www.maledatimes.com 2012 - MALEDA TIMES - Page 52
Loading...
You are here:  Home  >  2012  -  Page 52
Latest

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council ከኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ም/ቤት የአዲስ ዓመት መልዕክት

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ምክር ቤት Ethiopian National Transitional Council ከኢትዮጵያ ብሄራዊ የሽግግር ም/ቤት የአዲስ ዓመት መልዕክት

85 S. Bragg Street, Suite 504 Alexandria, VA 22312, USA Tel: 1-202-735-4262 www.etntc.org contact@etntc.org2. አዲስ ዓመት ሲመጣ አዲስ ተስፋ፥ አዲስ ራዕይ፥ ሰንቆ መነሳት፥ በጎ መመኘት፥ ያለፈውን በመዝጋት ለወደፊቱ የተሻለ መመኘት፥ በአጠቃላይ መልካም ነገሮችን ሁሉ መሻት ባህላችን ነው። ካለፈው በመማር ለወደፊቱ የተሻለ ስራ ለመስራት መሰናዳት ደግሞ የበሳልነት ምልክት ነው። አልበርት አነስታይን እንዳለው ‘አንድን ነገር በተመሳሳይ መንገድ […]

Read More →
Latest

እናንተ ወያኔዎች እንደ ቀትር እባብ መቅበዝበዛችሁን ትታችሁ እንደ ሰው አስቡ! ከፍቅሬ ዘለቀው

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

የአንባገነኖች ቁንጮና የዘረኞች መሀንድስ መለሰ ዜናዊ ሞት ነሐሴ 14፣ 2004 á‹“ ም ይፋ ከተደረገ ጀምሮ የመንግሰቱ አቀንቃኞች፣ ደጋፊዎች፣ ሆድ አደሮች፣ ካድሬዎችና ሹማምንቶች ድንጋጤ ከመጠን ያለፈ ሆኖ እንደታየ ለመታዘብ በቅተናል። እውን ይህ ሁሉ ድንጋጤና መርበትበት እነሱ እንደሚሉት አገሩን የሚወድ፣ አርቆ አሳቢ፣ የልማት መሀንድስ፣ የአፍሪካ አባት፣ ኢየሱስ፣ ወዘተ… የሆነውን ንጉሳቸውን በማጣታቸው ነውን? መልሱ ግን አይደለም ነው። በሕዝብ አገልጋይነት ስም፣ በጌታቸው አጋፋሪነት […]

Read More →
Latest

የጠቅላይ ሚንስትሩን ቦታ ማን ይተካል ፣ብቃት ያለው ህወሀት አለን ?ከፖለቲካ ፓርቲ አመራር አካላቶችስ ?

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጠቅላይ ሚንስትሩን ቦታ ማን ይተካል ፣ብቃት ያለው ህወሀት አለን ?ከፖለቲካ ፓርቲ አመራር አካላቶችስ ?

  የህወሃት መንግስት ውጥረት አይሎአል ለሚቀጥሉት ሶስት አመታትን ማንን ይመራታል የሚለው ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ሆኖአል አገሪቱን ለመታደግ የሚቻለንን እናደርጋለን ሲሉ የአንድነት ፓርቲ አመራር አባላቶች  ገልጸዋል  ሙሉውን ከዚህ ሊንክ ስር ያገኙታል http://www.andinetusa.org/wp-content/uploads/2012/09/ESAT_Radio_Fri_07_Sep_2012-com.mp3

Read More →
Latest

የያራ ፋውንዴሽን እና የህወሃት ወያኔ ጥምረት

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የያራ ፋውንዴሽን እና የህወሃት ወያኔ ጥምረት

የያራ ፋውንዴሽን የተቋቋመው  በያራ ኢንተርናሽናል በኩል ሲሆን እ.ኤ.አ 2005  ዘመን ነበር ።የምስረታው ዋነኛ አላማ የአፍሪካን የአረንጓዴነት የመለወጥ ዘመቻ በሚል የተሰየመ ሲሆን ለዚህም ዋናው አንቀሳቃሽ በመሆን የተመዘገቡት የቀድሞው የዩኤን ሰክረተሪ ጀነራል ኮፊ አናን በዋናነት ይጠቀሳሉ ይህ የአፍሪካ አረንጓዴ የለውጥ ጉዞ የሚለውንም ስያሜ ያገኘው በኮፊ አናን በኩል እንደሆነ መረጃዎች ይጠቁማሉ ።መቀመጫውን በኖርዌይ ያደረገው ይሄው የያራ ፋውንዴሽን በየአመቱ […]

Read More →
Latest

የአራት ደራስያን መታሰቢያ ቴምብሮች ታተሙ

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  1 Comment

በሔኖክ ያሬድ reporter  በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ሁነኛ ስፍራ ላላቸው አራት ደራስያን የታተሙ ቴምብሮች ባለፈው ዓርብ ተመረቁ፡፡ የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት ከኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር (ኢደማ) ጋር በመተባበር የመታሰቢያ ቴምብር ያሳተመላቸው ደራስያን ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረ ኢየሱስ፣ ቀኝጌታ ዮፍታሔ ንጉሤ፣ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴና አቶ ተመስገን ገብሬ ናቸው፡፡ “የኢትዮጵያ ደራስያን 2ኛ ዕትም” በሚል የታተሙትና ጳጉሜን 2 ቀን […]

Read More →
Latest

አባይ ፀሃዬ የህወሃትን የሊቀመንበርነት ቦታ እንዲይዙ አሻጥር እየተሰራ ነው ።

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on አባይ ፀሃዬ የህወሃትን የሊቀመንበርነት ቦታ እንዲይዙ አሻጥር እየተሰራ ነው ።

የህወሃት ክፍፍል እየተጠናከረ በመጣበት በአሁኑ ሰአት የቀድሞውን ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከፍተኛውን  ቦታ ለመቆናጠጥ የሚያስችላቸውን  የእዝ ቦታዎች ለመያዝ የህወሃት የበላይ አካሎች አሁንም በከፍተኛ ትግል ላይ ሲሆኑ ፣የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ በጠ/á‹­ ሚንስትርነታቸው የመቀመጥ ጉዳይ በሰፊው አስጊ ነው ።በአሁን ሰአት ከፍተኛ አሻጥር እየተሰራ ያለው አቶ አባይ ጸሃዬን በማምጣት የህወሃት ሊቀመንበር ለማድረግ ዝግጅታቸውን እያጠናቀቁ ሲሆን ፣ከፊሎች ደግሞ ይህ እንዳይሆን […]

Read More →
Latest

አሜሪካ የተደበቀው ወንጀለኛ ( ከኢየሩሳሌም አርአያ )

By   /  September 9, 2012  /  Ethiopia  /  2 Comments

የህወሃት አባል ነው ። ከትጥቅ ትግሉ ዘመን አንስቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽነር ስልጣን እስከተቆናጠጠበት ጊዜ ድረስ ያለው የጀርባ ታሪክ በንጹሃን ደም የተጨማለቀ እንደሆነ መረጃዎች ያመለክታሉ ።ይህ ግለሰብ ተስፋዬ መረሳ ይባላል ።ህወሃት ጫካ በነበረበት ጊዜ ተራው ታጋይ ከሴት ጋር የፍቅርም ሆነ የግብረ ስጋ ግኑኝነት ማድረግ እንደማይፈቀድለት አስገራሚው የፓርቲው ህግ ይደነግጋል ።ይህ ህግ እስከ 1981 አ.ም የቆየ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያውን ቀን ተከብሮ ፣በደማቅ ክብረ በአል እንደነበረው ተጠቁሞአል ።

By   /  September 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያውን ቀን ተከብሮ ፣በደማቅ ክብረ በአል እንደነበረው ተጠቁሞአል ።

በየአመቱ የሚከናወነውን  እና ልዩ የበአል ድምቀት ሰጥቶት የነበረው የኢትዮጵያኖች ቀን በታላቅ ክብረ በአል ተከብሮ ውሎአል ።በትላንትናው እለት የተካሄደውን የኢትዮጵያኖችን ቀን አስመልክቶ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ኢትዮጵያኖች እና ኢትዮጵያን ወዳጆች እንዲሁም ከኢትዮጵያ በማደጎ የሚያድጉ እና ያደጉ ኢትዮ አመሪካኖች ከአሳዳጊዎቻቸው ጋር በመሆን  በዴይሊ ሴንተር በመገኘት በአሉን አክብረዋል ። በክብረ በአሉ የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ በመዲናዋ ሲውለበለብ የህዝብ መዝሙሯንም በአንድነት […]

Read More →
Latest

ይድረስ ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ስድብ አምራቾች!

By   /  September 8, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለአነስተኛ እና ጥቃቅን ስድብ አምራቾች!

ይቺ ጨዋታ ባለፈው ጥር ወር በዌብ ሳይቶች እና በፍትህ ጋዜጣ ላይ ወጥታ ነበር። ዝም ብዬ ሳስበው ዛሬ ደግመን ብንጫወታት ወቅታዊ ትመስለኛለች… ጎሽ እስቲ እናውጋ…! በመጀመሪያም 1 ይህ ፅሁፍ ባለፈው ሳምንት ለምናፍቃት ፍትህ ጋዜጣ ልኬው የነበረ ነው። ታድያ እንደምናውቀው ለፍትህ ሲፃፍ ራስን ሳንሱር ማድረግ ግድ ይላል። እናም በተቻለኝ አቅም ቆጠብ ሰደር ብዬ ነው የፃፍኩት። እየተሳቀቅሁ። ምክንያቱ […]

Read More →
Latest

live watch here 2012 Dem Convention Day 3 DemConvention2012

By   /  September 7, 2012  /  Ethiopia  /  Comments Off on live watch here 2012 Dem Convention Day 3 DemConvention2012

2012 Dem Convention Day 3 De   Streamed live on Sep 6, 2012 by DemConvention2012 DemConvention Live brings you to the convention floor as President Barack Obama and Vice President Joe Biden join thousands of Americans to re-commit our country to a path forward.

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar