www.maledatimes.com 2019 - MALEDA TIMES - Page 38
Loading...
You are here:  Home  >  2019  -  Page 38
Latest

Ethiopia protesters block main highway to the sea

By   /  January 14, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Ethiopia protesters block main highway to the sea

MON JAN 14, 2019 / 12:12 PM EST Aaron Maasho FILE PHOTO: Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed speaks during a media conference at the Elysee Palace in Paris, France, October 29, 2018. Michel Euler/Pool viaREUTERS/FILE PHOTO ADDIS ABABA (Reuters) – Protesters in Ethiopia’s northeastern Afar region have blocked the landlocked country’s main route to the sea […]

Read More →
Latest

Indonesian jets force Ethiopian cargo plane to land over airspace breach

By   /  January 14, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on Indonesian jets force Ethiopian cargo plane to land over airspace breach

JAKARTA (REUTERS) – Two Indonesian F-16 fighter jets forced an Ethiopian Airlines cargo plane to land on Monday (Jan 14) at an airport on Batam island after it had flown into Indonesian airspace without permission, an air force spokesman said. Air force spokesman First Marshal Novyan Samyoga said in a statement the Boeing Co 777 […]

Read More →
Latest

የመይሳው ካሳ የልደት በአል በጎንደር በድምቀት ተከበረ

By   /  January 14, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የመይሳው ካሳ የልደት በአል በጎንደር በድምቀት ተከበረ

መይሳው ካሳ! ዳግማዊ አጼ ቴዎድሮስ የተወለዱት በጥር 1811 ዓ.ም ነበር። ጎንደር ከተማ የመይሳውን የ200ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን በልዩ ልዩ ክንውኖች እያከበረች ነው፡፡ ግርማዊ አፄ ቴዎድሮስ ጥር 7 ቀን 1811 ዓ.ም ሻርጌ በተባለ ቦታ ቋራ ውስጥ፣ ከጎንደር ከተማ በስተ ምዕራብ ተወለዱ። በትውልድ ስማቸው ካሳ ሃይሉ ሲባሉ፣ በፈረስ ስማቸው አባ ታጠቅ፣ በወታደራዊ ስማቸው መይሳው ካሳ ወይም አንድ […]

Read More →
Latest

የዋልድባ ገዳም ጉዳይ ከምን ደረሰ አባ ገብረእየሱስ ይናገራሉ

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የዋልድባ ገዳም ጉዳይ ከምን ደረሰ አባ ገብረእየሱስ ይናገራሉ

Read More →
Latest

በትናንትናው ዕለት በምዕራብ ኦሮሚያ በ6 ከተሞች 11 ባንኮች “የኦነግ” በታጣቂዎች ነን በሚሉ ተዘርፈዋል።

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በትናንትናው ዕለት በምዕራብ ኦሮሚያ በ6 ከተሞች 11 ባንኮች “የኦነግ” በታጣቂዎች ነን በሚሉ ተዘርፈዋል።

 በትናንትናው ዕለት በምዕራብ ኦሮሚያ በ6 ከተሞች 11 ባንኮች “የኦነግ” በታጣቂዎች ነን በሚሉ ተዘርፈዋል። ከተዘረፉት መካከል:✔ በቀቤ ከተማ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፤ ✔ በመቻራ ከተማ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ✔ በጋባ ሮቢ ከተማ – የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ ✔ በጉሊሶ ከተማ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ፣ አዋሽ ባንክ እና የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ ፤ ✔ በኢናንጎ ከተማ – የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና የኦሮሚያ ህብረት […]

Read More →
Latest

ኢዜአ አገራዊ መግባባትንና የአገር ገጽታን ለመገንባት የሚሠራ ሚዲያ ሆኖ እንዲቋቋም ረቂቅ ሕግ ቀረበ

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢዜአ አገራዊ መግባባትንና የአገር ገጽታን ለመገንባት የሚሠራ ሚዲያ ሆኖ እንዲቋቋም ረቂቅ ሕግ ቀረበ

ላለፉት 75 ዓመታት የመንግሥት መገናኛ ብዙኃን በመሆን በማገልገል ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት (ኢዜአ) የአገሪቱን የልማት፣ የዴሞክራሲና የሕዝቦችን በመፈቃቀድ ላይ የተመሠረተ ግንኙነትና አንድነት፣ እንዲሁም የአገሪቱን ገጽታ ለመገንባት የሚሠራ ሆኖ በድጋሚ እንዲቋቋም ረቂቅ ሕግ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀረበ፡፡ ረቂቅ ሕጉ ሐሙስ ጥር 2 ቀን 2011 ዓ.ም. ለምክር ቤቱ የቀረበ ሲሆን፣ አገራዊ የዜና ተቋም ሆኖ ብሔራዊ […]

Read More →
Latest

የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የመገንባት ኃላፊነት የተሰጠው ቤቶች ኮርፖሬሽን አዲስ አደረጃጀት ሊያዋቅር ነው

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የመገንባት ኃላፊነት የተሰጠው ቤቶች ኮርፖሬሽን አዲስ አደረጃጀት ሊያዋቅር ነው

በበጀት ዓመቱ የአዳዲስ ቤቶች ግንባታ ባለመጀመሩ አላስፈላጊ ወጪ  እየጨመረ ነው በጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ መስክ ግዙፍ ሥልጣን ተሰጥቶት የተቋቋመው የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ኮርፖሬሽን አዲስ አደረጃጀት ሊያዋቅር ነው፡፡   ከአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮና በሥሩ ካሉ ተቋማት የተውጣጣ የባለሙያዎች ቡድን፣ በዚህ ሳምንት አዲስ አደረጃጀት ለማዋቀር የሚያስችሉ ሥራዎችን መሥራት ይጀምራል ተብሏል፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ እስካሁን […]

Read More →
Latest

‹‹ዛሬ ነገ እየተባለ የጠፋው ጊዜ ከባድ ጉዳት አድርሷል›› የአገር መከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on ‹‹ዛሬ ነገ እየተባለ የጠፋው ጊዜ ከባድ ጉዳት አድርሷል›› የአገር መከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹም ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ

በተደረገለት የሰላም ጥሪ መሠረት አገር ቤት ገብቶ በሰላም ለመንቀሳቀስ ከኤርትራ የተመለሰው በአቶ ዳውድ ኢብሳ የሚመራው ‹‹ሸኔ›› የተባለው የኦነግ ቡድን፣ ከኤርትራ ይዞት ከመጣው ውጪ ሠራዊቱን ካምፕ ባለማስገባቱና ዛሬ ነገ እየተባለ በባከነው ጊዜ ምክንያት ከባድ ጉዳት መድረሱ ተገለጸ፡፡ ዓርብ ጥር 3 ቀን 2011 ዓ.ም. በጽሕፈት ቤታቸው ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የአገር መከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታ ማዦር ሹምና […]

Read More →
Latest

በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው የታሰሩ የደኅንነት ሠራተኞች የሚስጥር ስም ‹‹አቤ ከቤ›› እንደነበር ተገለጸ

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው የታሰሩ የደኅንነት ሠራተኞች የሚስጥር ስም ‹‹አቤ ከቤ›› እንደነበር ተገለጸ

በቂሊንጦ ቃጠሎ በወቅቱ የነበሩ የፍትሕ ሚኒስቴር ኃላፊዎችም መጠየቅ አለባቸው ተባለ በከፍተኛ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው በእስር ላይ የሚገኙት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ሠራተኞች የነበሩ ግለሰቦች የሚስጥር ስም፣ ‹‹አቤ ከቤ›› እንደነበር ዓቃቤ ሕግ ለፍርድ ቤት ተናገረ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ ቁጥር 943/2008 ድንጋጌ ሥልጣን እንደተሰጠው በመግለጽና በችሎት ተገኝቶ እንደ መርማሪ ፖሊስ ሆኖ መከራከር […]

Read More →
Latest

በምዕራብ ጎንደር በተፈጠረው ግጭት የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ድንበር ላይ ቆመዋል

By   /  January 13, 2019  /  Ethiopia  /  Comments Off on በምዕራብ ጎንደር በተፈጠረው ግጭት የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ድንበር ላይ ቆመዋል

ባለፈው ሳምንት በአማራ ክልል በምዕራብ ጎንደር ዞን በተፈጠረ ግጭት ሳቢያ፣ ከሱዳን ወደ ኢትዮጵያ ነዳጅ የሚያመላልሱ የነዳጅ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች መተማ ከተማ ለመቆም እንደተገደዱ ተገለጸ፡፡ ማክሰኞ ታኅሳስ 30 ቀን 2011 ዓ.ም. በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውኃ ከተማ በመከላከያ ሠራዊት አባላትና በአካባቢው ነዋሪዎች መካከል ግጭት ተፈጥሮ የሰው ሕይወት ከጠፋ በኋላ የፀጥታ ሥጋት በመጋረጡ ምክንያት፣ ከሱዳን ቤንዚን ጭነው ወደ […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar