www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 40
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 40
Latest

በቴዲ አፍሮ ሰርግ ላይ ጎሳዬ ተስፋዬ ባይገርምሽ ገና እወድሻለሁ በሚለው የቴዲ አፍሮ ዘፈን ሰርፕራይዝ አደረገው።

By   /  September 27, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

በዛሬው እለት እየተከናወነ ያለው የቴዲ ሰርግ በከፍተኛ ድምቀት ከመከበሩሩም በላይ የአዲስ አበባ መንገዶች ተዘግተው የቴዲ አፍሮን ፎቶ ግራፍ በመያዝ እንወድሃለን ! መልካም ትዳር እነመኝልሃለን ! ድንቅ አርቲስት ነህ በሚሉ እና ሌሎችም ታላልቅ እና የውዳሴ ቃላት በማጀብ አድናቂዎቹ እና ወዳጆቹ የሰርጉን ሁኔታ በመንገድ ላይ አድምቀውለታል ። በተለይም የኢትዮጵያን ታላላቅ አርቲስቶች በመድረክ ላይ በመሆን በዘፈኖቻቸው ውዳሴአቸውን ያቀረቡ […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማሪያም ያልተሞከረው መሞከር አለበት!!!

By   /  September 27, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማሪያም ያልተሞከረው መሞከር አለበት!!!

አዲስ አማራጭ ማቅረብ የፖለቲካ እድገት ያሳያል!!! አክሎግ ቢራራ (á‹¶/ር)  አክሎግ ቢራራ (á‹¶/ር) source ethiopian review መግቢያ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ተከታታይ ችግር፤ የስልጣኑ ባለቤት አለመሆኑ ነው። ይህ ሕዝብ፤ ለመብቱ ስኬታማነት፤ ለሃገሩ ክብርና ግዛታዊ አንድነት ያደረገው ትግል፤ የከፈለው ዋጋ፤ ሁላችንም የሚያኮራ ነው። ለስኬታማነቱ ማነቆ የሆነው ሕዝቡ ሳይሆን፤ ለሕዝቡ ቁመናል የምንለው ድሃው ህብረተሰብ ያስተማረን እኛው ነን። ድክመታችንና ጥንካሪያችን ረጋ […]

Read More →
Latest

የቴዲ አፍሮ የሰርግ ስነ ስርአት በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ነው

By   /  September 27, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

የቴዎድሮስ ካሳሁን የሰርግ ስነ ስርአት በዛሬው እለት የተከናወነ ሲሆን ፣በዚሁ ሰርግ ላይ ከአሜሪካ እና ከአውሮጳ የሄዱ የቅርብ ወዳጆቹ እንደተገኙ መረጃው ያመለክታል  በልዩ ሁኔታ ያከበረው ይህንን ሰርጉን ያከበረው ቴዲ አፍሮ ከፍተኛ የደስታ ስሜእት ነበረው ሲሉ ጓደኞቹ ለማለዳ ታይምስ የገለጹ ሲሆን ፣ይህም ለራሱ እና ለቤተሰቦቹ ኩራት ነው በማለት አወድሰውታል ። የሰርጉ ስነ ስርአት በዛሬው እለት ማለትም ሃሙስ […]

Read More →
Latest

በደቡብ ክልል ” መለስ ዜናዊ እንኳን ሞተ” ብለው ተናግረዋል የተባሉ 80 ሰዎች ታሰሩ

By   /  September 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on በደቡብ ክልል ” መለስ ዜናዊ እንኳን ሞተ” ብለው ተናግረዋል የተባሉ 80 ሰዎች ታሰሩ

መስከረም ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፭ á‹“/ም ኢሳት ዜና:-በደቡብ ኦሞ ዞን በደቡብ አሪ ወረዳ የሚገኙ አርሶአደሮች፣ ” መለስ ዜናዊ እንኳንም ሞተ፣ አናዝንም” በማለት ሲናገሩ ተሰምተዋል በሚል ነው የወረዳው አቃቢ ህግ ክስ ያቀረበባቸው። የክስ መዝገቡ እንደሚያመለክተው አርሶ አደሮቹ በኢፌዲሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 4 /86 ሀ ላይ የተደነገገውን ተላልፈዋ ል። በመዝገብ ቁጥር 4103/30/2004 ፣ በ ቀን ጻጉሜ […]

Read More →
Latest

ከአንድ አመት በላይ ለሚሆን ጊዜ ታፍኖ ቆየው ኢሳት ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፈውን የሙከራ ስርጭት ጀምሯል።

By   /  September 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከአንድ አመት በላይ ለሚሆን ጊዜ ታፍኖ ቆየው ኢሳት ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፈውን የሙከራ ስርጭት ጀምሯል።

የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ኢሳት ወደ ኢትዮጵያ የሙከራ ስርጭት ጀመረ መስከረም ፲፮ (አስራ ስድስት) ቀን ፳፻፭ á‹“/ም ኢሳት ዜና:-በገዢው ፓርቲ አፈና ከአንድ አመት በላይ ለሚሆን ጊዜ ታፍኖ ቆየው ኢሳት ወደ ኢትዮጵያ የሚያስተላልፈውን የሙከራ ስርጭት ጀምሯል። ከኒው ሆርን ቴሌቪዥን የአየር ስርጭት በመግዛት በሚቀጥሉት ቀናት ሙሉ ስርጭቱን የሚጀምረው ኢሳት፣ በቅርቡ ተጨማሪ የራሱ ሙሉ የስርጭት ጊዜ ይኖረዋል። አዲሱ ስርጭት በኤ ቢ 7 በ7 ዲግሪ […]

Read More →
Latest

Egypt, Ethiopia can build new Nile River water relationship [bikyamasr]

By   /  September 26, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Egypt, Ethiopia can build new Nile River water relationship [bikyamasr]

CAIRO: Despite a Wikileaks report that claimed Egypt was looking to attack Ethiopia’s Renaissance Dam project along the Nile River, with Sudan approval, there is still hope that the two countries can rebuild a relationship based on compromise on Nile water issues. With the ascension of new Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn to the country’s top position, […]

Read More →
Latest

ሳቂታዋ የረጅም ርቀት ሩጫ ንግስት

By   /  September 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሳቂታዋ የረጅም ርቀት ሩጫ ንግስት

September 25, 2012 By Fisseha Tegegn www.total433.com ኦሎምፒክ ምን እንደሆነ ከማወቄ በፊት የእሷን ስምና ድሏን ነበር የማውቀው። ስሟ በሬዲዮ በተደጋጋሚ ሲጠራ ስለሰማሁት አእምሮዬ ውስጥ ተቀርጾ ተቀምጧል። “የኦሎምፒክ ወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት ሆነች” የሚለው ጩኸት ልቤን አልሰረቀውም፤ ልጅ ነበርኩና የኦሎምፒክን ዋጋና ምንነት ባለማወቄ። “ሮጣ ተፎካካሪዎቿን እንደ ጭራ ከኋላ አስከትላ አሸነፈች” የሚለው ድምጽን ለማስተናገድ ግን አልተቸገርኩም። ምክንያቱም እየተሯሯጠና አቧራ እያቦነነ […]

Read More →
Latest

የእግርኳስ ውበት እና ጠቢብ ሪኬልሜ “በቃኝ” አለ

By   /  September 26, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የእግርኳስ ውበት እና ጠቢብ ሪኬልሜ “በቃኝ” አለ

September 20, 2012 By Fisseha Tegegn www.total433.com  “ከቡድኑ ጋር ተነጋገርኩ፣ ከክለቡ ፕሬዝዳንት ጋርም በጉዳዩ ላይ ተወያየሁ። እናም እንደማልቀጥል ነገርኳቸው። ለክለቡ ያለኝ እና የከፈልኩት መስዋትነት እጅግ በጣም ብዙ ነው። አሁን ግን ባዶነት እየተሰማኝ ነው። ከዚህ በኋላ ምንም የምሰጠው ነገር የለኝም። እኔ የዚህ ክለብ ደጋፊ ነኝ። በሙሉ ፍላጎቴ መጫወት ካልቻልኩ 50 በመቶ ሀይሌን ብቻ ይዤ ሜዳ ውስጥ መግባት አልፈልግም” ያለው […]

Read More →
Latest

ለወያኔደወል በ ይግዛው እያሱ

By   /  September 26, 2012  /  POEMS  /  Comments Off on ለወያኔደወል በ ይግዛው እያሱ

አረመኔ ነበርክ ጀግናውን ጣለብህ በሰራኸው በደል አይቀርም ቅጣትህ:: ሮጦ ለማምለጥ ቢሞክርም ልብህ ከማንም አታመልጥ ሁሉም ነው አዳኝህ:: (ጠብቆ ይነበብ) ለመደበቂያ እንኳ ወዳጅ ሳታፈራ                                                                 […]

Read More →
Latest

ወጣቱ የኢትዮጵያ ድምጻዊ በ64ኛው ኢሚ አዋርድ ላይ ተሳታፊ ነበር

By   /  September 25, 2012  /  Ethiopia  /  3 Comments

በ64ኛው የኢሚ አዋርድን ተከትሎ ብዙ ታላላቅ አለም አቀፍ የፊልም ባለሙያዎች ፣ሙዚቀኞች ፣ሲኒማቶግራፈርስ እና የፊልም ኢንዱስትሪ ካምፓኒዎች እን ባለቤቶቻቸው የተሳተፉበት ትልቁን የዚህን አመት አዋርድ ወጣቱ ኢትዮጵያዊ በወጣቶች ዘንድ ከፍተኛን አድናቆት እና እውቅና ያለውን በዘመናዊው ያዘፋፈን ስልቱ እና ከብዙ አርቲስቶች ጋር በፊቸሪንግ በመስራት የሚታቀው ሳሚ ካሳ (ሳምቮድ )የዚሁ እድል ተቋዳሽ እንደነበር ከስፍራው የደረሱን የተለያዩ መረጃዎች ያመለክታሉ ሳምቮድ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar