www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 30
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 30
Latest

አቶ በረከት ስምዖን የሕግ ባለሙያ ለማቆም መቸገራቸውን ለፍርድ ቤት ተናገሩ

By   /  February 10, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on አቶ በረከት ስምዖን የሕግ ባለሙያ ለማቆም መቸገራቸውን ለፍርድ ቤት ተናገሩ

ፖለቲካ ተጨማሪ የ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ተፈቀደባቸው በከባድ የሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ወደ አማራ ክልል ተወስደው በእስር ላይ የሚገኙት አቶ በረከት ስምኦንና አቶ ታደሰ ካሳ፣ በሕግ ባለሙያ ታግዘው ለመከራከር አለመቻላቸውን ለፍርድ ቤት ተናገሩ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ዓርብ የካቲት 1 ቀን 2011 ዓ.ም. በባህር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ለሁለተኛ ጊዜ ቀርበው እንዳስረዱት፣ አሁን ካለው ወቅታዊ […]

Read More →
Latest

የቀዳማዊ ሃይለስላሴ ሃውልት ተመረቀ

By   /  February 10, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀዳማዊ ሃይለስላሴ ሃውልት ተመረቀ

 በሰሞኑ ከፍተኛ የሆነ ውጥረትን እና ምስላቸውን አይመስልም ተብሎ ተቃውሞ የቀረበበት የቀዳማዊ ሃይለ ስላሴ የመታሰቢያ ሃውልት በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ መቆሙን እና የምርቃት ስነ ስርአቱ በዛሬው እለት በቅጥር ግቢው መከናወኑን ተገልጧል ። ቀዳማዊ ሃይለ ስላሴ ከኢትዮጵያ አልፈው ለአፍሪካ ያደረጉት አስተዋጾ የበረታ ከመሆኑም በላይ ለመላው አፍሪካ ኩራት መሆናቸው ይታወሳል ። ሆኖም ላለፉት ሃያሰባት አመታት በትግራይ ወይንም ህወሃት አገዛዝ […]

Read More →
Latest

በምዕራብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ከጥር 24 ጀምሮ በተቀሰቀሰ ግጭት የህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት እየደረሰ ነው

By   /  February 8, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በምዕራብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ከጥር 24 ጀምሮ በተቀሰቀሰ ግጭት የህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት እየደረሰ ነው

በምዕራብና ማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች ከጥር 24 ጀምሮ በተቀሰቀሰ ግጭት ለበርካታ ሰዎች ሞትና ለንብረት ውድመት ምክንያት መሆኑን የአማራ ክልላዊ መንግስት አስታወቀ፡፡ በተለይ የ24ኛ ክፍለ ጦር በ33ኛ ክፍለ ጦር በሚተካበት ወቅት በአካባቢው የተሰማሩ ፅንፈኛ ኃይሎች አጋጣሚውን በመጠቀም ባስነሱት ግጭት ከበርካታ ሰዎች ሞት በተጨማሪ ቤቶችም ተቃጥለዋል ብሏል ክልሉ፡፡በዚም የተነሳ ቀላል የማይባል ቁጥር ያለው የአካባው ነዋሪ ከቀየው መፈናቀሉን የአማራ […]

Read More →
Latest

የቀዳማዊ ሃይለስላሴ ሃውልት በአፍሪካ ህብረት ተተከለ

By   /  February 7, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀዳማዊ ሃይለስላሴ ሃውልት በአፍሪካ ህብረት ተተከለ

የቀዳማዊ ሃይለስላሴ ሃውልት በአፍሪካ ዩኒየን መተከሉን ምንጮቻችን ጠቆሙ ። የአፍሪካ አባት ከሚባሉት ውስጥ መስራቾቹ የግንባር ቀደምትነትን ሚና ከተጫወቱት ውስጥ መካከል ቀዳማዊ ሃይለ ስላሴ፣የጋናው ክዋሜ ንክሩማህ ፣ የኬንያ ጆሞ ኬንያታ ፣የግብጹ ጀማል አብዱል ናስር እና ሌሎችም ታላላቅ የአፍሪካ ህብረት መስራቾች በሙሉ ትልቅ አሉታዊ ተጽእኖ ለአፍሪካ ማሳደራቸው ይታወሳል ፡፤ በተለይም በአፍሪካ የነጻነትን ነጸብራቅ ለመፈንጠቅ ትልቅ ተጋድሎ ያደረጉት […]

Read More →
Latest

የአምባላጌውጀግናየጦርአበጋዙፊታውራሪ_ገበየሁ (አባ ጎራ)!!!

By   /  February 7, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአምባላጌውጀግናየጦርአበጋዙፊታውራሪ_ገበየሁ (አባ ጎራ)!!!

ዝክረ_አድዋ ይህንንታሪክሳታነቡብታልፉትከስርየምታዩትየፊታውራሪገበየሁአፅምይወቅሳጭኋልይሄለኛ የተከፈለዋጋነው። የአምባላጌውጀግናየጦርአበጋዙፊታውራሪ_ገበየሁ (አባ ጎራ)!!! የአምባላጌው ጀግና የጦር አበጋዙ ፊታውራሪ ገበየሁ (አባ ጎራ) የንጉሰ ነገስቱ የመሀል ጦር አዛዥ ፊታውራሪ ገበየሁ ከጣልያኖች ጋር በተደረገው በሁሉም ጦርነት የተመሰከረላቸው ጀግና ነበሩ፡፡ የአምባላጌውን ምሽግ በመስበር በጣሊያን ላይ የመጀመሪያውን የድል ደውል ያሰሙት እና ዋናው የድሉ ባለቤት እሳቸው ነበሩ፡፡በዚህም ምክንያት በወቅቱ የፈረንሳይ ጋዜጦች “የአምባላጌው የኢትዮጵያ ጀግና” በማለት እንዳወደሷቸው ተክለፃዲቅ መኩሪያ […]

Read More →
Latest

የጤፍ ዘር የባለቤትነት ጥያቄ በሄግ ፍርድቤት ታየ

By   /  February 6, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጤፍ ዘር የባለቤትነት ጥያቄ በሄግ ፍርድቤት ታየ

በኢትዮጵያ ለእረጅም ዘመናት ለምግብነት የሚጠቀሙበት የእል ዘር ጤፍ በሆላንዳውያን ባለሃብቶች የባለቤትነት የስም ውርስ ተወርሶ የእኛ ነው በማለት ላለፉት አስራ ስምንት አመታት በጤፍ ዘር ላይ መጠነ ሰፊ እና ከፍተኛ የሆነ የጤፍ ዝርያን በባለቤትነት ሲቆጣጠሩ ቆይተው ብዙ ቢሊዮን ዶላርስ ገንዘብ ያመረቱት እነዚሁ ሆላንዳውያን የባለቤትነቱን ይገባኛል ጥያቄ ኢትዮጵያ ቀድማ ብታቀርብም ሰሚ አልባ በሆነ መንግስት ምንም አይነት ምላሽ ሳያገኝ […]

Read More →
Latest

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ለኖቤል የሰላም ሽልማት በእጩነት ቀረቡ

By   /  February 5, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ ለኖቤል የሰላም ሽልማት በእጩነት ቀረቡ

ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት በእጩነት መቅረባቸው ታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ለ2019 የኖቤል የሰላም ሽልማት በእጩነት ያቀረቡት ዶ/ር ግሩም ዘለቀ የተባሉ ኢትዮጵያዊ ሲሆኑ የኖቤል ሽልማት ኮሚቴው የእጩነት ጥያቄውን መቀበሉን አረጋግጧል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ስልጣን ከመጡ ጊዜ ጀምሮ ለሃገራቸው እና ለጎረቤት ሃገራት ሰላም መስፈን ከፍተኛ ተጋድሎ ማድረጋቸውን፣ በኢትዮጵያ ከስጋት ይልቅ ተስፋ እንዲያብብ ማስቻላቸው በእጩነት ማመልከቻው ተጠቅሷል፡፡ ለሁለት […]

Read More →
Latest

ኢትዮጵያዊው የአለም ባንክ ኃላፊ ዘረኝነትን በመቃወም የረሃብ አድማ ላይ ይገኛሉ ተባለ

By   /  February 5, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢትዮጵያዊው የአለም ባንክ ኃላፊ ዘረኝነትን በመቃወም የረሃብ አድማ ላይ ይገኛሉ ተባለ

 በቆዳ ቀለማቸው ምክንያት በዓለም ባንክ ውስጥ ለከፍተኛ የኃላፊነት ቦታ እንዳይወዳደሩ የተደረጉት ኢትዮጵያዊው ምሁር ዶ/ር ዮናስ ብሩ በተቋሙ ውስጥ የሚፈፀመውን ዘረኝነት በመቃወም ከ2 ሳምንት በላይ በረሃብ አድማ ላይ መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን በጉዳዩ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት ጣልቃ እንዲገባ እና ድምፁን እንዲያሰማ በደብዳቤ ተጠይቋል፡፡ ላለፉት 7 ዓመታት በዓለም ባንክ ውስጥ የአለማቀፍ ንፅፅሮሽ መርሃ ግብርን በምክትል ስራ አስኪያጅነት የመሩት ኢትዮጵያዊው […]

Read More →
Latest

በ117 ሚሊዮን ብር ወጪ 7 በመቶው የአዲስ አበባ አስፋልት ቀለም ሊቀባ ነው

By   /  February 5, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በ117 ሚሊዮን ብር ወጪ 7 በመቶው የአዲስ አበባ አስፋልት ቀለም ሊቀባ ነው

በአዲስ አበባ ከተማ 200 ኪሎ ሜትር የአስፋልት መንገድ የመንገድ ላይ ስርዓት ማስያዣ ምልክቶችን ቀለም የመቀባት ሥራ በ117 ሚሊዮን ብር ወጪ ሊጀመር መሆኑን የአዲስ አበባ መንገድ ትራፊክ ማኔጅመንት ኤጀንሲ አስታወቀ። ይሁንና ኤጀንሲው የመንገድ ቀለሙ አጠቃላይ ከሚያስወጣው ወጪ መንግሥት ያፀደቀው 52 ሚሊዮን ብር መሆኑንም ጨምሮ ገልጿ። ታኅሣሥ 2012 ይጠናቀቃል ተብሎ የሚጠበቀው የመንገድ መቀባቱ፥ የመንገድ ስርዓት ማስያዣ ሕጎች […]

Read More →
Latest

Ethiopia’s transitional justice process needs restoration work

By   /  February 4, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopia’s transitional justice process needs restoration work

Daniel R Mekonnen Given Ethiopia’s fragile and unusual political situation, a restorative rather than retributive approach to transitional justice appears to be appropriate, believes Dr Daniel R. Mekonnen, a human rights lawyer and activist.Since April 2018, Ethiopia has been undergoing a major political transformation, which includes experimentation with a second bout of transitional justice in […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar