www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 18
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 18
Latest

ኢትዮጵያዊ ቀለም በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን

By   /  May 26, 2019  /  Entertainment, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊ ቀለም በሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን

በፍቃዱ ገ/ስላሴ አዎን ይኸው እወቁልኝ፣ ምስክር ሁኑኝ ሰማዕታት ለሷ ነው እንባ እሚያስፈልጋት ከጠላቶቼ ጭብጥ ውስጥ፣ ትንፋሼን በእጄ ሰነጥቃት ሞቴን ከመንጋጋቸው ውስጥ፣ መንጭቄ እኔው ስሞታት ለሀገሬ ብድር ልከፍላት የነፈገችኝን ፍቅር፣ በራሴው ሞት ልለግሳት ዳግሞ ከሞቴ ባንኜ፣ በመንፈስ ጣር ስሞግታት ያኔ ነው እንባዋ የሚያጥራት…….››:: ይህንን ግጥም ያገኘሁት ከባለቅኔው ሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድህን ‹‹እሳት ወይም አበባ›› ከሚለው የግጥም […]

Read More →
Latest

በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ ላይ ለሦስተኛ ጊዜ ትዕዛዝ ተሰጠ

By   /  May 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በእነ አቶ ጌታቸው አሰፋ ላይ ለሦስተኛ ጊዜ ትዕዛዝ ተሰጠ

በከባድ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው ምርመራ ሲደረግባቸው የከረሙትና ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው የቀድሞው የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው አሰፋን ጨምሮ አራት ተከሳሾችን፣ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በአድራሻቸው አፈላልጎ መጥሪያ እንዲሰጥ ለሦስተኛ ጊዜ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ ትዕዛዝ የተሰጠው ዓርብ ግንቦት 16 ቀን 2011 ዓ.ም. በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ወንጀል […]

Read More →
Latest

በክስ ላይ የሚገኙት የፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሹም በሰኔ 16 የቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪ እስረኞች ተደበደብኩ አሉ

By   /  May 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በክስ ላይ የሚገኙት የፌዴራል ፖሊስ የቀድሞ ሹም በሰኔ 16 የቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪ እስረኞች ተደበደብኩ አሉ

ፍርድ ቤቱ ተጣርቶ እንዲቀርብ ትዕዛዝ ለማረሚያ ቤቱ ሰጠ የፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ቀድሞ ማዕከላዊ ተብሎ ይጠራ በነበረው ተቋም ውስጥ ይሠሩ የነበሩት የሽብር ወንጀሎች የቀድሞ ዳይሬክተርና በክስ ላይ የሚገኙት ኮማንደር ዓለማየሁ ኃይሉ፣ በሰኔ 16 ቀን 2019 ዓ.ም. የቦምብ ፍንዳታ ተጠርጣሪ ተከሳሾች የድብደባ ጥቃት እንደደረሰባቸው ለፍርድ ቤት አመለከቱ፡፡ ኮማንደሩ እንዴት የድብደባ ጥቃቱ ሊደርስባቸው እንደቻለ ለፌዴራል የመጀመርያ […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ የካናቢስ ገበያ የ9.8 ቢሊዮን ዶላር አቅም እንዳለው አንድ ጥናት አመለከተ

By   /  May 26, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ የካናቢስ ገበያ የ9.8 ቢሊዮን ዶላር አቅም እንዳለው አንድ ጥናት አመለከተ

መቀመጫውን በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገው ኒው ፍሮንቲየር ዴታ የተባለ ተቋም ባለፈው ሳምንት ይፋ ባደረገው የአፍሪካ እ.ኤ.አ. የ2019 ቀጣናዊ የካናቢስና የሄምፕ (አነስተኛ የሆነ አነቃቂነት ያለው ካናቢስ) ሪፖርት፣ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ አገሮች ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ ለካናቢስ ገበያ የ9.8 ቢሊዮን ዶላር አቅም እንዳላት አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያን በመቅደም በአንደኝነት የተቀመጠችው ናይጄሪያ የ15.3 ቢሊዮን ዶላር የገበያ አቅም እንዳላት በሪፖርቱ ተመላክቷል፡፡ ዓለም አቀፉ […]

Read More →
Latest

የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹሙ

By   /  May 26, 2019  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥና ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹሙ

ዓርብ ግንቦት 11 ቀን 2011 ዓ.ም. የአገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች፣ በታላቁ ቤተ መንግሥት በመገኘት እየተከናወኑ ያሉ ግንባታዎችን ጎብኘተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ለከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖቹ በቤተ መንግሥቱ ቅጥር ውስጥ ስለሚከናወኑ ግንባታዎች ገለጻ ሲደረግ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ተገኝተው ነበር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩም በአዲስ አበባ ከተማ የሚከናወነውን የወንዞች መልሶ ማልማትና ከተማዋን ለማስዋብ የሚደረጉ ጥረቶችንና ፋይዳዎችን እንዳብራሩ፣ […]

Read More →
Latest

On autopilot: ‘Pilots are losing their basic flying skills,’ some fear after Boeing 737 Max crashes

By   /  May 25, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on On autopilot: ‘Pilots are losing their basic flying skills,’ some fear after Boeing 737 Max crashes

CHRIS WOODYARD | USA TODAY | 16 hours ago The crew on the Ethiopian Airlines plane that crashed in March performed all procedures recommended by manufacturer Boeing.BUZZ60 Automation has made planes safer and more efficient, but the crashes of two Boeing 737 Max jets is leading some to wonder if there is a dangerous flip side. While advanced autopilots […]

Read More →
Latest

By   /  May 25, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on

ደገኛው የሰላም አባት ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ ዐረፉ • ሥርዐተ ቀብሩ ቅ/ሲኖዶስ በሚወስነው ቀን በመካነ ሰማዕት ቅ/ገላውዴዎስ ይፈጸማል፤ • ለ41 ዓመታት፣ ከኤጲስ ቆጶስነት እስከ ቅዱስ ሲኖዶስ ዋና ጸሐፊነት አገልግለዋል፤ • ከማሕሌት እስከ ዐውደ ምሕረት፣ በሙሉ የአገልግሎት ትጋታቸው ይታወቃሉ፤ • በኹለት ቅዱሳን ፓትርያርኮች ምርጫ በዕጩነት ቀርበዋል፤ *** ከየዋሃትና ከደግነት ጋራ በተሟላ የአገልግሎት ሕይወታቸው የታወቁት፣ አንጋፋው የሰሜን ጎንደር […]

Read More →
Latest

Ethiopian Airlines urges Boeing to implement safety recommendations

By   /  May 25, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopian Airlines urges Boeing to implement safety recommendations

Ethiopian Airlines on Friday accused American plane manufacturer Boeing of attempting to divert the public’s attention away from flaws in the 737 MAX model crafts, rather than implementing recommendations of a preliminary investigation report. Boeing 737 MAX planes were grounded worldwide over safety concerns following the Ethiopian crash in March that killed 157 people. Boeing said on Thursday it […]

Read More →
Latest

Ethiopian, Egyptian airlines accused of running drug cartels in Nigeria

By   /  May 24, 2019  /  AFRICA, WEST AFRICA, ኣማርኛ  /  Comments Off on Ethiopian, Egyptian airlines accused of running drug cartels in Nigeria

Johannesburg – The Chairman and Chief Executive Officer of the Nigerians in Diaspora Commission have accused Ethiopian Air and Egypt Air of operating drug cartels in Nigeria, following the framing of several people who were arrested, and subsequently released, on allegations of drug smuggling, Nigeria’s Guardian newspaper reported. “To start with the airlines: I am […]

Read More →
Latest

ጠቅላይ ሚንስትሩን ይቅርታ እናደርግላቸዋለን !!

By   /  May 23, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትሩን ይቅርታ እናደርግላቸዋለን !!

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar