www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 50
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 50
Latest

አቶ መለስ ዜናዊ በሃምሌ ወር (ጁላይ) ማረፋቸውን አውሮጳ ህብረት ገለጸ

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

ባሳለፍነው አመት መጨረሻው ላይ መሞታቸው በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን የተነገረላቸው የቀድሞው የጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞት በጁላይ ወር ቀደም ብለው መሞታቸውን የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ አዲስ አመት ባደረጉት ስብሰባ ላይ መግለጻቸው ታወቀ  ። በኢንፎርሜሽን ሚንስትር  በኩል  ለሃገሪቱ ባስተላለፈው መልእክት መለስ ዜናዊ ባለፈው ወር ላይ በድንገት በተፈጠረባቸው ኢንፌክሽን  አልፈዋል ብሎ መናገሩ ይታወቃል ።የኢትዮጵያን ህዝብ እንደ እቃ እየተጫወቱበት የሚገኙት […]

Read More →
Latest

Connecting Ethiopa to Bismarck,(At Bismarck Community Church, the idea of adoption has spread from the personal to the global.)

By   /  September 12, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Connecting Ethiopa to Bismarck,(At Bismarck Community Church, the idea of adoption has spread from the personal to the global.)

By KAREN HERZOG | Bismarck Tribune Bismarck Community Church is spearheading a project with Children’s HopeChest, a group which works to secure sponsors for orphans around the world. Photo courtesy of LYRA LEE. (1) More Photos At Bismarck Community Church, the idea of adoption has spread from the personal to the global. When a couple of […]

Read More →
Latest

US AMBASSADOR KILLED CONSULATE ATTACK IN LIBYA

By   /  September 12, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on US AMBASSADOR KILLED CONSULATE ATTACK IN LIBYA

Associated Press FILE – In this Monday, April 11, 2011 file photo, U.S. envoy Chris Stevens, center, accompanied by British envoy Christopher Prentice, left, speaks to Council member for Misrata Dr. Suleiman Fortia, right, at the Tibesty Hotel where an African Union delegation was meeting with opposition leaders in Benghazi, Libya. Libyan officials say the […]

Read More →
Latest

እስካሁን ጠ/ሚ/ር አለመሾሙ አነጋጋሪ ሆኗል – (ሰንደቅ ጋዜጣ)

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on እስካሁን ጠ/ሚ/ር አለመሾሙ አነጋጋሪ ሆኗል – (ሰንደቅ ጋዜጣ)

(ሰንደቅ ጋዜጣ) ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለዩ በኋላ እሳቸውን የሚተካ ጠቅላይ ሚኒስትር አለመሾሙ እያነጋገረ ነው። በተለይ የኢህአዴግ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ኢህአዴግ ሕዝባዊ ኃላፊነቱን አልተወጣም ሲሉ እየከሰሱት ነው። በድርጅቱ ውስጥ የስልጣን ሽኩቻ በመፈጠሩም አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዳይሾም አድርጎ ሊሆን እንደሚችል ግምታቸውን እየገለፁ ነው። አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር ለመሾም ኢህአዴግ የዘገየባቸውን ምክንያቶች በተመለከተ የመድረክ፣ የኢዴፓ፣ የሰማያዊ ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ፍትህ ዴሞክራሲያዊ ኃይሎች ግንባር (ኢፍዴኃግ) አመራሮችን አነጋግረናል። […]

Read More →
Latest

ዶ/ር ያዕቆብ በኢትዮጵያ የ‘አሰብ ወደብ ቀን’ ለመሰየም አስበዋል

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on á‹¶/ር ያዕቆብ በኢትዮጵያ የ‘አሰብ ወደብ ቀን’ ለመሰየም አስበዋል

በዘሪሁን ሙሉጌታ (ሰንደቅ ጋዜጣ) በዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት የሕግ ባለሙያ የነበሩትና የቀድሞው ቅንጅት አመራር አባላት አንዱ የነበሩት á‹¶/ር ያዕቆብ ኃ/ማርያም በኢትዮጵያ የ“አሰብ ወደብ ቀንን” ለመሰየም ማቀዳቸውን አስታወቁ። ምሁሩ “አሰብ የማን ናት” ከሚለው መፅሐፋቸው ያገኙትን ገቢ ጧሪና ደጋፊ ለሌላቸው ወገኖች ለሁለተኛ ጊዜ አበርክተዋል። á‹¶/ር ያዕቆብ ከመፅሐፉ ሽያጭ ያገኙት ገንዘብ ለሁለተኛ ጊዜ ያበረከቱት ባለፈው እሁድ ጳጉሜ 4 ቀን 2004 á‹“.ም ፒያሳ በሚገኘው ሚትማ ሬስቶራንት […]

Read More →
Latest

የመለስን ነፍሰ አይማር አልልም (ኪዳኔ ገ/እግዚአብሄር ለማ )

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

እንዳው የምሰማወና  የማዬው ነገር ያሳዝነኛል ያሰገርመኛል  .. ይህንንም ያልኩበት ምክናያት ያአቶመለስ የስልጣን ዘመን በቀብር ስነስረአታቸው ላይ ሆነ በአንዳንድ የሚድያ አውታሮቸ ስለመለስ  የነገሩን ገድሎቸ  ሰውየው እነኘህ ኢትዮጽያኖች ሳንሆን መስካሪዋቻቸው የውጭዎቹ አሳምረው ሲናገሩላቸው ጉድ ነው ያልኩት   የኛው መለስ መሆናቸውን ተጠራጠርኩ ጎበዝ እኔ እደሰማሁትና እንደገባኘ አቶ መለስ በኢትዮጵያ የዘረጉት ዲሞክራሲያዊ ስረአት እና የኢኮኖሚ እድገት በተለይ የሱዛን ራይዝ አገላለጽ  ራሳቸውም […]

Read More →
Latest

የጦር ሃይሎች ጠቅላይ አዛዥ በሌለበት ጄነራሎች ተሾሙ !

By   /  September 12, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በህገ መንግስቱ  ረቂቅ አዋጅ መሰረት የጄነራሎችን በእጩነት ማቅረብ የሚቻለው ከመከላከያ ሚንስትር ውስጥ ከተቋቋመው ኮሚቴ ለጠቅላይ ሚንስትሩ በማቅረብ ሲሆን ጠቅላይ ሚንስትሩ ደግሞ አስፈላጊውን ጥናታዊ ከተመለከቱ በኋላ ለሃገሪቱ አስተዳደራዊ መንግስት ወይንም ፕረዚዳንት እጩዎቻቸውን በማቅረብ የሹም ሽር የሚከናወነው  በሃገሪቱ ርእሰ ብሄር ከሆኑት ፕረዚዳንት  የሚደረግ ህግ የነበራት ሃገር  የነበረችው ኢትዮጵያ እስከ 1993 አም. በዚህ አስተዳደራዊ ስርአት ትተዳደር ነበር ።በ1993 […]

Read More →
Latest

ETHIOPIA STARTS PEACE TALKS WITH SEPARATIST REBELS

By   /  September 11, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on ETHIOPIA STARTS PEACE TALKS WITH SEPARATIST REBELS

ADDIS ABABA, Ethiopia (AP) — The Ethiopian government and separatist rebels say they have started negotiations. Ethiopian officials and representatives of the Ogaden National Liberation Front, or ONLF, met in Kenya for peace talks last week, the rebels said in a statement Saturday. Although the rebels said the peace process has been months in the […]

Read More →
Latest

‹‹ማለፊያ መደሪያ አይሆንም…›› ግሩም ተ/ሀይማኖት

By   /  September 11, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹ማለፊያ መደሪያ አይሆንም…›› ግሩም ተ/ሀይማኖት

      ዘንድሮ መታዘብ ከምንችለው በላይ የምንታዘበው ነገር ገጥሞናል፡፡ እንደ እባብ ቆዳቸውን ሸልቅቀው የሚቀይሩ፣ እንደ እስስት የሚለዋወጡ የቀበሮ ለምድ የለበሱ ባህታዊያንን መለየት ችለናል፡፡ ተቃዋሚ ነኝ ብሎ ሲያቅራራ የከረመ፣ ካለፈ ካገደመው ጋር ሰጋጁ ሁሉ በጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሞት ለምዳቸው ተገፎ እርቃን ሆነው ታይተዋል፡፡ ሌላው ቀርቶ ‹‹ቆጨኝ›› ብላ ያቀነቀነችውን ድምጻዊ የቆጫት ምኑ እንደሆነ ለማወቅ ፍንጭ አይተናል፡፡ […]

Read More →
Latest

ኢሕአዴግ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከሕወሓት ተወካይ ጋር አብረው ሃገር እንዲመሩ ሕግ ሊያጸድቅ ነው

By   /  September 11, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

zehabesha የአዘጋጁ ትዝብት፡ – ኢሕአዴግ አቶ መለስ ስልጣን ላይ በነበሩበት ወቅት ሙሉ ስልጣኑ በእጃቸው ባለበት ወቅት ለምክትል ጠ/ሚ/ሩ ምንም ዓይነት ስልጣን አልሰጠም ነበር። የወላይታው ተወላጅ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ጠ/ሚ/ርነቱን በሚይዙበት ወቅት ግን ምክትላቸው ይሆናሉ ተብለው የሚጠበቁትና አሁንም እንደምክትል ጠ/ሚ/ርነት እየሰሩ ያሉት ብርሃኔ ገብረክርስቶስን የስልጣኑ ተጋሪ እንዲሆኑ በማሰብ አዲስ ሕግ ያወጣል። አዲስ የሚወጣው ሕግ ሕወሓት ስልጣን እንዳያጣ፤ ሃይለማርያም ደሳለኝንም ነጻ ሆነው እንዳይሰሩ የሚያደርግ ነው። በዚህ ሰሞን የሚደረገው […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar