www.maledatimes.com 2017 - MALEDA TIMES - Page 30
Loading...
You are here:  Home  >  2017  -  Page 30
Latest

ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በየትኛውም የኢትዮጵያ ምድር ላይ ልዩ ጥቅም አለው! የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ የሕወሓት ሀገር ከፋፋይ ቀጣይ አጀንዳ አካል ነው

By   /  June 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ማንኛውም ኢትዮጵያዊ በየትኛውም የኢትዮጵያ ምድር ላይ ልዩ ጥቅም አለው! የሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ የሕወሓት ሀገር ከፋፋይ ቀጣይ አጀንዳ አካል ነው

 (የጉዳያችን ማስታወሻ) ጉዳያችን / Gudayacnhn ሰኔ 21/2009 ዓም (ጁን 28፣2017) ***************************** ዛሬ ሰኔ 20፣2009 ዓም የሕወሓት ሚኒስትሮች ምክር ቤት የኦሮምያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ የሚኖራት ጥቅም በሚል ርዕስ ውሳኔ ማሳለፉ እና የሕወሓት ኢህአዴግ  99% አሸነፍኩ ወዳለበት ምክር ቤት እንደሚመራ ተነግሯል። ጉዳዩ ልዩ መብት የሰጠ የመሰለው ካለ እርሱ ከ26 አመታት በኃላም ገና ፖለቲካ ሀ ሁ እያለ እንደሆነ […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ… ይድረስ ለሚመለከታችሁ ባለስልጣናት – * ለአንባሳደር አሚንና ለአንባሳደር ውብሸት ባላችሁበት  * ቅጅ /ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶር ወርቅነህ ገበየሁ 

By   /  June 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ… ይድረስ ለሚመለከታችሁ ባለስልጣናት – * ለአንባሳደር አሚንና ለአንባሳደር ውብሸት ባላችሁበት  * ቅጅ /ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶር ወርቅነህ ገበየሁ 

የማለዳ ወግ… ይድረስ ለሚመለከታችሁ ባለስልጣናት ============================== * ለአንባሳደር አሚንና ለአንባሳደር ውብሸት ባላችሁበት * ቅጅ /ለውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶር ወርቅነህ ገበየሁ      መረጃን ማቀበሌ ወንጀል ሆኖ ” የነቢዩ ሲራክ ልጆች ከሚማሩበት የጅዳ ኮሚኒቲ ትምህርት ቤት እንዲታገዱ ” የሚለው የካድሬዎች ሀሳብ ያን ሰሞን ቀርቦ እንደነበር በድጋሜ በማረጋገጤ አዝኘ ነበር ያደርኩት ።  … ስለ እውነት ለመናገር ፣ […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ … ለቀጣዩስ ፈታኝ ወቅት ተዘጋጅተናል ?

By   /  June 28, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ … ለቀጣዩስ ፈታኝ ወቅት ተዘጋጅተናል ?

================================== * የምህረት አዋጁ የመራዘሙ መረጃ * ሪያድ ጅዳ ላይ ስላለው እውነታ … * ጉድ ያደረገን አንጋፋው አየር መንገዳችን … * “… ፈተናው ውስጥ ሳንገባ ነው የወድቀናል ! “ * ወደ ፈተናው ሳንገባ የመውደቃችን አበሳ ! * እያለፈ ካለው እንግልት ምን ተምረናል ከ90 ቀኑ የምህረት አዋጅ በኋላ …የመራዘሙ መረጃ ================================== 90 ቀኑ የሳውዲ የምህረት አዋጅ […]

Read More →
Latest

ከቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ሃይል ካፕቴን ተሾመ ተንኮሉ የተጻፈ ደብዳቤ ፣ ለዳንኤል ብርሃኔ

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከቀድሞው የኢትዮጵያ አየር ሃይል ካፕቴን ተሾመ ተንኮሉ የተጻፈ ደብዳቤ ፣ ለዳንኤል ብርሃኔ

ይድረስ ለዳንኤል ብርሃኔ /ካፒቴን ተሾመ ተንኮሉ/ ልብ ብለህ አንብባት ባለቤት አልባ አገር “እናንተ ዛሬ የአየር ኃይላችንን የጥራት መመዘኛ አሟልታችሁ በውጪ አገር ትምህርታችሁን ለመከታተል የምትሄዱ ወጣቶች፤ በቅድሚያ እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እወዳለሁ። በቆይታችሁ ወቅትም ትምህርታችሁን በሚገባ ቀስማችሁ አገራችን ኢትዮጵያን ለማገልገልና ለህዝባችን ዋጋ ለመክፈል መዘጋጀት እንደሚኖርባችሁ ለአፍታም መዘንጋት የለባችሁም። ትልቅ አደራም ተሸክማችኋል። ምንም እንኳ የከፋ ድህነት ያለባት […]

Read More →
Latest

የሃገራችንን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማስመልከት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ መሪዎች ከማረምያ ቤት የላኩት መግለጫ እጃችን ገባ (ይዘነዋል) በአሮጌ አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ አይጨመርም!

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሃገራችንን ወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ በማስመልከት የኦሮሞ ፌዴራላዊ ኮንግረስ መሪዎች ከማረምያ ቤት የላኩት መግለጫ እጃችን ገባ (ይዘነዋል) በአሮጌ አቁማዳ አዲስ የወይን ጠጅ አይጨመርም!

  ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት በህዝባችን ላይ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ረገጣ፣ የኢኮኖሚ ዘረፋና የፖለቲካ ጭቆና የተፈፀመ ሲሆን በተለይም ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ ትዕግስቱ በመሟጠጡ በአገዛዙ ላይ የተቃውሞ እንቅስቃሴ በማካሄድ ላይ የሚገኝ መሆኑ ከማንም የተሰወረ አይደለም፡፡ እኛ ይህን ኢፍትሀዊነት የተቃወምን ዜጎች ከተወረወረንበት እስር ቤት ሆነን አሁንም ያገራችን ጉዳይ እንደሚመለከተንና እንደሚያሳስበን በመግለጽ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ ለመንግስት ጠቋሚ […]

Read More →
Latest

የዶባ (ራያ) ነገር

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የዶባ (ራያ) ነገር

………………………………… ጌኦርግ ሄግል የተባለው ጀርመናዊ ፈላስፋ “ አንዳንድ ሰዎች እና አምባገነን መንግስታት ከታሪክ ምንም ነገር እንዳልተማሩ ወይም ካገኙት ትምህርት ምንም እንዳልተጠቀሙ ተሞክሮና ታሪክ አስተምሮናል” ብሏል። ሄግል ስለ ሕይወት ባለው ፍልስፍና የማይስማሙ ብዙ ሰዎች ይኑሩ እንጂ በዚህ አባባሉ የማይስማሙ ሰዎች ግን እምብዛም አይኖሩም። ሰዎች ከታሪክ ለመማር ያለመቻል ከባድ ችግር ያለባቸው መሆኑ በእጅጉ ያሳዝናል … ሰሞኑን የትግራውያን […]

Read More →
Latest

የሀብታሙ አያሌው ባለ አራት ምዕራፍ ፖለቲካ፣ – ይገረም አለሙ

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሀብታሙ አያሌው ባለ አራት ምዕራፍ ፖለቲካ፣ – ይገረም አለሙ

አቶ ሀብታሙ አያሌው አቶ ሀብታሙ አያሌው እሱም  ብዙ እያለ ስለ አርሱም እየተባለ ነው፡፡ ፖለቲካችንም ማህበራዊ ኑሮአችንም የተቃኘው በእውነት ላይ ሳይሆን በስሜት ላይ ሆነና አፍቅረን ሰንደግፍ ሆነ ጠልተን ስንነቅፍ ምክንያት ብቻ አይደለም ለከትም የለንም፡፡ሜዳው ላይ ልጆች በዙና፣ጨዋነት እየኮሰመነ ዋልጌነት እየገነነ መጣና ትላልቆቹ እድሜ ጠገቦቹ ተግባራቸው ሀገር ሊያድን፣ ረጋ ሰከን ብሎ ነገሮችን ግራ ቀኝ አይቶና መዝኖ የመደገፍም […]

Read More →
Latest

No one is paying attention to the worst humanitarian crisis since World War II

By   /  June 27, 2017  /  AFRICA  /  Comments Off on No one is paying attention to the worst humanitarian crisis since World War II

  In this April 5, 2017, photograph, Adel Bol, 20, cradles her 10-month-old daughter Akir Mayen at a food distribution site in Malualkuel, in the Northern Bahr el Ghazal region of South Sudan. (Associated Press) By Jackson Diehl Deputy Editorial Page Editor June 25 The never-ending circus that is Donald Trump’s presidency has sucked attention […]

Read More →
Latest

የጄነራል ፃድቃን መልሶ ልብ ማውለቅ….

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጄነራል ፃድቃን መልሶ ልብ ማውለቅ….

በመስከረም አበራ ሰኔ 19:2009 ዓ ም Meskerem Abera ከዕለት ተዕለት ግላዊ የኑሮ ግብ ግብ አለፍ ብሎ ለህዝብ ነፃነት፣የህይወት ለውጥ፣ መከራ ቅለት ሊታገሉ መነሳት ራመድ ያለ ማንነትን ይጠይቃል፡፡ ታግሎ ማሸነፍ ደግሞ የበለጠ ብርታት ይጠይቃል፡፡ ጀነራል ፃድቃን ገ/ተንሳይ የልጅነት ዘመናቸውን በጫካ የገፉ በመሆናቸው እንዲህ ካሉት ወገን ለመመደብ የሚችሉ ናቸው፡፡ ለህዝብ ነፃነት የልጅነት ጊዜን ሰውቶ በረሃ መገኘት ከበድ […]

Read More →
Latest

ሌ/ጄነራል ጻድቃን ፣ ህወሃት ፣ ኤርትራ እና ቀይ ባህር

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሌ/ጄነራል ጻድቃን ፣ ህወሃት ፣ ኤርትራ እና ቀይ ባህር

  በነጻነት ቡልቶ ክፍል አንድ ጄነራል ጻድቃን፣ “የውጭ ጉዳይና የደህንነት ፓሊሲ” እና  “የፓለቲካ ችግሮች” በግሪክ አቴናና በስፓርታ መካከል የተካሄደውን የጦርነት ታሪክና ከጦርነቱ ጋር የተያያዙ ስትራቴጃካዊ ጽንሰ ሃሳቦች በማፍለቅ ከሚደነቀው ጥንታዊው የታሪክ ጸሃፊ  የቱስዳይስ  The Peloponnesian war  ጀምሮ  እስከ  የጀርመኑ ካርል ቮን ክልሽዊትዝ  On War ፣  የባህር ሃይል  ስትራቲጂ አባት አልፌሬድ ማሃን The influence of Sea […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar