www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 32
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 32
Latest

ፓርኮቹ በናይጄሪያ አርብቶ አደሮች አደጋ ገብተዋል

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ፓርኮቹ በናይጄሪያ አርብቶ አደሮች አደጋ ገብተዋል

ከምዕራብ አፍሪካ አገራት በመነሳት በረሃዎችን አቋርጠው ወደ ኢትዮጵያ የሚፈልሱ የፈላታ ጎሳዎች መጨመራቸው የጋምቤላ እና አልጣሽ ፓርኮችን ችግር ውስጥ ከቷቸዋል ሲል የፌዴራል ዱር እንስሳት ልማት ባለሥልጣን ለአዲስ ማለዳ ስጋቱን ገለፀ። ከናይጄሪያ እንዲሁም ጥቂቶቹ ከቻድ እና ማሊን በመነሳት ወደ ኢትዮጵያ የሚፈልሱት የፈላታ ጎሳዎች፤ በመቶ ሺሕዎች የሚቆጠሩ ከብቶቻቸውን በመያዝ መድረሻቸውን የጋምቤላ በተለይም ደግሞ አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ ማድረጋቸው የአገሪቷ […]

Read More →
Latest

የአዲሱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሆቴል የቻይና ኩባንያ ያስተዳድረዋል

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዲሱን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሆቴል የቻይና ኩባንያ ያስተዳድረዋል

በ65 ሚሊዮን ዶላር ወጪ የተገነባውና ንብረትነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሆነው የኢትዮጵያ ሰካይ ላይት ሆቴል ዕዳውን ከፍሎ እስኪጨርስ በቻይናው ኩባንያ ‹‹ግራንድ ስካይ ላይት ሆቴል ማኔጅመንት›› አስተዳደር ሥር እንደሚሆን ተገለፀ። በቻይና ብሔራዊ የአየር ቴክኖሎጂ ዓለም ዐቀፍ የምህንድስና ኮርፖሬሽን የተገነባው ይህ ባለ አምስት ኮኮብ ሆቴል የግንባታ ዕዳውን በጨረሰ ጊዜ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር እንደሚሆን ታውቋል። ለሆቴሉ […]

Read More →
Latest

By   /  February 2, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on

በኦነግና በኦሮሚያ ክልል መንግሥት መካከል የነበረው ቅራኔ በእርቅ ተፈቷል መባሉን ተከትሎ ኦነግ ሠራዊቱን በ20 ቀናት ወደ ካምፕ እንዲያስገባ ስምምነት ላይ መደረሱ ተገለጸ። ወታደሮቹ ወደካፕ ሲገቡ የጀግና አቀባል እንዲደረግላቸው የሚል ውሳኔ የተላላፈም ሲሆን፣ በመንግሥት በኩል ወታደሮቹ ቶሎ ወደ ካምፕ እንዲገቡ ጉጉት መኖሩ ተነግሯል። በአዲሱ እርቅ የተላላፉ ውሳኔዎችን ሙሉ በሙሉ እንደሚቀበልም መንግሥት አሳውቋል። ወታደሮቹ ወደ ካምፕ ሲገቡ […]

Read More →
Latest

የአዲስ አበባ አስተዳደር ከ7,700 በላይ ለሚሆኑ ነጋዴዎች የግብር ዕዳ ምሕረት ማድረጉን አስታወቀ

By   /  February 1, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የአዲስ አበባ አስተዳደር ከ7,700 በላይ ለሚሆኑ ነጋዴዎች የግብር ዕዳ ምሕረት ማድረጉን አስታወቀ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ የተጣለባቸው ግብር ከአቅማቸው በላይ በመሆኑ እንዲታይላቸው ሲጠይቁ ለቆዩ 6,000 ነጋዴዎች፣ እንዲሁም በግብር ይግባኝ ተከራክረው ለተፈረደባቸው 1,780 ነጋዴዎችም ምሕረት እንዲደረግላቸው ካቢኔያቸው መወሰኑን አስታወቁ። ምክትል ከንቲባው ይህን ያስታወቁት የአስተዳደሩ ገቢዎች ባለሥልጣን በጠራው ከተማ አቀፍ የታክስ ንቅናቄ መድረክ ላይ ነው። በቅርቡ በገቢዎች ሚኒስቴር ‹‹ግዴታዬን  እወጣለሁ፣ መብቴንም እጠይቃለሁ›› በሚል መርሐ […]

Read More →
Latest

የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ታስረው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የተሰጠው ትዕዛዝ ተቀየረ

By   /  February 1, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ታስረው ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የተሰጠው ትዕዛዝ ተቀየረ

የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የፍርድ ቤት ውሳኔ አፈጻጸምን ተግባራዊ ሊያደርግ ባለመቻሉ፣ ሚኒስትሩ ዶ/ር አሚር አማን ታስረው እንዲቀርቡ በፍርድ ቤት የተሰጠ ትዕዛዝ በሌላ ኃላፊ መቀየሩ ታወቀ፡፡ የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1064/2010 አንቀጽ 26(1)ን በመተላለፍ የተቋሙን አንድ ኃላፊ ያለፈቃዳቸውና በሌለ የሥራ ቦታ መመደባቸው ተገቢ አለመሆኑ ተገልጾ፣ በፍርድ ቤት የተሰጠን ውሳኔ ተግባራዊ ባለማድረጋቸው፣ የፌዴራል መጀመርያ ደረጃ […]

Read More →
Latest

ከእስር ለመፈታት ከፍተኛ ገንዘብ መክፈላቸው የተሰማው ሼክ አል አሙዲ ሀብታቸው ማሽቆልቆሉ በፎርብስ ተረጋገጠ

By   /  February 1, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከእስር ለመፈታት ከፍተኛ ገንዘብ መክፈላቸው የተሰማው ሼክ አል አሙዲ ሀብታቸው ማሽቆልቆሉ በፎርብስ ተረጋገጠ

እሑድ ጥር 19 ቀን 2011 ዓ.ም. ከአንድ ዓመት ከሁለት ወራት በላይ ታስረው የተለቀቁት ሼክ መሐመድ ሁሴን ዓሊ አል አሙዲ፣ ከእስር ነፃ ለመውጣት ከፍተኛ ገንዘብ መክፈላቸው ተሰማ፡፡ ባለፈው ዓመት 10.9 ቢሊዮን ዶላር ሀብት የነበራቸው ሼክ አል አሙዲ፣ በአሁኑ ወቅት በፎርብስ የቢሊየነሮች ዝርዝር ላይ በ1.2 ቢሊዮን ዶላር ሀብት 159ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል፡፡ ፎርብስ እ.ኤ.አ. በ2018 ሼክ አል […]

Read More →
Latest

ይድረስ ለከንቲባ ታከለ ኡማ !! ከዘካርያ መሃመድ

By   /  January 29, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ይድረስ ለከንቲባ ታከለ ኡማ !! ከዘካርያ መሃመድ

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ታከለ ዑማ፣ በአዲስ አበባ የጎዳና ላይ ሕይወት የሚገፉ ወገኖች (ሕፃናትና ወጣቶች) “የነገ ህልማቸውን እንዲኖሩ የማድረግ ታሪካዊ ኃላፊነት አለብን” ከሚል ስሜት ተነስተውና፣ በተጨማሪም ልመናን “ሙሉ በሙሉ ለማስቀረት” በማለም በከፍተኛ የገንዘብ አቅም የሚተገበር የድጋፍ ማዕከል ለመመሥረት “የማኅበራዊ ትረስት ፈንድ” ማቋቋማቸውን በዜና ሰማሁ። .ከንቲባ ታከለ ይህን ዓላማ ለማሳካት፣ ከከተማው አስተዳደር ካዝና ወጪ የሚደረግ ከፍተኛ […]

Read More →
Latest

በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ወደ ጎዳና ላይ የወደቁ ማህበረሰቦችን ለማንሳት ዝግጅት ተጀመረ

By   /  January 29, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በተለያዩ ችግሮች ምክንያት ወደ ጎዳና ላይ የወደቁ ማህበረሰቦችን ለማንሳት ዝግጅት ተጀመረ

ኑሮ ካሉ መቃብር ይሞቃል፤ ያሉት ከንቲባ ታከለ ኡማ በፌስቡክ ገጻቸው እንደገለጹት ከሆነ “==================አዲስ አበባችን ከድሃ እስከ ሃብትም፣ ከሊቅ እስከ ደቂቅ የሚኖሩበትና “ኑሮአቸውን ” በአቅማቸው ልክ የሚገፉበት ከተማ ናት። ዛሬ ጠዋት በከተማችን ጎዳናዎች ላይ ካሉት ጎዳና ተዳዳሪዎች ጋር የቁርስና ውይይት ጊዜ ነበረን። ወደ ማገገሚያ ማዕከል የማስገባት ሥራዎችን በኣንድ ወር ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል። ” ብለዋል። ተጠሪነቱ ለኘሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ […]

Read More →
Latest

40 በመቶ እናቶች ከጤና ተቋም ውጪ ይወልዳሉ ተባለ

By   /  January 29, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 40 በመቶ እናቶች ከጤና ተቋም ውጪ ይወልዳሉ ተባለ

በኢትዮጵያ በጤና ተቋም መውለድ ከነበረባቸው እናቶች 40 በመቶዎቹ ከጤና ተቋማት ውጪ መውለዳቸውን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ሚንስትሩ ዶክተር አሚር አማን ማክሰኞ፣ ጥር 14 ለተወካዮች ምክር ቤት የመስሪያ ቤታቸውን የስድስት ወራት አፈፃፀም ባቀረቡበት ወቅት ነው፤ ይህን የተናገሩት። ሚንስትሩ እንዳሉት በሰለጠነ ባለሙያ የሚሰጥን የወሊድ አገልግሎት ማግኘት ይጠበቅባቸው ከነበሩት አንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ነፍሰ ጡር እናቶች መካከል በጤና ተቋማት […]

Read More →
Latest

6 የሱማሌ ክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች ከሥልጣናቸው ተነሱ

By   /  January 29, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on 6 የሱማሌ ክልል ከፍተኛ ኃላፊዎች ከሥልጣናቸው ተነሱ

ረቡዕ፣ ጥር 15 የሱማሌ ክልል መንግሥት ካቢኔ ባደረገው ስብሰባ ስድስት የክልሉን ከፍተኛ አመራሮች ከኃላፊነታቸው እንዲነሱ ወስኗል።ከኃላፊነት ከተነሱት ውስጥ የክልሉ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ፣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ እና የምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አማካሪ ይገኙበታል። የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊውም ምክትላቸው በነበሩት አብዱላሂ መሐመድ ተተክተዋል። ‹‹ለአመራሮቹ ከስልጣን መነሳት ምክንያት የሆነው በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፋ ዑመር መሐመድ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar