www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 134
Latest

የኤምባሲው ግርግር ….

By   /  October 1, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የኤምባሲው ግርግር ….

Abdi Seid ይህ ዛሬ የተከናወነ ጀብዱ እንዳይመስልህና እርስ በርስ መቧቀስህን እንዳትጀምር ደሞ… የዛሬ 45 ዓመት ገደማ ጥር 25 ቀን 1962 ዓ.ም የተፈፀመ ድርጊት ነው… ‘በአጭር የተቀጨ ረጅም ጉዞ’ ከሚል መጽሐፍ ነው የቀነጨብኩት… እነሆኝ ዛሬም “የኢትዮጵያን ትክክለኛ መልክ” ለማሳየትና ‘የሕዝቦቿን ችግርና ስቃይ’ ለማስረዳት ስንዳክር አለን… እዛው የኃቻምናው ጎዳና ላይ… ተኩሱ – ውዥንብሩ – ትርምሱ – ሁሉ […]

Read More →
Latest

TPLF sweats before the election.

By   /  September 30, 2014  /  AFRICA, Ethiopia  /  Comments Off on TPLF sweats before the election.

Is there any one who wants to see the real trick of dictators playing in the name of election? Then paying attention to the Ethiopian current government actions will clearly show the demarcation between freedom and suppression or between democracy and dictatorship. For more than decades the Ethiopian people were under the same dictatorial , […]

Read More →
Latest

ኢምባሲውን የመውረር ስክሪፕት ጸሀፊዎች አነማን ይሆኑ?

By   /  September 30, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢምባሲውን የመውረር ስክሪፕት ጸሀፊዎች አነማን ይሆኑ?

ኢምባሲውን የመውረር ስክሪፕት ጸሀፊዎች አነማን ይሆኑ? =~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~=~= ይህ ጉዳይ ተቃውሞ ሊባል የሚችልበትን ልክ ያለፈ ይመስለኛል።ከልክ ያለፈ የተራ ወሮበላ ስራ እየሆነ ነው። የዩስ አሜሪካ መንግስት በሀገሩ የሚገኙ የማንኛውም ሀገር ኢምባሲና ዲፕሎማቲክ ሰራተኞች ጸጥታና ደህንነት የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት። ይህ ሀላፊነት የሚነሳው በ፲፱፷፩ የቪየና ዲፕሎማቲክ ግንኙነቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ ፳፪ መሰረት የተቀባይ ሀገር ኃላፊነት በመሆኑ ነው። ኮንቬንሽኑ በተጨማሪም የአንድ […]

Read More →
Latest

<... በጋምቤላ እየተደረገ ባለው ጭፍጨፋ የአማራ ተወላጆች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል በአጠቃላይ የሞቱስ ሰዎች ቁጥር ከአምስት መቶ በላይ ነው ድርጊቱም አብረው በኖሩት የመዠንገርና የአማራ፣የኦሮሞ ወይም በሌላ ብሄር መካከል የተፈጠረ ግጭት ሳይሆን በወያኔ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የዘር ማጥፋት ነው...>

By   /  September 29, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on <... በጋምቤላ እየተደረገ ባለው ጭፍጨፋ የአማራ ተወላጆች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል በአጠቃላይ የሞቱስ ሰዎች ቁጥር ከአምስት መቶ በላይ ነው ድርጊቱም አብረው በኖሩት የመዠንገርና የአማራ፣የኦሮሞ ወይም በሌላ ብሄር መካከል የተፈጠረ ግጭት ሳይሆን በወያኔ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የዘር ማጥፋት ነው...>

https://soundcloud.com/hiber-radio-las-vegas-1/hiber-radio-092814-100515 የህብርሬዲዮ  መስከረም 18  ቀን2007 ፕሮግራም ለክርስትና ዕምነት ተከታይ አድማጮቻችን እንኳንለብርሃነ መስቀሉ በሰላምአደረሳችሁ!  <… በጋምቤላ እየተደረገ ባለው ጭፍጨፋ የአማራ ተወላጆች የጥቃት ሰለባ ሆነዋል በአጠቃላይ የሞቱስ ሰዎች ቁጥር ከአምስት መቶ በላይ ነው ድርጊቱም አብረው በኖሩት የመዠንገርና የአማራ፣የኦሮሞ ወይም በሌላ ብሄር መካከል የተፈጠረ ግጭት ሳይሆን በወያኔ ሆን ተብሎ የተቀነባበረ የዘር ማጥፋት ነው…>   አቶ ተስፋሁን አለምነህ የመኢአድ የሕዝብ […]

Read More →
Latest

ወደ ውስጥ

By   /  September 27, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ወደ ውስጥ

  (አትክልት አሰፋ – ቫንኩቨር)   ዝናብይቀጥቅጠኝ፤በረዶውምይውረድፀሀይምያቃጥለኝ፤ሰውነቴንያንድድ፣ናፍቆትያስቃየኝ፤እድሜምይሩጥይለፍ፤ሆዴንይቦርቡረው፤አንጀቴምይንሰፍሰፍ፣ በሩቅ ፍቅር ራብ፤ ልታረዝ ልጠማ፣ ይንከራተት ልቤ፤ በሃሳብ ቁዘማ።              ምስክርባልሆንም፤አጠገብሽሆኘ፣            በክፉበመጥፎ፤ስምሽእየናኘ            ሃዘንሽበርትቶ፣            ጣርሽተበራክቶ፣            የልጅያለህስትይ፤ጆሮየእየሰማ፣            ፍቅርሽሆዴቀርቷል፤ውስጤንእያደማ።            ከጉያሽባልሆንምመከራሽሲበዛ፤            ስቃዩውስጤአለተቅምጧልበዛ።   ጉዳትሽ፣ውርደትሽ፤ሀዘን ሆነ ደስታ ይደርሳል፣ ይመጣል፤ ካለሁበት ቦታ።      ሰዎች ተገደሉ፣ ልጆችሽ ተራቡ፣      ወጣቶችሽ ሁሉ፤ በርቼሌ ገቡ፣      ሙስናው በረታ፣ መብቶች ተጣሱ      ጎሳ ተንሰራፋ፣      ማንነትሽ ጠፋ፤      […]

Read More →
Latest

ዩ ቲዩብ የጃኪ ጎሲን ፊያሜታ ዘፈን ድምጹ እንዳይሰማ አገደ

By   /  September 27, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ዩ ቲዩብ የጃኪ ጎሲን ፊያሜታ ዘፈን ድምጹ እንዳይሰማ አገደ

ካለማንም ፈቃድ የድምፃዊ ተሾመ አሰግድን ‘የኔ አካል’ ዘፈን አቅርቦ የነበረውና በድምጻዊውም ከፍተኛ ተቃውሞ ደርሶበት የነበረው ጃኪ ጎሲ ፊያሜታ በሚል የሠራው ነጠላ ዜማ ዘፈኑ ከሌላ ድምጻዊ የተሰረቀ በመሆኑና ይህም አቤቱታ ስለደረሰው  የቲዩብ ምስሉ እንጂ የቪድዮ ድምፁ  እንዳይሰማ መታገዱ ታወቀ። ከጃኪ ጎሲ ኦሺፌሻል ዩቲብ ገጽ ላይ ዘ-ሐበሻ ባገኘችው መረጃ መሠረት ፊያሜታ የሚለው ዘፈን ክሊፑ የሚታይ ሲሆን ድምጹ ግን ታግዷል። […]

Read More →
Latest

በዓሉ ይመጣል ብዬ አሁንም በር በሩን አያለሁ ወ/ሮ አልማዝ አበራ

By   /  September 25, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በዓሉ ይመጣል ብዬ አሁንም በር በሩን አያለሁ ወ/ሮ አልማዝ አበራ

  የሰማዕቱደራሲበዓሉግርማባለቤት ( በቁምነገርመፅሔትቅፅ 13 ቁጥር 187፣ መስከረም 24/2007  የቀረበ ቃለ መጠይቅ) በኢትዮጵያሥነፅሐፍውስጥስማቸውጎልቶከሚጠሩትደራስያንመካከልአንዱየሆነውደራሲናጋዜጠኛበዓሉግርማ ‹ኦሮማይ› በሚልርዕስባሳተመውመፅሐፉሳቢያመስዋዕትነትንየከፈለደራሲነው፡፡በአፃፃፍቴክኒኩ፤በአጫጭርአርፍተነገሮቹናበድርሰትመዋቅሩአዲስየአፃፃፍብልሃትንአምጠቷልተብሎየሚታመነውደራሲበዓሉግርማየካቲት 24 ቀን 1976 ዓ.ምከቀኑ 11 ሰዓትላይከቤቱእንደወጣየደረሰበትያልታወቀደራሲነው፡፡የበዓሉመጨረሻከዓመትዓመትሲያነጋግርናየቆየናያውቃሉየሚባሉሰዎችንምስክርነትእንደሻተእነሆ 30 ዓመትሞላው፡፡ይህኑመሰረትበማድረግየሙያአጋሩደራሲናጋዜጠኛአበራለማባለፉትሁለትተከታታይእትሞች ‹የማይጮሁትበዓሉንየበሉጅቦች › የሚልመጣጥፉንበቁምነገርመፅሔትላይ አስነብቦናል፡፡ይህንኑመነሻበማድረግየበዓሉግርማንባለቤትወ/ሮአልማዝአበራንየመፅሔቱአዘጋጅጋዜጠኛታምራትኃይሉበመኖሪያቤቷተገኝቶ ‹ህይወትከበዓሉበፊትናበኋላምንይመስላል?› ብሏታል፡፡ ‹መጨረሻውንየሚያውቁሁሉለህሊናቸውሲሉቢናገሩጥሩነው› የምትለውወ/ሮአልማዝባዶቤትሶስትልጆቹንትቶእንደወጣየቀረባለቤቷንየዓላማፅናትተጋርታልጆቿንአስተምራለወግለማዕረግያበቃችጠንካራሴትናት፡፡ ‹ በዓሉይመጣልብዬበርበሩንአሁንምአያለሁ› የምትለውወ/ሮአልማዝ ‹በዓሉመፅሐፉንሲፅፍምንሊመጣበትእንደሚችልያውቅነበር› ትላለች፡፡ ቁምነገር፡- ወ/ሮአልማዝበቅድሚያበመፅሔታችንላይእንግዳሆነሽስለባለቤትሽደራሲናጋዜጠኛበዓሉግርማናስላለፉት 30 ዓመታትህይወትለመነጋገርፍቃደኛስለሆንሽእጅግአድርጌአመሰግናለሁ? ወ/ሮአልማዝ፡- እኔምአመሰግናለሁ፡፡ ቁምነገር፡- እስኪወደኋላልመልስሽናበዓሉበመፅሐፉሳቢያከስራከታገደበኋላለ6 ወራትያህልቤትውስጥነበርየሚውለው፤እንዴትነበርጊዜውንየሚያሳልፈውየሚለውንንገሪኝ ? ወ/ሮአልማዝ፡- ምንምአይጨነቅምነበር፤ብዙጊዜውንቤትውስጥያሳልፍናከቤትወጥቶዞርዞርብሎይመጣል፤ቤትውስጥበነበረበትጊዜምንምአይጨነቀምመሳቅመጫወትነበር፡፡የትእንደወሰዱትአላውቅምእንጅአንዳንድነገሮችንይፅፍነበር፡፡ 6 ወርቤትውስጥሲቀመጥምንምአልተቸገርንምነበር፡፡እኔእንዲያውምበጣምነውደስያለኝ፡፡ ቁምነገር፡- ለምን? ወ/ሮአልማዝ፡- ሥራላይበነበረበትጊዜየትአግኝተነውእናውቅናአሁንነውቤትመዋልሲጀምርበደንብቆምብለንማወራትልጆቹንምአንዳንድነገርማሳየትናማዝናናትየጀመረው፡፡ደሞዝየለንምግንየምንበላውአላጣንምነበር፡፡ሰውቤታችንመጥቶሲመለከትይገረመዋል፡፡ይህሁሉ ነገርሆኖ […]

Read More →
Latest

ማስታወሻ ለኢሣይያስ፣ ለኤልያስ፣ ለብርሃኑና መሰል ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ!!!!

By   /  September 25, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ማስታወሻ ለኢሣይያስ፣ ለኤልያስ፣ ለብርሃኑና መሰል ኢትዮጵያውያን ወገኖች በሙሉ!!!!

  ዳግማዊ ጉዱ ካሣ (ከአዲስ አበባ) ኧኸ …. ዴዴዴዴዴዴዴ …. ነይ ነይ ያገሬ ልጅ፣ ነይ ነይ የወንዜ ልጅ … (2)   መለሎ ቁመናሽ ሸምበቆ አንገትሽ (2) ከቶ ወዴት ገባ ያ ሰውነትሽ (2)   አይ አንቺ ገራገር አይ አንቺ ሞኝ አድባር (2) በቁመናሽ ፈቱት ያሰርሽውን አምባር (2)   እምዬ ቀሚስሽን በጠባቡ አሰፊው (2) ዛሬ በሙሉ አካል […]

Read More →
Latest

ናይ ፌስቡክ ተፃረፍቲ (የፌስ ቡክ ላይ ተሳዳቢዎች)

By   /  September 22, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ናይ ፌስቡክ ተፃረፍቲ (የፌስ ቡክ ላይ ተሳዳቢዎች)

  በታደሰ ብሩ   መንደርደሪያ   ፌስ ቡክ ላይ ህወሓትን (ወያኔን) የሚተች ጽሁፍ ሲወጣ ስድቦችን “በብርሃን ፍጥነት” የሚያዥጎደጉዱ ሃያ ያህል ሠራተኞች ሬድዋን ሁሴን ቢሮ ውስጥ መኖራቸውን ሰምቼ ነበር። ይህ ራሱ እየደነቀኝ እያለ ሰሞኑን ሌሎች ዜናዎች ተከታትለው መጡ።   በፌስ ቡክና መሰል ማኅበራዊ ሚዲያዎች ለሚቀርቡበት ትችቶች ፈጣን የስድብ ምላሽ የሚሰጡለት 235 “ባለሙያ ተሳዳቢዎችን” ኢህአዴግ አሠልጥኖ ማስመረቁ […]

Read More →
Latest

ሕዝቡና ተማሪው በአገር ጉዳይ ከኢህአዴግ ጋር መግባባት አልቻልንም በማለት ስልጠናው እንዲቋረጥ ጠየቀ።

By   /  September 21, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሕዝቡና ተማሪው በአገር ጉዳይ ከኢህአዴግ ጋር መግባባት አልቻልንም በማለት ስልጠናው እንዲቋረጥ ጠየቀ።

የጎንደር ዩንቨርስቲ ተማሪዎች ብሶታቸውን በከፍተኛ ቁጣ ገልጸዋል። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) – ለወያኔ ባለስልጣናት የቀረበው ሪፖርት እንደሚያሳየው ስልጠናው ምንም የስኬት ፍንጭ አላሳየም።… – የሃምሳ አመት እቅድ ለምን አስፈለገ የስልጣን ጥመኝነትን ያሳያል። – ለሶስተኛ ዙር ስልጠና ምዝገባ እየተካሄደ ነው። – በኢሕአዴግ ውስጥ ያሉ አመራሮችም ይሁኑ አባላቶቹ የአስተዳደር ብቃት የላቸውም። – ኢትዮጵያውያን በህግ ፊት እኩል የሚሆኑት እና […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar