www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 43
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 43
Latest

የመድረክ አመራር በሰሜን አሜሪካ የሚያደርጉትን ህዝባዊ ስብሰባዎችን በመቀጠል አቶ ገብሩ አስራት በአትላንታ ከተማ ተገኝተው ለተሰበሰቡት ኢትዮጵያውያን ያደርጉትን ታሪካዊ ታሪካዊ ንግግር ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።

By   /  September 24, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የመድረክ አመራር በሰሜን አሜሪካ የሚያደርጉትን ህዝባዊ ስብሰባዎችን በመቀጠል አቶ ገብሩ አስራት በአትላንታ ከተማ ተገኝተው ለተሰበሰቡት ኢትዮጵያውያን ያደርጉትን ታሪካዊ ታሪካዊ ንግግር ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።

የተከበራችሁ የተከበራችሁ የዚሁ የዚሁ ስብሰባ ስብሰባ ተሳታፊዎች !! !! !! !! በቅርቡ በሀገራችን በተፈጠረው ክስተት ምክንያት የኢትዮጵያ ፓለቲካና የህዝባችን መፃኢ ዕድል ምን ሊሆን ይችላል? የሚለው ጉዳይ እጅግ አነጋጋሪ በሆነበት ወቅት ብዙ የምንለው ነገር ቢኖርም ለግንዛቤ ይረዳን ዘንድ መድረኮች ከየት ተነስተን የት ለመድረስ ነው የምንፈልገው? በምን ሁኔታ ላይ ሆነን ነው እየታገልን ያለነው? የመድረክ የፓለቲካ እንቅስቃሴ ካለፈው […]

Read More →
Latest

የሺዎች ጋብቻ በኅዳር ሊፈጸም ነው

By   /  September 23, 2012  /  Uncategorized  /  Comments Off on የሺዎች ጋብቻ በኅዳር ሊፈጸም ነው

በምዕራፍ ብርሃኔ ETR ባለፈው ሰኔ ለማድረግ ታቅዶ የነበረው የሺዎች ጋብቻ ኅዳር 8 ቀን 2005 á‹“.ም. በአዲስ አበባ ስታዲየም እንደሚከናወን ተገለጸ፡፡ ፕሮጀክቱን ለባለቤትነት የሚመራው ኤመነንስ ሶሻል አንተርፕረነርስ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር፣ ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን አንድ ሺሕ ጥንዶችን ኅዳር 8 ቀን እንደሚድር ባለፈው ረቡዕ አስታውቋል፡፡ በሠርጉ ቀን ተገኝተው የሚዳሩት ሙሽሮች ምልመላ በየክልሉ […]

Read More →
Latest

“ወደ ፍቅር” የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት በጥቅምት ይካሔዳል

By   /  September 23, 2012  /  Uncategorized  /  Comments Off on “ወደ ፍቅር” የቴዲ አፍሮ ኮንሰርት በጥቅምት ይካሔዳል

በጥበበሥላሴ ጥጋቡ ETR በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ዕረፍት ምክንያት ድንገተኛ ሞት ተሰርዞ የነበረው የድምፃዊው ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ኮንሰርት ጥቅምት 3 ቀን 2005 á‹“.ም. በግዮን ሆቴል ሊካሔድ ነው፡፡ ኮንሰርቱን ለማከናወን ታስቦ የነበረው በአዲስ ዓመት ዋዜማ ቢሆንም፣ ወዲያውም ተሰርዞ ላልተወሰነ ጊዜ ከተላለፈ በኋላ በመጨረሻም ቀን ሊቆረጥ ችሏል፡፡ ቴዲ መጨረሻ ላይ ካወጣው ጥቁር ሰው አልበሙ በኋላ የሚደረገው […]

Read More →
Latest

ወጣቱ በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ሞት ምክንያት ከ10ኛ ፎቅ ተከስክሶ ሕይወቱ አለፈ በታምሩ ጽጌ

By   /  September 23, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

ምንጭ(ሪፖርተር) የጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሕልፈተ ሕይወትን ከሰማበት ዕለት ጀምሮ መሪር ሐዘን ውስጥ ገብቶ የነበረው ወንድወሰን ተስፋዬ የተባለ የ30 ዓመት ወጣት ከአሥረኛ ፎቅ ላይ ተከስክሶ ሕይወቱ ማለፉ ታወቀ፡፡ ወጣቱ ራሱ ተወርውሮ ሕይወቱ ያለፈው ነሐሴ 24 ቀን 2004 á‹“.ም. በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በቀድሞው ቀበሌ 02/03 በተለምዶ ወሎ ሰፈር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከሚገኘው ሚና ሕንፃ ላይ መሆኑን፣ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ የአንድነት መድረክ የፓርቲ መድረክ መርህ (መድረክ )

By   /  September 23, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ፌደራላዊ የአንድነት መድረክ የፓርቲ መድረክ መርህ (መድረክ )

0የኢትዮጵያ ፌደራላዊ የአንድነት መድረክ የፓርቲ መርህ click here for clear note attachment  

Read More →
Latest

የቴዲ አፍሮ የሰርግ ዘፈን ከአራት አመታት ቆይታ በኋላ ባልታወቀ ሰው ተለቀቀ

By   /  September 22, 2012  /  Uncategorized  /  Comments Off on የቴዲ አፍሮ የሰርግ ዘፈን ከአራት አመታት ቆይታ በኋላ ባልታወቀ ሰው ተለቀቀ

Teddy Afro New Wedding Song – Yemushiraye Enat በኢትዮጵያ አቆጣጠር በ2000 አዲስ አመት አካባቢ የተሰራ ይህ የቴዲ ዘፈን እስከዛሬ አልተለቀቀም ነበር ዛሬ ግን ባልታወቀ ሰው ለሰርጉ ነው በሚል ምክንያት ለቀውት ስሠማ በጣም አስደነግጦኝ እኔም እስኪ ወዳጆቼ ይስሙት እና ፍርዱን ይስጡ ብዬ ይኸው የቴዲ አፍሮ የሰርግ ነጠላ ዜማ ከአራት አመታት ቆይታ በኋላ ለጆሮ በቅቶአል እና እስኪ […]

Read More →
Latest

የበረከት አዜብና የስብሃት ፍጥጫ ከ ኢየሩሳሌም አርአያ

By   /  September 22, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

                   በሽማግሌው ስብሀት ነጋና በረከት ስምኦን መካከል ስር ሰዶ የቆየው የውስጥ ሽኩቻ እየከረረ ሔዶአል ።አዜብ መስፍን ከበረከት ጎን ተሰልፈዋል።አዜብ ለፓርቲው ሊቀምንበርነት «ይመጥናሉ» ያሉዋቸውንና «መለስን ይተካሉ» ሲሉ በድፍረት የተሟገቱላቸው ሁለት አመራር አባላት ተቀባይነት አለማግኘታቸው አበስጭቶአቸዋል። አዜብ የጠ/ሚ/ር እንዲሆኑ የተሟገቱላቸው ቴዎድሮስ አድሀኖም ከእጩነት ራሳቸውን በማግለል ኩም አድርገዋቸዋል።            ሕወሀትን […]

Read More →
Latest

የብአዴን አባልነትን ያልተቀበሉ ሰራተኛ “ከተማዋን ለቅቀህ ጥፋ” ተባሉ

By   /  September 22, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የብአዴን አባልነትን ያልተቀበሉ ሰራተኛ “ከተማዋን ለቅቀህ ጥፋ” ተባሉ

በአማራ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ጐንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ የአብርሃጅራ ከተማ አስተዳደርና የፀጥታ ቢሮ ኃላፊዎች ከፍተኛ የሆነ የመብት ጥሰት እየፈፀሙ እንደሆነ የዜና ምንጮቻችን ገለፁ፡፡ ምንጮቻችን እንደሚሉት“የቢሮው ኃላፊዎች ራሳቸውን ከህግ በላይ አድርገው ስለሚያስቡ የዜጐችን ሰብአዊና ዲሞክራሲያዊ መብቶችን እንዲሁም ሰዎች በዜግነታቸው ያገኙትን ህገ መንግስታዊ መብቶች ይጥሳሉ፡፡”  ሲሉ ቅሬታቸውን ያቀርባሉ፡፡ ምንጮቻችን እንደሚሉት “ኃላፊዎች በማን አለብኝነትና በጀብደኝነት ሰዎችን በአመለካከታቸው ብቻ እንደ ወንጀለኛ በመቁጠር ከህግ አግባብ ውጭ ከሥራ ያግዳሉ ያዋክባሉ፣ […]

Read More →
Latest

የአቶ መለስ መቃብር በልዩ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው አስከሬኑ ከነሰንደቅ ዓላማው መቀበሩ አነጋጋሪ ሆኗል !ባንዲራው ጨርቅ ነው ብለው አልነበር እንዴ ዛሬ ከፈን ሆናቸው !

By   /  September 22, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአቶ መለስ መቃብር በልዩ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው አስከሬኑ ከነሰንደቅ ዓላማው መቀበሩ አነጋጋሪ ሆኗል !ባንዲራው ጨርቅ ነው ብለው አልነበር እንዴ ዛሬ ከፈን ሆናቸው !

አራት ኪሎ በሚገኘው ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን የተቀበሩት የኢፌዲሪ ጠ/ ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ መቃብር ልዩ ጥበቃ እየተደረገለት እንደሆነ ተገለፀ፡፡ ምንጮቻችን እንደሚሉት አቶ መለስ ከተቀበሩ በኋላ ባልተለመደ ሁኔታ የቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን በሮች የተቆለፉ ሲሆን መቃብሩ በተለየ ኃይል ልዩ ጥበቃ እየተደረገለት ነው፡፡ የመረጃ ምንጮቹ ጨምረው እንደገለፁት ከቀብሩ በኋላ በወክማ ወይም በመንፈሳዊ ኮሌጁ አቅጣጫ ያለው በር ሙሉ በሙሉ ተቆልፎ የሚውል ሲሆን ቀን ቀን በዋናው በር ወደ ቤተክርስቲያኑ የሚገባ ካለ የት እንደምሄድ […]

Read More →
Latest

ሁሌመታለልአይቻልም (በይግዛው እያሱ)

By   /  September 22, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሁሌመታለልአይቻልም (በይግዛው እያሱ)

በመሰሪ ስልቱ የታወቀው ወያኔ የስልጣን ጊዜውን ለማራዘም በየጊዜው ራሱን እየቀያየረ በህዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን ግፍ በደልና ጭቆና ለመቀጠል በሞተው አባቱ እየማለ ለ 21 ዓመት በብቸኝነት ይዞት የነበረውን የጠቅላይ ሚኒስትርነት ማእረግ ለሁላቸውም እንዲዳረስ በመሚስል በየአስር ዓመቱ እንዲቀየር ገደብ ጣልን ብለው አንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ከሁለት ተርም በላይ እናዳይቆይ ኢሕአዴግ ወስኗል ይሉናል:: ኢሕአዴግ የስልጣን ምደባ ለማድረግ ከመወሰን ባሻገር […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar