Brother of Sudan’s Bashir escaped with Ethiopian support: report
Ethiopian intelligence service facilitated the escape of the brother of former President Omer al-Bashir to Turkey where he arrived through Addis Ababa. Al-Abbas Hassan AHmed al-Bashir (file photo) Last week the spokesperson of the Transitional Military Council (TMC) Shams al-Din Kabbashi admitted that al-Abbas Hassan Ahmed al-Bashir fled the country and apologized for saying he […]
Read More →KENYAN Police are holding a lorry driver after he was found transporting 135 bales of bhang from Ethiopia.
According to the Directorate of Criminal Investigations (DCI), the narcotics were hidden inside the fuel tanker. Officers were tipped and trailed the lorry before intercepting it. “The Petroleum Tanker had been trailed for hundreds of kilometres before it was intercepted within Pipeline area by @DCI_Kenya Detectives. Detectives had to call a welder to cut open […]
Read More →ግዮን ቅጽ 53 የአውደአመት እትም ይዘናል ! የአጋዚ ልዩ ፕሮጀክት በኤርትራ ደጋማ ክፍል ያለው ኢላማ በትግራይ ክልል ልዩ እሳቤ
የኦሮማራ የፖለቲካ እንቅስቃሴ በሃገሪቱ ዙሪያ የመሳይ ከአዲስ አበባ እስከ አሜሪካ የኢሳት ጉዞ ግዮንን ለማንበብ ይህንን ሊንክ ይጫኑ
Read More →በስታዲየም ዙሪያ ያሉ መጠጥ ቤቶችና የቢራ ማስታወቂያ ከአንድ ወር በኋላ እንደሚታሸጉ ተገለፀ
ይልቅ ወሬ ልንገርህ – የአልኮል መጠናቸው ከሁለት ከመቶ በላይ የሆኑ መጠጦችን የሚያስተዋውቁ የቢራ ማስታወቂያዎች በስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ላይ እንዳይሸጡና እንዳይተዋወቁ የሚከለክለውና በቅርቡ የጸደቀውን አዋጅ ተከትሎ በአዲስ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ መጠጥ ቤቶች እንደሚታሸጉ አልያም ወደ ሌላ የንግድ ዘርፍ እንዲቀይሩ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡ በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ስር የሚገኘው ስፖርት ኮሚሽን አዋጁን ተከትሎ በስታዲየም አካባቢ ያለውን የመጠጥ ማስታወቂያና […]
Read More →የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕረዚደንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ አረፉ
የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራቲክ ሪፖብሊክ ፕረዚደንት የነበሩት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በአደረባቸው ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ማረፋቸውን መረጃ ምንጮቻችን ዘግበዋል። በወርሃ መስከረም ፰ ፲፱፴፭ አመተ ምህረት በቀድሞው ወለጋ ክፍለ ሃገር በደምቢ ዶሎ የተወለዱት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በምእራባዊቷ የኢትዮጵያ ክፍል መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ ። ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ በቀዳማዊ ሃይለስላሴ ዩኒቨርሲቲ የተማሩ ሲሆን ከ፲፱፭፰ -፩፱፷፫ በአዲስ አበባ […]
Read More →በአፋር ክልል ገዋኔ አካባቢ በዛሬው ዕለት ታጣቂዎች በትግራይ ዋልታ ፖሊስ እግር ኳስ ቡድን ላይ ተኩስ ከፍተው አንድ ተጫዋች ሲገድሉ ሌሎች አምስት አቆሰሉ።
በአፋር ክልል ገዋኔ አካባቢ በዛሬው ዕለት ታጣቂዎች በትግራይ ዋልታ ፖሊስ እግር ኳስ ቡድን ላይ ተኩስ ከፍተው አንድ ተጫዋች ሲገድሉ ሌሎች አምስት አቆሰሉ። እግር ኳስ ተጫዋቾቹ ትናንት ከደብረ ብርሃን ከነማ ጋር የነበራቸውን ጨዋታ አጠናቀው ዛሬ ጠዋት ከአዲስ አበባ በመነሳት በአፋር በኩል ወደ መቐለ እየተጓዙ ነበር። የትግራይ ክልል ፀጥታ እና አስተዳደር ጽህፈት ቤት የኮምኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሀፍታይ […]
Read More →ሽብርተኛ የተባሉ 37 ዜጎች አንገት ተቀላ !
የመረጃ ግብአት ፣==========================* የሳውዲ መንግስት ብርቱ ቅጣት ሳውዲ አረቢያ በከፍተኛ የሽብርተኝነት ወንጀል የተፈረደባቸውን 37 ዜጎችዋን አንገት መቅላቷን በያዝነው ሳምንት አስታውቃለች ። ማክሰኞ ሚያዝያ 15 ቀን 2011 ዓም ከመገናኛ ብዙሃን የተሰራጨው መረጃ እንደሚያስረዳው 37 የሳውዲ ዜጎች አንገታቸው የተቀላው በዋና ከተማዋ በሪያድ በመካ በመዲና በቀሲምና በአሲር ግዛቶች መሆኑ በሀገር ውስጥ ሚኒስቴር መግለጫ ተጠቁሟል ። ሽብተኝነትን በማስፋፋት ሙስና […]
Read More →ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል የውይይት መድረክ ተሳተፉ
ጰጥሮስ አሸናፊ ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በኢሲኤ አዳራሽ “መተባበር ለላቀ ውጤት” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው እና በሥርዐተ ጾታ እኩልነት እና ሴቶችን በማብቃት ዙሪያ የሚሰሩ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ጋር የውይይት መድረክ ተካሄዷል።በምስሉ ላይም ወላጅ እናቴ የጉባዔው ተካፋይ መሆኗን አየሁ ደስም አለኝ።ፕሬዚደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከሴቶች ጋር ተያይዘው የሚነሱ ችግሮች በይስሙላ ወይንም በትንሽ ግኝት የሚፈታ አይደለም፣ አዲሱ […]
Read More →በቃሊቲ እስርቤት በታራሚ እስረኞች ላይ ፖሊስ ጥቃት ፈጸመ
በቃሊቲ ፍረኞች ላይ ፖሊስ ግቢውን ሰብሮ በመግባት ጥቃት መፈጸሙን ተገለጸ ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ከኦሮሚያ ፖሊስ ጋር በመተባበር የማረሚያ ቤቱን ህግ እና ደንብ በመጣስ ከማረሚያ ቤቱ አዛዥ ጀርባ በተደረገ ደባ ወጣት ታራሚ እስረኞችን ስርአተ ጸሎት በሚያደርጉበት መስጅድ ውስጥ ዘልቆ በመግባት በንጹሃን ዜጎች ላይ ድብደባ ማድረጋቸው ተገልጿል ። መነሻው ምንም ያልታወቀው እና ያልተጣራው ይሄው ጥቃት የአዲስ […]
Read More →
