ሞረድ ሲደንዝ በቢለዋ ይሳላል
ሞረድ ሲደንዝ በቢለዋ ይሳላል (የበዓሉ ግርማ ጉዳይ) – ሲራክ ዮፍታሄ ዛሬ የምንገኝበት ዲሞክራሲያዊና ቴክኖሎጂካዊ ዘመን ህዝባዊና መንግስታዊ እውቅና ስለነበረው አንድ ሰው የኦሟሟት ምስጢር ጥያቄ ማቅረብ ወንጀል አይደለም። ግርድፍ ማስረጃን አንተርሶ እውነታው እንዲታወቅ መጻፍም አስተዋይ ህሊና ላለው ሰው መጥፎነቱ አይታየውም። ይልቁንም ተጠየቅነቱ ፋይዳ የሚኖረው ለምን የአንድ ሰው አሟሟት ብቻ የሌሎች ወገኖቻችን አሟሟትም ይታወቅ የሚል መሰረታዊ […]
Read More →በአሉ ግርማና አስፋው ዳምጤ
anbesawyibra@gmail.com ባለፉት ወራት የአገር ቤቶቹንም ሆነ ውጪ ያሉትን የሚዲያ አውታሮች በተለያየ መልክ ያነጋገረው የበአሉ ግርማ አሟሟት ላለፉት 30 አመታት ሲያነታርክ ቆይቶአል ። እስከደርግ መጨረሻ ድረስ በድብቅ ፤ ከዚያ በኋላ ደግሞ በግልፅ አነታርኳል ። ይህም የሆነው በሁለት ምክንያቶች ነው ። አንደኛው ምክንያት በአሉ ግርማ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ስነ-ፅሁፍ አቻ የማይገኝለት ደራሲ በመሆኑና በብዙ አንባቢዎቹ ልብ ውስጥ ልዩ […]
Read More →ቴዎድሮስ ካሳሁን ገና ብዙ ይጓዛል፤ የስራውም ጥልቀት ይልቃል!
(በዘላለም ገብሬ) ስለ ቴዎድሮስ አፍሮ አንስተን ጥለን ብናወሳ ብዙ ነገሮችን መነጋገር አንችላለን:፡ ይህንን ጽሁፍ በJANUARY 11, 2012 AFROADDIS ብሎግ ላይም ሆነ በሌሎች ዌብሳይቶች ላይ ለአንባብያን አቅርበነው ነበር አሁንም ቴዲ አፍሮ በሰራቸው አዳዲስ ሰራዎች ዙሪያ ለመነጋገር እንችላለን ሆኖም ግን ቁጥብ በሆኑ ነገሮች ላይ ብቻ ሃሳባችንን መሰንዘር ወደድን እና ስራዎቹን ከምን እይታ ወደ መድረክ አመጣው የሚለውን መቃኘት ወደድን […]
Read More →የወያኔኢሕአዴግ ተላላኪው የዳላሱ ወጣት ኢብራሂም ሲራጅ ማን ነው?
“ጉድ በል ጎጃም አለ ያገሬ ሰው!” በሚሊዮን ኢትዮጵያ(ከዳላስ) ወያኔ/ኢሕአዴግ በውጭ ሃገር የሚኖሩት ኢትዮጵያውያንን ለማደራጀት የሚያስችላቸውን የጥፋት ውጥን በመወጠን ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል ተወልደውያደጉ ለሆዳቸው ያደሩ አደርባዮችን በመመልመል የቤት ስራውን እየሰራ ይገኛል። አያሌ ኢትዮጵያውያን የስርአቱን አስከፊነት በመገንዘብ ሳይወዱ በግድ የሚወዱት ሃደራቸውና ሕዝባቸውን ትተው ቢሰደዱም እንኳን እስካሉበት የስደት ሃገር በመከተል የከፋፍለህ ግዛ መሰሪ ፖሊሲያቸውን ለማስፈጸም በፖሊሲ ደረጃ በመንደፍ […]
Read More →ነጻነትን በማሳጣት ዜጎችን ለስቃይ፣ለእስራትና ለስደት የዳረገውን መንግስት ልናስወግደው ይገባል
ሰላም እንደምን አላችው ይህን ጹሁፍ ልኬያለው ዌብሳይታችው ላይ ብታወጡት ደስ ይለኛል ከምስጋና ጋር ገዛኸኝ ነኝ Gezahegn Abebe (ገዛኸኝ አበበበ ከኖርዌ ሌና) ወያኔ ኢህአዲግ የስልጣን ወንበሩን በሀይል ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ በስልጣን በቆየባቸው በሃያ ሶስት አመታቶች በየጊዜው በህዝባችን ላይ የሚያደርሰው ግፍ እና ጭቆና ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መምጣቱ በአደባባይ የሚታይ እውነታ ሲሆን ከዚህም ጨቋኝና […]
Read More →የተሰደዱ ጋዜጠኞች ቁጥር አሻቅቧል
ጌታቸው ሺፈራውባለፉት አራት ወራት ብቻ 17 ጋዜጠኞች አገር ጥለው የተሰደዱ ሲሆን 12 ባለፉት ሳምንታት ውስጥ ከአገር መውጣታቸው ይታወቃል፡፡ ባለፈው ሳምንትም ውስጥም ተጨማሪ ሶስት ያህል ጋዜጠኞች አገር ጥለው ተሰደዋል፡፡ በመሆኑም አገር ጥለው የተሰደዱት ጋዜጠኞች ቁጥር 20 ደርሷል፡፡ በአሁኑ ወቅት ገዥው ፓርቲ ከሚወስደው አፈና፣ የማተሚያ ቤትና ሌሎችም ችግሮች ተዳምረው የስደተኛ ጋዜጠኞች ቁጥር ከዚህም እንደሚያሻቅብ ይጠበቃል፡፡ በቅርብ የተሰደዱት […]
Read More →መራር ናፍቆት!!
ሙንትሃ ሸረፋ _________________ በጣም ነው የምወዳት ከህይወቴ አስበልጬ!! የእኔ እስትንፋስ መኖሮና እንደሰው ቆሞ መንቀሳቀስ የእሷ ታላቅ አስተዋፅኦ አለበት። ያለሷ ህይወቴ ባዶ ነበር የሚሆነው ። የመኖርን ትርጉም ያወቅሁት በሷ ነው። አንድ ጊዜ በትንታ ከመሞት አድናኛለች። ስቆሽሽ አጥባ አፅዳታኛለች። የደረቀ ከንፈሬን አለስልሳልኛለች። ከፈጣሪ ቀጥሎ የእሷ መኖር ለእኔ ግድ ነው። ህይወቴ ላይ የመወሰን ሙሉ መብት አላት!! አሁን ግን […]
Read More →መገናሳ ጎረቤቴ! ሙንትሃ ሸረፋ
ሙንትሃ ሸረፋ ___________________ መገናሳ ጎረቤቴ ነው። የሀብታም ልጅና በእውቀት የታጨቀ አህምሮ ነበረው። የዚያ እውቀቱ የመጨረሻ ውጤት ግን አሳበደውና መገኛው አማኑኤል ሆስፒታል ሆነ። መገናሳ አንድ ጊዜ ጥርሱን እስኪደክመው ጫት ቃመ። ሳንባው እስኪነካ ድረስ ሲጋራ አጨሰ ። አስካሪ መጠጥ ቂጡን ደፍኖ ጠጣ(ሞልቶ እንዳይፈስ)። ግን አንድ ቀን ሰክሮ ተወላግዶና ወድቆ አያውቅም። መገናሳ ከቤተሰቡ ጋር ነው የሚኖረው። ታዲያ ሁል […]
Read More →አሳዛኝ ዜና ከሚስቴ አንደበት!!
ሙንትሃ ሸረፋ አሳዛኝ ዜና ከሚስቴ አንደበት!! (ሁላችሁም ልታነቡት የሚገባ) _____________________ ሩቂያን እወዳታለሁ!! የልጅነት ፍቅረኛዬ ነች። ሳቋን መስማቴ ብቻ እድሜዬን ይጨምርልኛል። ነብሴን ያለመልምልኛል። የፊቷን ገፅታ ስመለከት ድህነቴን እረሳለሁ። በለስላሳ እጇ ስትዳብሰኝ ክፉ ህመሜ ይፈወስልኛል። ጫወታዋ ኑሮን ያደምቃል። ቀልዷ አመት ያስቃል። ትዳር መስርተናል። ትዳር ከመሰረትን የሚቀጥለው ወር ድፍን አንድ አመታችን ነው። “በህይወትህ ስንቴ እድለኛ ሆነሃል?” ተብዬ ብጠየቅ […]
Read More →