www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 35
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 35
Latest

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አውሮጳ አቅንቷል

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ አውሮጳ አቅንቷል

የአለም አቀፍ የኢኮኖሚክ ፎረም ለመሳተፍ በዛሬው እለት ወደ አውሮጳ ማቅናታቸው ይታወቃል ፣ክጥቂት ሰአታት በፊት በጣልያን አየር ማረፊያ በሰላም መድረሳቸው ታውቋል።

Read More →
Latest

የክልሎች አስተያየት አልተጠየቀበትም ተብሎ ተቃውሞ የቀረበበት የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ፀደቀ

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የክልሎች አስተያየት አልተጠየቀበትም ተብሎ ተቃውሞ የቀረበበት የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ፀደቀ

የክልሎች አስተያየት አልተጠየቀበትም የሚል ተቃውሞ የተሰነዘረበት የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ ፀደቀ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሐሙስ ጥር 9 ቀን 2010 ዓ.ም. ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ላይ የቀረበው የስደተኞች ጉዳይ አዋጅ ከምክር ቤቱ አባላት ትችቶች የተሰነዘረበት ሲሆን፣ አዋጁን በዝርዝር ተመልክቶ የውሳኔ ሐሳብ እንዲያቀርብ ኃላፊነት የተሰጠው የሕግ፣ ፍትሕና አስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልል መንግሥታትን ማወያየት ሲገባው ይኼንን […]

Read More →
Latest

ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣንና ስኳር ኮርፖሬሽን በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩ 16 ግለሰቦች ክስ ተቋረጠ

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣንና ስኳር ኮርፖሬሽን በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩ 16 ግለሰቦች ክስ ተቋረጠ

ፖለቲካ የስኳር ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር የነበሩት በሞት ተለዩ በሐምሌ ወር 2009 ዓ.ም. በቁጥጥር ሥር ከዋሉ በኋላ ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ ቀርቦባቸው ላለፉት 17 ወራት በእስር ላይ ሆነው ሲከራከሩ የከረሙት፣ የኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣንና የኢትዮጵያ ስኳር ኮርፖሬሽን የተለያዩ የሥራ ክፍል ኃላፊዎች የነበሩ 16 ግለሰቦች ክስ ተቋርጦ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ ተሰጠ፡፡ ክሳቸው ተቋርጦ ከእስር እንዲፈቱ ትዕዛዝ የተሰጠላቸው […]

Read More →
Latest

የከተማዋን መሠረተ ልማት የሚመሩ ተቋማት በቦርድ መተዳደራቸው ቀርቶ በከንቲባ ጽሕፈት ቤት ሥር ሊመሩ ነው

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የከተማዋን መሠረተ ልማት የሚመሩ ተቋማት በቦርድ መተዳደራቸው ቀርቶ በከንቲባ ጽሕፈት ቤት ሥር ሊመሩ ነው

በግንባታ ሥራ የሚሳተፉ ተቋራጮች ምዘና ይካሄድባቸዋል ተብሏል የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እስካሁን ሲያጋጥሙ የቆዩትን የመሠረተ ልማት ግንባታዎች መጓተት ለማስቀረት የሚረዳውን አሠራር ይፋ በማድረግ፣ ከዚህ ቀደም በቦርድ ይመሩ የነበሩ የቤቶች ልማት፣ የመንገድና የግንባታ ተቋማትን በከንቲባ ጽሕፈት ቤት ሥር እንዲመሩ መወሰኑን ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) አስታወቁ፡፡ በቤቶች፣ በውኃና በመንገድ ግንባታ መስክ ከተሰማሩ ተቋራጮችና አማካሪዎች ጋር በተካሄዱ […]

Read More →
Latest

የነዳጅ ኩባንያዎች በዱቤ የወሰዱትን በቢሊዮን የሚቆጠር ዕዳ እየከፈሉ አለመሆኑ ተገለጸ

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የነዳጅ ኩባንያዎች በዱቤ የወሰዱትን በቢሊዮን የሚቆጠር ዕዳ እየከፈሉ አለመሆኑ ተገለጸ

ነዳጅ ድርጅት ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጋር እየተነጋገርኩ ነው ብሏል ለዓመታት ነዳጅ በዱቤ እየተረከቡ ሲያከፋፍሉ የቆዩ የነዳጅ ኩባንያዎች በዱቤ የወሰዱትን ነዳጅ ከሸጡ በኋላ ገንዘቡን እየመለሱ ባለመሆኑ፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት ለመሰብሰብ ከፍተኛ ችግር ማጋጠሙ ተመለከተ፡፡ ከኢትዮጵያ ነዳጅ አቅራቢ ድርጅት የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው፣ ድርጅቱ ለግል ነዳጅ አከፋፋይ ኩባያዎች ነዳጅ በዱቤ ሲሸጥ ቆይቷል፡፡ በዚህ መሠረትም በገበያ […]

Read More →
Latest

በተቀናጀ መንገድ የሚመሩ ፀረ ለውጥ አስተሳሰቦች ለአገራዊ ለውጡ ተግዳሮት እንደሆኑ ኢሕአዴግ አስታወቀ

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በተቀናጀ መንገድ የሚመሩ ፀረ ለውጥ አስተሳሰቦች ለአገራዊ ለውጡ ተግዳሮት እንደሆኑ ኢሕአዴግ አስታወቀ

አሁን በአገሪቱ እየተከናወነ ያለው የለውጥ እንቅስቃሴ ምንም እንኳን ጥልቅ፣ ሰፊና ትልቅ ተስፋን ይዞ የመጣ ቢሆንም በተቃራኒው ሥጋቶች እንዳሉበት ‹‹ሕዝባዊ መሠረት የሌላቸው ፀረ ለውጥ አስተሳሰቦች በተቀናጀ መንገድ እየተመሩ ተግዳሮት ሆነውበታል፤›› ሲል፣ የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መገምገሙን የግንባሩ ምክር ቤት ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የግንባሩ ሊቀመንበር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ከተመረጡ ወዲህ ሁለተኛ ስብሰባውን ያደረገው የኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፣ […]

Read More →
Latest

በመንግሥት የታቀደው ፕራይቬታዜሽንና የኢኮኖሚ ሪፎርም የሚመራበት ፍኖተ ካርታ ፀድቆ ተግባራዊ መሆን ጀመረ

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በመንግሥት የታቀደው ፕራይቬታዜሽንና የኢኮኖሚ ሪፎርም የሚመራበት ፍኖተ ካርታ ፀድቆ ተግባራዊ መሆን ጀመረ

በመንግሥት የተያዙ ግዙፍ ኩባንያዎችን በሙሉና በከፊል ወደ ግል ይዞታ እንዲዘዋወሩ (ፕራይቬታይዝ) ለማድረግና አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሪፎርም ለማከናወን የተያዘው ዕቅድ የሚመራበት ፍኖተ ካርታ፣ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ፀድቆ ተግባራዊ እንቅስቃሴ መጀመሩ ታወቀ። አንድ ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ የመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ፍኖተ ካርታው ፀድቆ ወደ ሥራ ከተገባ ከሁለት ወራት በላይ አስቆጥሯል። ፍኖተ ካርታው መንግሥት በእጁ የሚገኙ ግዙፍ ኩባንያዎች […]

Read More →
Latest

ከ790 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያስወጣ የስድስት የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎች ግንባታ ጨረታ ሊወጣ ነው

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ከ790 ሚሊዮን ዶላር በላይ የሚያስወጣ የስድስት የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎች ግንባታ ጨረታ ሊወጣ ነው

ለ13 የኃይል ማመንጫዎች ግንባታ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር ያስፈልጋል   በመንግሥትና በግሉ ዘርፍ አጋርነት (መግአ) ቦርድ አማካይነት እየታዩ ከሚገኙ 16 ሜጋ ፕሮጀክቶች ውስጥ ስድስት የፀሐይ ኃይል ማመንጫዎች ግንባታ በ795 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ሊካሄድ፣ የአዋጭነት ጥናቶችና የጨረታ ሥራዎች ዝግጅት መጀመሩን ገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ 250 ሜጋ ዋት የሚያመነጩ የሁለት ፕሮጀክቶች ጨረታ በቅርቡ ይጀመራል፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ተሾመ ታፈሰ […]

Read More →
Latest

በሪል ስቴት ኩባንያዎች ላይ የተጣለው ዕግድ እንዲነሳ መመርያ ተሰጠ

By   /  January 20, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሪል ስቴት ኩባንያዎች ላይ የተጣለው ዕግድ እንዲነሳ መመርያ ተሰጠ

የመሬት ቢሮ ያቆመውን አገልግሎት በድጋሚ መስጠት ጀመረ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር)፣ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ለሪል ስቴት ኩባንያዎች መስጠት አቁሞ የነበረውን አገልግሎት በድጋሚ መስጠት እንዲጀምር መመርያ ሰጡ፡፡ ፍርድ ቤት እንጂ የፌዴራል ፖሊስ የማገድ ሥልጣን ስለሌለው፣ የሪል ስቴት ኩባንያዎች ሥራቸውን እንዲቀጥሉ ምክትል ከንቲባው ጨምረው መመርያ ሰጥተዋል፡፡ በሪል ስቴት ልማት ዘርፍ የተከሰተውን […]

Read More →
Latest

በአዲስ አበባ የምትታተመው ግዮን መጽሄትን ለማንበብ በድህረ ገጻችን ያገኟታል!!

By   /  January 19, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአዲስ አበባ የምትታተመው ግዮን መጽሄትን ለማንበብ በድህረ ገጻችን ያገኟታል!!

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar