www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 51
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 51
Latest

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council Ethiopian New Year Message Ethiopian National Transitional Council

By   /  September 11, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council Ethiopian New Year Message Ethiopian National Transitional Council

    With the coming of a New Year people hope for a new vision, send well wishes, let go of past bad experiences and in general wish for a better future. The passing of years does not make one mature. It is what we learn from past experiences and our subsequent better performance in […]

Read More →
Latest

PRESS RELEASE Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History

By   /  September 10, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on PRESS RELEASE Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History

PRESS RELEASE  click here pdf format PRESS RELEASE Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History Turning the Demise of a Dictator into Start of New Chapter in Ethiopia’s History Now the officials as well as the family mourning the late Prime Minister Meles Zenawi is over  the Afars will be […]

Read More →
Latest

የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ

የፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ የፍኖተነፃነት ጋዜጣ ህትመት ተቋረጠ የድህረ መለስ ኢህአዴግና የኢትዮጵያ ዕጣ ፈንታ 2 በሞታቸው ዴሞክራት የሆኑ መሪ የአቶ መለስ ሞትና የኢህአዴግ የፖለቲካ ጨዋታ መቻል ወይስ መቻቻል? ድህረ መለስ የማክሮ ኢኮኖሚ አስተዳደር በኢትዮጵያ በቁማቸው ከገደሉት በሞታቸው የገደሉት የተረዳነው የኢህአዴግን ሞት ወይስ የአቶ መለስን? የዶ/ር ነጋሶን ሀሳብ እጋራለሁ የተረዳነው የኢህአዴግን ሞት ወይስ የአቶ መለስን? በሙት መንፈስ […]

Read More →
Latest

ከጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምህረተ ቅድስት ማሪያም አራት ሚልዮን ብር እንደተዘረፈ ተገለጸ

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከጉርድ ሾላ ሰአሊተ ምህረተ ቅድስት ማሪያም አራት ሚልዮን ብር እንደተዘረፈ ተገለጸ

በአዲስ አበባ ከተማ ጉርድ ሾላ ከምትገኘው ስአሊተ ምህረተ ቅድስት ማርያም ካቴድራል ቤተክርሰቲያን በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከአራት ሚልዮን ብር በላይ እንደተዘረፈ የመረጃ ምንጮቻችን አስታወቁ፡፡ የውስጥ አዋቂ ምንጮቻችችን እንደሚሉት ‹‹ህንጻ ቤተክርስቲያኑ የአካባቢው ምዕመናን ገንዘባቸውንና ጉልበታቸውን አስተባብረው ያቋቋሙት ነው፡፡ ሆኖም ግን በቅርብ ጊዜ ተመድበው የመጡት የደብሩ አሰተዳዳሪ አባ ወ/ማርያም አድማሱ፣ የደብሩ ፀሐፊ መጋቢ ጥበበ ሩፋኤልና ታምራት ውቤ የተባሉ ተቧድነው ዝርፊያው እንዲፈጸም አድርገዋል፡፡ የአጥቢያ ምዕመናንም ‹‹በገንበዛቸውና በንብረታቸው አያገባችሁም ተብለን ተቀምጠናል››፡፡ሲሉ አማርረዋል፡፡ የደብሩ […]

Read More →
Latest

መዝናኛ ቤቶች ዘፈን በማሰማታቸው ታሸጉ

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on መዝናኛ ቤቶች ዘፈን በማሰማታቸው ታሸጉ

ከኢፌዲሪ ጠ/ሚኒስትር አቶ መለስ ዜናዊ ሞት ጋር በተያያዘ በርካታ የምሽት ቤቶች እየታሸጉ መሆናቸው ተጠቆመ፡፡ በከተማው ውስጥ በመዘዋወር ዜናውን ያጠናቀሩት ዘጋቢዎቻችን ካቀረቡት ሪፖርት መረዳት እንደተቻለው በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ቦታው ሰሜን ሆቴል አካባቢ በተለምዶ ‹‹ዳትሰን ሠፈር›› የሚገኙ ስድስት ባህላዊ የምሽት ቤቶች ታሽገዋል፡፡ አዋሳ ከተማ ውስጥም በተመሳሳይ ምክንያት አምስት የምሽት ቤቶች መዘጋታቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውም ምንጮቻችን ይሄንኑ አረጋግጠዋል፡፡ ምንጮቻችን እንደሚሉት “የምሽት ቤቶቹ የታሸጉት በአቶ መለስ […]

Read More →
Latest

Ethiopia Frees Two Swedish Journalists Under Government Amnesty By William Davison

By   /  September 10, 2012  /  AFRICA  /  Comments Off on Ethiopia Frees Two Swedish Journalists Under Government Amnesty By William Davison

Sept. 10 (Bloomberg) — Two Swedish reporters jailed by Ethiopian authorities last year for supporting terrorism were among more than 1,900 prisoners pardoned today by the government, Justice Minister Berhan Hailu said. The release of the prisoners on the eve of the Ethiopian New Year marks the end of a process started during the rule […]

Read More →
Latest

አቤ ቶክቻው በረረ

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቤ ቶክቻው በረረ

የአቤቶክቻው ሽሙጦች በተሰኘው መጽሃፉ ፣ እንዲሁም አቤ ቶክቻው በሚለው ብሎግ እና ድህረ ገጽ የሚታወቀው አበበ ቶላ በዛሬው እለት ከኬንያ የስደት ህይወት  ወደ እንግሊዝ ማምራቱን ምንጮጫቸን ገልጸዋል ።ባሳለፍነው አመት መጀመሪያ ላይ በመንግስት የሚዲያን  አፈና  ምክንያት ከአገር እንዲወጣ የተፈረደበት አበበ ቶላ በከፍተኛ  የስቃይ እና መከራ ቆይታበስደተኞች ጉዳይ ኮሚሽን በታየለት ሁኔታ ወደ እንግሊዝ ኑሮውን እንዲያደርግ ተደርጓል ። ከዚያም በደህንነት […]

Read More →
Latest

ጃንጥላው ተቀዶአል

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጃንጥላው ተቀዶአል

           የወያኔ ስርአት በታሪኩ እንዲህ ያለ የተምታታ ሁኔታ ላይ የደረሰበት የታሪክ አጋጣሚ ነበር ለማለት አይቻልም። የባንክ ሰራተኞች የስራ ማቆም አድማ፣ የኦነግ ከመሸጋገሪያው መውጣት፣ የኤርትራ ጦርነት፣ የህወሃት መከፋፈል፣ ምርጫ 97 የመሳሰሉ አጋጣሚዎች ለኢህአዴግ ፈታኝ የነበሩ መሆናቸው ይታወቃል። ከፍተኛ ትርምስ የነበረባቸውም ናቸው። ቢሆንም በነዚያ ጊዜያት ድርጅቱ ድርጅታዊ አቅሙን ባለማጣቱ አንሰራርቶ መቀጠል ችሎአል። የመለስ ዜናዊን እረፍት ተከትሎ የመጣው ቀውስ […]

Read More →
Latest

የገንፎ ምንቸት ቶሎ ግባ! Abe Tokichaw

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የገንፎ ምንቸት ቶሎ ግባ! Abe Tokichaw

የገንፎ ምንቸት ቶሎ ግባ! ሰላም ወዳጄ እንዴት ሰነበቱልኝ… በቅጡ ካወጋን እኮ ዛሬ ወደ አራት ነው አምስት ቀን ሊሆነን ነው። ቢያንስ አራቱን ቀናት ታምሜ አበሳዬን ሳይ እንደነበር በፌስ ቡኬ ላይ ነግሬዎታለሁ! “እግዜር ይማርህ…” ላሉኝ እግዜር ይስጥልኝ፤እግዜር ይጨርስህ ላሉኝ ደግሞ እግዜር ይማርልኝ! አሁን በጣም በጥሩ ብቃት ላይ እገኛለሁ… ይኸው “ከአዲሱ አመት እጅግ ቀድሜ” እንኳን አደረሰን ብያለሁ! ይህንን […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከድጡ ወደ ማጡ፡፡ ከአሰግድ ታመነ [ ኖርዌይ ]

By   /  September 10, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ፖለቲካ ከድጡ ወደ ማጡ፡፡ ከአሰግድ ታመነ [ ኖርዌይ ]

የቀድሞው የወያኔ መሪና አንባገነኑ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ሞተው ተቀብረዋል አፈሩን ድንጋይ ያድርግላቸውና እንዳይነሱ ምን ይታወቃል ተጭበርብሬ ነው ልመለስ ብለው እንዳይመለሱ ፈራው፡፡ እንደሚታወቀው የወያኔውን መሪ በስልጣን ዘመኑ ማለትም ለሁለት አስርተ አመታት በወጣና በገባ ቁጥር ከቤተ-መንግስት እስከ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ድረስ ለመግለፅ በሚያሰቸግር ሁኔታ ስፍራው በአጋዚ እየታጠረ፣ መንገድ ተዘግቶ ነዋሪው እየተዋከበ፣ ከመንገድ ግራና ቀኝ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar