ይድረስ ማስተዋል ላልተሳናቸው ሰዎች በሙሉ፡፡ ከፍሬሂወት አሰፋ
ከሁሉ አስቀድሜ እንደነ አርቲስት አዜብ ወርቁ እና ጥቂት መሰል ታዋቂ ሰዎቻችን እና የሴቶች ጉዳይ መ/ቤት / ስሙን በትክክል ባለመፃፌ በጣም ይቅርታ/ በሀና ጉዳይ እያደረጋችሁት ላለው ዘመቻ በጣም ላመሰግን እወዳለሁ፡፡ ግን ልክ እንደነአዜብ ሁሉ ምነው ሌሎች የኢትዮጵያ ህዝብ ሀብቴ… የሚሉት መሰል “ፌመሶች/ እህ…ታዋቂዎች/” መነሳት ተሳናቸው፡፡ከሀብታቸው መካከል እኮ ሀናም አንዷ ነበረች፡፡ እውነት ሀብታቸው ከሆነ ማለቴ ነው፡፡ ድርጅቶች […]
Read More →ጋዜጠኛ መልካም ሞላ በድጋሚ ተከሰሰች! በአስናቀ ልባዊ
የ‹‹ ቆንጆ ›› መፅሔት ዋና አዘጋጅና የ‹‹ ጃኖ›› መፅሔት ዓምደኛ የነበረችው መልካም ሞላ ሀምሌ 28 ቀን 2006 ዓ.ም የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ከምሽቱ 2፡00 ሰዓት ዜና እወጃ ላይ ‹‹ህገ-መንግሥቱን በኃይል ለመናድ በመንቀሳቀስ፣ ህዝቡን ለዓመፅ ማነሳሳትና የሽብር ስራን ለምስራት ማቀድ ›› በሚል የፍትህ ሚኒስቴር ክስ የመሰረተባት መሆኑን በዜና አቅራቢው ተመስገን በየነ በኩል የተከሰሰች መሆኑን የሰማችና ከዚያም ባሉት ተከታታይ ቀናት የማዕከላዊ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለጥያቄ እንደሚፈልጋት ጥሪ ከደረሳት […]
Read More →ፕ/ር በየነ ጴጥሮስ – “ፓርቲዎች የሚመሩት የድሮ አገር ወዳድና የእናት አገር ፍቅር አቃጠለን በሚሉ ሽማግሌዎች ነው”
* የምርጫ ጉዳይ የሁላችንም የጋራ ጉዳይ ነው ለምን በዚህ ጉዳይ ላይ እንኳን አንስማማም ? ስንል መጀመሪያ ላይ የሚስማሙ ይመስሉና ኋላ ግን ማን ነው አመራሩን የሚይዘው? ማነው ዋናው ?ወዘተ የሚሉ ጉዳዮች ቀስ እያሉ ይመጣሉ፡፡ * የፖለቲካ ፓርቲ አቋቁመናል ከሚሉ ወገኖች ጋር ለመነጋገር ሞክሬአለሁ፤ ከነ ደጃዝማች ፣ ከነራስ ወዘተ ጋር፡፡ ሁሉም ከራሳቸው ካላቸው ግንዛቤ ተነስተው ነው ፓርቲ […]
Read More →ክህደትን ክህደት፣ የካደንም ከሀዲ ለማለት ድፍረት ይኑረን
ከጣሰው አንተነህ (tasewanete@gmail.com) ቁጥር 2 አቶ አንተነህ መርዕድ የተባሉ ሰው ”ፕሮፌሰር መስፍንን ለቀቅ” በሚል ርእስ በዘሀበሻ ድህረገጽ ላይ ላቀረቡት መጻጽፍ የመልስ መንደርደሪያ የሚሆን ”ክህደትን ክህደት፣ የካደንም ከሀዲ ለማለት ድፍረት ይኑረን” በሚል ርእስ በኦክቶበር 8/2014 ለዘሀበሻ ድህረገጽ ልኬለት ባያወጣውም ሌሎች በድህረገጻቸው አውጥተውት አይቻለሁ፣ በዚህ አጋጣሚ እውነቱ እንዲነገር እድል ለሚሰጡ ድህረገጾች ምስጋናየን አቀርባለሁ። ባለፈው ጽሁፌ በቀጣይነት አቀርባለሁ […]
Read More →ቆንጆ መጽሔት ተከሰሰች
ከሁለት ሳምንት በፊት ከማዕከላዊ የምርመራ ቢሮ ከወዲያኛው ጫፍ የደወለው ሰው እንደነገረኝ ‹‹ከፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ነው›› ብሎ ደወለልኝ፡፡ ደዋዩ ቆንጆ መጽሔት መሆኑን ካጣራ በኋላ ዋና አዘጋጇ ስልክ ላይ ብደውል ዝግ ነው ፤ ጥር ወር ላይ ባወጣችሁት ዘገባ እኛ ጋ ክስ ተመስርቶባችኋል አለኝ፡፡ ስለሆነም ለዋና አዘጋጇ መልዕክት አድርሱ መጥታ ቃሏን ትስጥ አለኝ፡፡ ለጊዜው በቅርብ እንደሌለች ነገርኩት፡፡ ‹‹እሺ›› ብሎ ስልኩን ዘጋው፡፡ ድጋሚ […]
Read More →የሃና ላላንጎን መታሰቢያ በማድረግ በራስ ሆቴል የፓናል ውይይት ተካሄደ
በዛሬው እለት በራስ ሆቴል የሃናን የእልፈተ ህይወትታስመልክቶ ለመታሰቢያ የተደረገው ልዩ ስብሰባ ህብረተሰቦችንናስደምሞ ነበር የተጠበቀውን ያህል ህብረተሰብ ባይገኝም በበቂ ሁኔታ ማስተላለፍ የተፈለገውን ሃሳብ ለማስተላለፍ ሰፊ ሰአት ተሰጥቶት ፕሮግራሙ ተካሂⶌል ። ለጥቃት ምላሽ መሰጠትታለበት የሚሉት እና ወደፊት ሴት እህቶቻችን እናድን የሚለው መፈክራቸው ፣የህግ አስከባሪዎችንም ሆነ ማናቸውም የዚህ ድርጊት ተባባሪ የሆኑ በሙሉ በህግ ስር ተጠያቂ መሆንናለባቸው ሲሉ ጠይቀዋል። […]
Read More →ሽመልስ አበራ አይኖቹን ወደማጣት ደርሶ ነበር
ለፊልም ስራ ወጥቶ በለበሰው ቀረጻው የኮንታክት ሌንስ ምክንያት አይኖቹ ለአንድ ቀናት ላለማየት ችሎ ነበር ። ይህም ሌሆን የቻለው የአይን ብሌኖቹ ውስጥ ተሰክተው የነበሩት ኮንታክት ሌንስ ለፊልሙ ስራ ሲባል እንዲያጠል የታዘዘ ሲሆን የአይኖቹን ብሌኖች ላይ ጫጭረውትተንደነበርረና ለረጅም ሰአታት አይኖቹ ሲያለቅሱ እንደነበር እና ጉዳቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እየጨመረ የመጣው የአይኑ ማልቀስ ሥሜት እስከ ሆስፒታል ድረስ እንዲሄድደና […]
Read More →፩፬ኛው ታላቁ ሩጫ በዛሬው እለት በመዲናዋ አዲስ አበባ ተጀመረ
የዛሬ ፩፬ አመታት በሻለቃ ሃይሌ ገብረስላሴ አዘጋጅነት የተጀመረው የታላቁ ሩጫ ተጀመⶂል ። በአሁን ሰአት የተጀመረው ይሄው ሩጫ ታላላቅ ሩጫ የሚያከናውኑ አትሌቶች ይሳተፉበታል ከዚያም ባሻገር ፬፼ የሚሆኑ ተሳታፊዎችም ይገኙበታል ። የዚህን ሩጫ በክብር እንግድነት በመገኘት መክቻውን ያከናወኑትታ አቶ አባ ዱላ ገመዳ መሆናቸውን የማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ዘግⶅል ። በሁሉም እድሜ ክልል የሚገኙትን ተሳታፊዎችን ያቀፈው ይሄው ውድድር […]
Read More →የወሊድ መቆጣጠሪና ክትባት የአማራውን ዘር ማጥፊያ መሳሪያዎች !!!በመልካም ዘዉዱ
ለአማራው ተብሎ በፋሽስቶቹ የናዚ-ወያኔዎች ተቆንጥሮ በተከለለው ቦታ የተንቀሳቀሰ ግለሰብም ሆነ ድርጅት በግልጽ የሚታዘበው ነገር ከየትኛውም ክልል በተለየ መልኩ በብዛትም ሆነ በአይነት የወሊድ መቆጣጠሪያ እንክብሎችና ክትባቶች በስፋት ተሰራጭተው እስከ ታች መንደር ድረስ በቂ ዕውቅትና ግንዛቤ በሌላቸው የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞች እየተሰጡ ይገኛሉ ፡፡እነዚህ መዳሃኔቶች በባህሪያቸው የሰውን ልጅበማምከን እንዳይወልድ የሚደርጉ ሲሆን ይህም ሆን ተብሎ ከበረሃ ጀምሮ ፋሽስቶቹ የናዚ-ወያኔ […]
Read More →አንድነት አሁንም ቀሪ ሒሣብ አለበት ! በይድነቃቸው ከበደ
______________________________________ “አያገባኽም፣ማን ደረሰብህ፣የራስህን ስራ ሥራ” እና የመሳሰሉ ምክሮች ከትችት ማምለጫ የሞኙ-አሞኝ ቀፋፊ አካሄድ ነው፡፡ሁሉ ነገር በእጄ ነው የሚለው ገዥው የወያኔ መንግሳት ከመተቸት እና ከማጋለጥ ከፍ ሲልም ከስልጣኑ ለማውረድ ሞራል አለኝ የሚል ሰው ፣ማንኛውንም ፓርቲ እና ግለሰብን ለመተቸት እና ለማጋለጥ የሚያፈገፍግ እንደማይሆን እርግጥ ነው፡፡ እኔም ከዚህ የተለየ እምነት የለኝም፡፡ በማልስማማበት እና ቅር በተሰኘሁበት ጉዳይ አስተያየት የመስጠት […]
Read More →
