www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 31
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 31
Latest

“ለትምህርት ዕድገት የለፋነው ተማሪዎች የሚያነሱት ጥያቄ እንደሚመጣ ዘንግተነው አይደለም”

By   /  February 3, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on “ለትምህርት ዕድገት የለፋነው ተማሪዎች የሚያነሱት ጥያቄ እንደሚመጣ ዘንግተነው አይደለም”

ብርሃኑ ሰሙ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በኩር የሆነውን የዛሬውን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የሚያትተውንና በአክሊሉ ሀብቴ (ዶ/ር) የተጻፈውን “የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ፡ የከፍተኛ ትምህርት መቋቋምና መስፋፋት በኢትዮጵያ” የሚል መጽሐፍ ይዘት እንሚከተለው በአጭሩ ያስቃኙናል። በአገርና ሕዝባችን ባሕል፣ ዕውቀት፣ ማንነት… ላይ ሳይመሠረት ማደጉና መስፋፋቱ፣ ዛሬ ላይ በቁጭት ሲያወያይና ሲያነጋገር የሚታየው “ዘመናዊ” ትምህርት፣ የአፄ ምኒልክ ዘመንን መነሻ አድርጎ፣ […]

Read More →
Latest

የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሐውልት በአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ወቅት ይመረቃል

By   /  February 3, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሐውልት በአፍሪካ መሪዎች ጉባዔ ወቅት ይመረቃል

በአፍሪካ ኅብረት ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚቆመው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ሐውልት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) እና የሌሎች አገሮች መሪዎች በሚገኙበት ተመርቆ ይፋ እንደሚሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አስታወቁ፡፡ ሐውልቱ ተመርቆ ይፋ የሚሆነው ከጥር 30 ቀን 2011 ዓ.ም. ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚካሄደው የኅብረቱ የመሪዎች ስብሰባ ወቅት እንደሆነ፣ ቃል አቀባዩ አቶ ነቢያት ጌታቸው አክለው ገልጸዋል፡፡ የሐውልቱ […]

Read More →
Latest

ከጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ ጋር በተያያዘ 422 ሚሊዮን ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ የሜቴክ ኃላፊዎች ተከሰሱ

By   /  February 3, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ግንባታ ጋር በተያያዘ 422 ሚሊዮን ጉዳት አድርሰዋል የተባሉ የሜቴክ ኃላፊዎች ተከሰሱ

ለጣና በለስ ቁጥር አንድ ስኳር ማምረቻ ፋብሪካ የሚያገለግል የኃይል ማመንጫ (ፓወር ፕላንት) ግንባታ ግዥ ጋር በተያያዘ፣ ከ422 ሚሊዮን ብር ጉዳት በመንግሥት ላይ አድርሰዋል የተባሉ ሦስት የብረታ ብረትና ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የተለያዩ የቀድሞ ኃላፊዎችና አንድ ቻይናዊ በሌለበት ክስ ተመሠረተባቸው፡፡ ኃላፊዎቹ ክሱ የተመሠረተባቸው የኃይል ማመንጫውን ለማስገንባት ግዥ ሲፈጽሙ የኮርፖሬሽኑን የግዥ መመርያን መከተልና በግልጽ ጨረታ አወዳድረው መሆን ሲገባው፣ […]

Read More →
Latest

በሃገራችን ሰላም እና በአንድነታችን ላይ ሰላምን የሚያድናቅፉ አካላት ላይ የመረረ እርምጃ እንወስዳለን ። ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ

By   /  February 3, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሃገራችን ሰላም እና በአንድነታችን ላይ ሰላምን የሚያድናቅፉ አካላት ላይ የመረረ እርምጃ እንወስዳለን ። ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ

‹ሰላማችንንና አንድነታችንን በሚያደናቅፉ ላይ የትዕግሥታችንን ያህል የመረረ ዕርምጃ እንደምንወስድ ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ›› ‹‹ሰላማችንንና አንድነታችንን በሚያደናቅፉ ላይ የትዕግሥታችንን ያህል የመረረ ዕርምጃ እንደምንወስድ ላረጋግጥላችሁ እፈልጋለሁ›› ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት ዓርብ ጥር 24 ቀን 2011 ዓ.ም. በምክር ቤቱ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር)፣ አሁን ባለው […]

Read More →
Latest

አምነስቲ የሲቪል ማኅበረሰብ ረቂቅ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ጠየቀ

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on አምነስቲ የሲቪል ማኅበረሰብ ረቂቅ ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ ጠየቀ

አምነስቲ ኢንተርናሽል አዲሱ የሲቪል ማኅበረሰብ ረቂቅ አዋጅ በምዝገባ ሒደትና እንዲሁም ጣልቃ ገብነትን በማስፋት የበጎ አድራጎት ድርጅቶችንና ማኅበራትን እንቅስቃሴን ያውካሉ ባላቸው አንቀፆች ላይ ማሻሻያ እንዲደረግ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትን ጠየቀ።አምነስቲ ለምክር ቤቱ አባላት ጥር 16 በበይነ መረብ ላይ በጻፈው ግልጽ ደብዳቤና ባወጣው መግለጫ ረቂቅ አዋጁ በሥራ ላይ ካለው አዋጅ ጋር ሲነፃፀር መሠረታዊ መሻሻሎችን ያካተተ ነው […]

Read More →
Latest

200 ሺህ ቶን ስኳር ሊገዛ ነው

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 200 ሺህ ቶን ስኳር ሊገዛ ነው

• መንግሥትን ወደ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ሊያስወጣ ይችላል የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን 200 ሺሕ ቶን ስኳር ለፋብሪካዎች እና ለተጠቃሚዎች ሊገዛ መሆኑን አስታወቀ። ኮርፖሬሽኑ ጥር 18 ባወጣው ጨረታ ዓለም ዐቀፍ የስኳር አማካኝ ዋጋ በፓውንድ 0.13 የአሜሪካ ዶላር መሠረት በማድረግ ገዢው ወደ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር አካባቢ ሊያስወጣው ይችላል። ግዢው ሙሉ ለሙሉ በመንግሥት የሚሸፈን ሲሆን […]

Read More →
Latest

የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዝቅተኛ ገቢ አስመዘገበ

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዝቅተኛ ገቢ አስመዘገበ

በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የፋብሪካ ምርቶችን ወደ ውጭ በመላክ 50 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር ለማግኘት ታቅዶ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ዶላር ብቻ መገኘቱ ታወቀ። የፌደራል ኦዲተር መስሪያ ቤት ከ2007 እስከ 2010 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት የኢንዱሰትሪ ፓርኮች ኮርፖሬሽን የክዋኔ ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት እንደገለፀው በ2009 በጀት ዓመት በሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ የውጭ ንግድ ገቢ አፈፃፀም 2 ነጥብ 91 በመቶ መሆኑን […]

Read More →
Latest

የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ በ10 በመቶ ቀነሰ

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ በ10 በመቶ ቀነሰ

የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ከባለፈው ተመሳሳይ ዓመት ጋር ሲነፃፀር በ10 በመቶ ቅናሽ ማሳየቱ ተገለፀ። የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የ2011 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት አፈፃፀሙን ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረበበት ወቅት እንዳስታወቀዉ በተያዘው በጀት ዓመት የወጪ ንግድ መቀዛቀዙን ጠቁሟል። ምንጮች እንደሚያመለክቱት ባለፈው በጀት ዓመት ከነበረው 2 ነጥብ 8 ቢሊዮን ዶላር በዚህ ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ላይ 10 በመቶ ቀንሶ […]

Read More →
Latest

Ethiopia doesn’t have Africa’s biggest airport yet—but it will

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopia doesn’t have Africa’s biggest airport yet—but it will

By Abdi Latif Dahir  sourcehttps://qz.com In its pursuit to become Africa’s gateway into the world, Ethiopia this week achieved a new milestone. The Horn of Africa nation finally opened a new passenger terminal that is set to triple the size of the Bole international airport in Addis Ababa. Built to the tune of $363 million, the newly-expanded terminal will […]

Read More →
Latest

“የተያዝኩበትን ምክንያት አላወኩም“ ያሉት የደህንነት አባል ይግባኝ እንዲጠይቁ ተፈቀደላቸው

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on “የተያዝኩበትን ምክንያት አላወኩም“ ያሉት የደህንነት አባል ይግባኝ እንዲጠይቁ ተፈቀደላቸው

ከሰብኣዊ መብት ጥሰት ጋር በተያያዘ በነጎህ አጽብሃ መዝገብ ጉዳየችው እየታየ ከሚገኙ 33 ሰዎች መካከል 14ኛ ተጠርጣሪ የሆኑት ግለሰብ የፌድራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 10ኛ ወንጀል ችሎት ጉዳዬን በሚገባ እየተመለከተልኝ አይደለም በሚል ቅሬታቸውን አሰሙ። ሰይፈ በላይ የተባሉት ተጠርጣሪ ቅሬታቸውን ያሰሙት ረቡዕ፣ ጥር 16 በመዝገቡ ከአንድ እስከ ዐሥራ ስድስት የሚገኙ ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በታየበት ዕለት ነው። ተጠርጣሪው […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar