www.maledatimes.com 2017 - MALEDA TIMES - Page 31
Loading...
You are here:  Home  >  2017  -  Page 31
Latest

የማለዳ ወግ … ከዛሬው የስጋት ማጥ የከተተን መንገድ !

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ … ከዛሬው የስጋት ማጥ የከተተን መንገድ !

============================== * እመኑኝ …የተጎዱዳነው አረቦች ከፍተውብን አይደለም … * የተጋረጠውን ስጋት በተባበር የመረጃ ቅበላ መመከት ይቻላል * ሁለቱ አንኳር መልዕክቶች … * መረጃየን ከፖለቲካ፤ ከዘርና ከሃይማኖት ጋር አታነካኩት እመኑኝ … ======= እመኑኝ … ነገን ከዛሬ እንማርበት ዘንድ ፤ ስጋት መከራው ይቀልልን ዘንድ የሚያገባን እንናገራለን ፤ እንመካከራለን እመኑኝ … እዚህ ያደረሰ መንገድ የግል ተመክሮየን ላካፍላችሁ !እመኑኝ […]

Read More →
Latest

የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ሕገ-መንግስታዊ ልዩ ጥቅም አስመልክቶ የቀረበ መግለጫ

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ያለውን ሕገ-መንግስታዊ ልዩ ጥቅም አስመልክቶ የቀረበ መግለጫ

የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች ሰፊ ውይይት ካካሄዱበት በኋላ በተወካዮቻቸው አማካይነት ያፀደቁት ህገ-መንግሥት የሁሉንም ሕዝቦች መብቶችና ጥቅምች የሚያስጠብቅ ነው፡፡ ህገ-መንግሥቱም የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች የቃል-ኪዳን ሰነድ ሲሆን ዓላማውም በሕዝቦች መፈቃቀድና ፍላጎት እንዲሁም ዴሞክራሲያዊ አንድነት ለማጎልበት እንዲቻል በጋራ ያፈሯቸው እሴቶችና ሃብቶች እንዲሁም ትስስሮች እንዳሏቸው በማመን በታሪካቸው ሂደት ውስጥ ያጎለበቷቸውን የጋራ ጉዳዮች ይበልጥ ለማበልፀግና የተዛቡ ግንኙነቶችንም በማረም አንድ […]

Read More →
Latest

ብአዴን የወልቃይት ጉዳይ የትግራይ ጉዳይ እንደሆነ በሙሉ ድምፅ ወስኗል – አለምነው መኮንን

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ብአዴን የወልቃይት ጉዳይ የትግራይ ጉዳይ እንደሆነ በሙሉ ድምፅ ወስኗል – አለምነው መኮንን

የብአዴን ፅህፈት ቤት ሀላፊ እና የብአዴን/ኢህአዴግ ስራ አስፈፃሚ አቶ አለምነው መኮንን ከጋዜጠኛ ተስፋይ ሃይሉ ጋር ያደረጉት ቃለምልልስ ከወይን መፅሄት የካቲት 2009 እትም። ወይን፡- በትግራይ እና በአማራ ህዝቦች የነበረውና ያለው ግንኙነት እንዴት ይገልፁታል? ኣቶ አለምነው፡- አገራችን የብዙ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ሃገር ነች። የትግራይና የአማራ ክልል ህዝቦች ደግሞ በኢትዮጵያ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ውስጥ የየራሳቸው ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋ፣ […]

Read More →
Latest

የመቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን አስደንጋጭ ታሪክ /ማህሌት ፋንታሁን/

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የመቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን አስደንጋጭ ታሪክ /ማህሌት ፋንታሁን/

የመቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን “ነፃ” ነት መቶ አለቃ ጌታቸው መኮንን በአማራ ክልል፤ ምዕራብ ጎጃም ዞን የመኢአድ ፓርቲ ዋና ጸሀፊ ነበር። ከዚህ በፊት በ1989ዓ.ም‹‹የመአድ አባል በመሆን መንግስት ለመገልበጥ ሞክረሃል››በሚል ከነፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ጋር ተከሶ 20 ዓመት ተፈርዶበት፤በአመክሮ 14 ዓመት ከ6 ወር ታስሮ በ2003 ዓ.ም ነበር የተፈታው፡፡ በእስር ሳለም ‹‹ከእስር ቤት ልታመልጥ ሞክረሃል›› ተብሎ በጥይት እግሩን ተመቶ […]

Read More →
Latest

የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ሸንጎ የህወሀት/ኢህአዴግ የአንድ ዓመት የአገዛዝ ጉዞ በተመለከተ ውይይት አደረገ!!!

By   /  June 27, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ሸንጎ የህወሀት/ኢህአዴግ የአንድ ዓመት የአገዛዝ ጉዞ በተመለከተ ውይይት አደረገ!!!

  “ህወሀት በራሱ ጠመንጃ ወደራሱ አነጣጥሮ እንደቆመ 2009 ዓ.ም ጥሎት ሂዷል፡፡”ኢ/ር ይልቃል ጌትነት “ህወሃት ዓመቱን በከንቱ ያሳለፈው ከክህደት በመጀመሩ ነው፡፡” አቶ ወረታው ዋሴ “የኢትዮጵያ ህዝብ ከህወሃት ምንም ሳይጠብቅ እንደሌለ ቆጥሮ ከገባበት ውስብስብ ችግር ለመውጣት በራሱ መፍትሔ መፈለግ አለበት፡፡”ወ/ሮ መዓዛ መሀመድ የሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ሸንጎ የህወሀት/ኢህአዴግ የአንድ ዓመት የአገዛዝ ጉዞ በተመለከተ ውይይት አደረገ!!! (በሰማያዊ ፓርቲ ብሔራዊ ሸንጎ […]

Read More →
Latest

ሳውዲ ላይ ኢድ አልፈጥር በሰላምና በፍቅር እየተከበረ ነው !

By   /  June 25, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሳውዲ ላይ ኢድ አልፈጥር በሰላምና በፍቅር እየተከበረ ነው !

የማለዳ ወግ…

Read More →
Latest

ተመላሽ ዜጋው ክብር ሊሰጠውና ሊስተናገድ ይገባል !

By   /  June 23, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ተመላሽ ዜጋው ክብር ሊሰጠውና ሊስተናገድ ይገባል !

የማለዳ ወግ…ተመላሽ ዜጋው ክብር ሊሰጠውና ሊስተናገድ ይገባል ! ====================================== * በሪያድና ጅዳ የተመላሹ ወገን እልህ አስጨራሽ እንግልት ! * የሪያድ ኢንባሲ ዲፕሎማቶች ተገፊዎችን ጎብኝተዋል * በጅዳ የቆንስል ኃላፊዎች የተገፊዎችን ሮሮ አይሰሙም ተመላሹ ወገን ሪያድ ላይ … ================== ከጥቂት ደቂቃዎች በፊት በጅዳና በሪያድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ መስተጓጎል ስለሚንገላቱ ወገኖች ተደጋጋሚ መረጃ ደረሶኛል ። ወደ ቦታው […]

Read More →
Latest

የማለዳ ወግ…ተከተሉኝ ፣ የስደተኛውን ድምጽ አብረን እናሰማ !

By   /  June 23, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on የማለዳ ወግ…ተከተሉኝ ፣ የስደተኛውን ድምጽ አብረን እናሰማ !

በርካታ የወዳጅነት ጥያቄ በፊስ ቡክ በኩል ከየተለያዩ ወገኖች የሚደርሰኝ ቢሆን ሁሉንም መቀበልና ማስተናገድ አልቻልኩም ። ይህን ከግምት በማስገባት በአንዛኛው የማሰራጫቸውን ትኩስ መረጃዎችና ሰሞነኛ የማለዳ ወጎች ለሁሉም እንዲዳረስ Public ለማድግ ተገድጃለሁ ! ዋና አላማዬ በአረቡ አለም ያለው ስደተኛ ድምጽ እንዲሰማ የበኩሌን እገዛ ማድረግ ነው ። ከዚህ ባለፈ ስደተኛው ለሁለንተናው መረጃ ቅርብ እንዲሆን ማደረግና በመረጃ ልውውጥ እየታገዘ […]

Read More →
Latest

ሰበር መረጃ ፣ መካ ካዕባን የማጥቃት ሙከራው ከሸፈ !

By   /  June 23, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰበር መረጃ ፣ መካ ካዕባን የማጥቃት ሙከራው ከሸፈ !

* አንድ አሸባሪ ራሱን በራሱ አጥፍቷል * 10 ሰዎች ቆስለዋል * አንድ ሴትን ጨምሮ አምስት ተጠርጣሪዎች ተይዘዋል የሳውዲ ደህንነት ልዩ ግብረ ኃይል በዛሬው እለት ታላቁን የመካ ካዕባ መስጅድ ለማጥቃት የተደረገ ሙከራን ማክሸፉን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ ሜ/ጄኔራል መንሱር አልቱርኪ አስታውቀዋል ። ከደህነት የወጣው መረጃ እንደሚያመለክተው ከሆነ ጥቃቱን ለመከዎን ሶስት ቡድኖች ሁለቱ ቡድኖች ከመካ […]

Read More →
Latest

ሰራዊቱን ዝም ለማሰኘት የታቀደ የመጀመሪያ ዙር ስራ የተቃዋሚ ደጋፊ የተባሉ ወታደሮችን ለማጥቃት የታቀደ ግምገማ ሊደረግ መሆኑ ታውቋል ቆንጂት ስጦታው

By   /  June 23, 2017  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሰራዊቱን ዝም ለማሰኘት የታቀደ የመጀመሪያ ዙር ስራ የተቃዋሚ ደጋፊ የተባሉ ወታደሮችን ለማጥቃት የታቀደ ግምገማ ሊደረግ መሆኑ ታውቋል ቆንጂት ስጦታው

ቆንጂት ስጦታው – ከጦር ሃይሎች የተገኘው መረጃ እንደተመለከተው በመከላከያ ሰራዊቱ ሁሉም እዞች በወታደሮች ላይ ግምገማ ሊደረግ መሆኑ ታውቋል::የግምገማው ዋናው ሂደት በሰራዊቱ ውስጥ የተገኘው የኢሕአዴግ ድምጽ አነስተኛ መሆኑ እና ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል ከሚል አንጻር ተጠርጣሪ የተቃዋሚ ደጋፊ የተባሉ ወታደሮችን ለማጥቃት የታቀደ ግምገማ ሲሆን በግምገማው ላይ ሞባይሎች እንደሚፈተሹ እና ተቃዋሚዎችን በተመለከት ውስጥ ለውስጥ ፕሮፓጋንዳ ያራግባሉ እንዲሁም […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar