thanks mainly to its transformation of their Social Security into Employee Stock Ownership Plans (ESOPs) that almost universally were looted by the employer grupos by the end of […]

Read More →
Latest

ግእዝ ከእስያ ልሳናት ጋር ሲነጻጸር አይቴ ብሔሩ ለግእዝ?

By   /  January 6, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on ግእዝ ከእስያ ልሳናት ጋር ሲነጻጸር አይቴ ብሔሩ ለግእዝ?

ግእዝ ከእስያ ልሳናት ጋር ሲነጻጸር በዓለም የሥነ ልሳን ጥናት መሠረት የአካድ /የአሦር – አካዳውያን/ ቋንቋ ጥንታዊ ማንነቱ የተረጋገጠው በአንዳንድ የሥነ ጽሑፎች ቅሪት ሲሆን ይህ ቋንቋ በሥነ ልሳን ተማራማሪዎች ዘንድ የምሥራቅ ሴማዊ ልሳን ተብሎ በቅርብ ጊዜ ከተገኘው ከኤብላዊ ቋንቋ ጋር የሚመደብ ነው፡፡ አካድ እና አሦር በመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል በኦሪት ዘፍጥረት የተገለጹ እና ከኖኅ ዘመን በኋላ የታወቁ […]

Read More →
Latest

በውኑ የቤተክርስቲያኔ ጉዳይ እኔንስ አያገባኝ ይሆን?የተማፅኖ ደብዳቤ(፪)

By   /  January 6, 2013  /  Ethiopia  /  Comments Off on በውኑ የቤተክርስቲያኔ ጉዳይ እኔንስ አያገባኝ ይሆን?የተማፅኖ ደብዳቤ(፪)

የተማፅኖ ደብዳቤ(፪) ለብፁዕ አቡነ ሳሙዔል፣ ለብፁዕ አቡነ አብርሃም፣ ለብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ፣ ለብፁዕ አቡነ ቀለሜንጦስ፣ ለብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል፣ ለብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ እንዲሁም ለሚመለከታችሁ ሁሉ፤ አዲስ አበባ/ ኢትዮጵያ በውኑ የቤተክርስቲያኔ ጉዳይ እኔንስ አያገባኝ ይሆን? ከሁሉም አስቀድሜ ልጁ እንድሆን ፀጋውን ያደለኝና ለነገሮቼ ሁሉ መትባት ያለዋጋ የፈቀደውን ቸሩ ፈጣሪዬ፣ ኃያሉ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፡፡ እንዲሁም እናቱና እናቴን ተወዳጇን ድንግል ማርያምን አመሰግናለሁ፡፡ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar