www.maledatimes.com
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  -  Page 135
Latest

ወጣቶቹ የአንድነት አባላት ጥላዬ ታረቀኝ እና ዳንኤል ፈይሳ ሃገራቸውን ጥለው ተሰደዱ።

By   /  September 21, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ወጣቶቹ የአንድነት አባላት ጥላዬ ታረቀኝ እና ዳንኤል ፈይሳ ሃገራቸውን ጥለው ተሰደዱ።

የአንድነት ፓርቲ አባል የሆነው የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር ምክትል ፀሐፊ ወጣት ጥላዬ ታረቀኝ መሰደዱ የታወቀ ሲሆን በተያያዘ ሁኔታ የሚለዮኖች ድምፅ ለነፃነት በሚል በተደረገው ህዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ የእስረኛ ቱታ በመልበስ የገዥው ፓርቲን አምባገነናዊነት ካሳዩ ወጣቶች መካከል ዳንኤል ፈይሳም በተመሳሳይ ሁኔታ ለስደት መዳረጉን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የባለራዕይ ወጣቶች ማህበር ምክትል ፀሐፊ ወጣት ጥላዬ ታረቀኝ በተደጋጋሚ ግዜ የደህንነት መታወቂ በሚይዙ […]

Read More →
Latest

የውጭጉዳይ ሚ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም አሁንም በስብሰባ ላይ ሲዋረዱ የሚያሳይ ቪድዮ ይመልከቱ

By   /  September 20, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የውጭጉዳይ ሚ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም አሁንም በስብሰባ ላይ ሲዋረዱ የሚያሳይ ቪድዮ ይመልከቱ

 

Read More →
Latest

Voters in Scotland decide whether to break from UK and become independent

By   /  September 18, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on Voters in Scotland decide whether to break from UK and become independent

EDINBURGH, Scotland (AP) — The fate of the United Kingdom was at stake Thursday as Scotland began voting in a referendum on becoming an independent state, deciding whether to unravel a marriage that helped build an empire but has increasingly been felt by many Scots as stifling and one-sided. The question on the ballot paper […]

Read More →
Latest

ኢሕአዴግ ጋዜጠኞችን እና ፀሃፍያንን በገሃድ ማሳደድ ጀምሯል።

By   /  September 18, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ኢሕአዴግ ጋዜጠኞችን እና ፀሃፍያንን በገሃድ ማሳደድ ጀምሯል።

በኢትዬ ምህዳር ጋዜጣ እና በጃኖ መፅሄት በሚፅፋቸው ፁሁፎች በመላ ሀገሪቱ ሀገር ወዳድ እና ፀረ ኢህአዴግ አቃሙን ያሳየው ወጣቱ ሰለሞን መንግስ (ሶል ዘባህርዳር) በኢህአዴግ ካድሪዎች ከፍተኛ ክትትል እየተደረገበት እንደሚገኝ ምንጮቻችን ጠቁመዋል። ቀድሞ ይሰራበት ከነበረው ባህርዳር ዩንበርስቲ ስራ ለቆ ወደ ወረታ እና አለምበር ከተማ አምርቶ የነበረው ሰለሞን ከባድ የሆነ የካድሪዎች ክትትል ህይወቱን እንዳመሰቃቀለው ለማወቅ ተችላል። የጥረት ኢንበስትመንት […]

Read More →
Latest

የቀጣዩ መንግሥታችን ሸክም

By   /  September 14, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on የቀጣዩ መንግሥታችን ሸክም

  ይሄይስ አእምሮ   (ይህ ጽሑፍ የተጻፈው ግንቦት ውስጥ 2006 ዓ.ም ነው፤ ትቼው ከርሜ ሳበቃ አሁን ምን በል እንዳለኝ አላውቅም ደግሜ ቃኘሁትና ላክሁት፡፡)   “እሳቸው በመጡና ድንጋይ በበሉ” አለች አሉ አንዷ የዳግም ዘማች ባለቤትና የቤት ሙሉ ልጆች እናት፡፡ በደርግ ጊዜ ነው፤ ወጣት-ሽማግሌ ባሏ ለዳግመኛ ሀገራዊ ወታደራዊ ግዳጅ ተጠርተው ሄደዋል፡፡ “አባታችን ናፈቀን” የሚሉ ብዙ ልጆች አሏት፡፡ […]

Read More →
Latest

ልብ ያለው ልብ ይበል !!! ሐገሬን የሚል ለለውጥ ትግሉን ያቀጣጥል። በአሉባልታ ትግል እና ለውጥ የለም ። ምንሊክ ሳልሳዊ

By   /  September 11, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ልብ ያለው ልብ ይበል !!! ሐገሬን የሚል ለለውጥ ትግሉን ያቀጣጥል። በአሉባልታ ትግል እና ለውጥ የለም ። ምንሊክ ሳልሳዊ

ደጋግመን ብናወራ፤ብንቋሰል፤ደጋግመን እዬዬ ብንል ለሀገራችን ጠብ የሚል ነገር የለም ! እርግማን ነው !!! ደጋግመን በመሳደብ፣ደጋግመን በማማት ምንም አላፈራን ! መሬት ላይ ያለው ችግር አሁንም መሬት ላይ ነው፡፡ የማይወራ ወሬ፣ የማይሰደብ ስድብ፣ የማይቀርብ ሃሳብ የለም፡፡ ችግሩ ግን ወሬ የትም አያደርሰንም፡፡ እፎይ ያሰኘናል – ከምን ? ከትግል ! በወሬ ወጣልና ! ልክ ልካቸውን ነገራቸው ! ብለን ለጥ […]

Read More →
Latest

ethiopian orthodox church new year blessing message

By   /  September 11, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ethiopian orthodox church new year blessing message

New Year Blessing…

Read More →
Latest

ሞረድ ሲደንዝ በቢለዋ ይሳላል

By   /  September 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ሞረድ ሲደንዝ በቢለዋ ይሳላል

ሞረድ ሲደንዝ በቢለዋ ይሳላል (የበዓሉ ግርማ ጉዳይ) – ሲራክ ዮፍታሄ   ዛሬ የምንገኝበት ዲሞክራሲያዊና ቴክኖሎጂካዊ ዘመን ህዝባዊና መንግስታዊ እውቅና ስለነበረው አንድ ሰው የኦሟሟት ምስጢር ጥያቄ ማቅረብ ወንጀል አይደለም። ግርድፍ ማስረጃን አንተርሶ እውነታው እንዲታወቅ መጻፍም አስተዋይ ህሊና ላለው ሰው መጥፎነቱ አይታየውም። ይልቁንም ተጠየቅነቱ ፋይዳ የሚኖረው ለምን የአንድ ሰው አሟሟት ብቻ የሌሎች ወገኖቻችን አሟሟትም ይታወቅ የሚል መሰረታዊ […]

Read More →
Latest

በአሉ ግርማና አስፋው ዳምጤ

By   /  September 8, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on በአሉ ግርማና አስፋው ዳምጤ

anbesawyibra@gmail.com ባለፉት ወራት የአገር ቤቶቹንም ሆነ ውጪ ያሉትን የሚዲያ አውታሮች በተለያየ መልክ ያነጋገረው የበአሉ ግርማ አሟሟት ላለፉት 30 አመታት ሲያነታርክ ቆይቶአል ። እስከደርግ መጨረሻ ድረስ በድብቅ ፤ ከዚያ በኋላ ደግሞ በግልፅ አነታርኳል ። ይህም የሆነው በሁለት ምክንያቶች ነው ። አንደኛው ምክንያት በአሉ ግርማ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ስነ-ፅሁፍ አቻ የማይገኝለት ደራሲ በመሆኑና በብዙ አንባቢዎቹ ልብ ውስጥ ልዩ […]

Read More →
Latest

ቴዎድሮስ ካሳሁን ገና ብዙ ይጓዛል፤ የስራውም ጥልቀት ይልቃል!

By   /  September 7, 2014  /  Ethiopia  /  Comments Off on ቴዎድሮስ ካሳሁን ገና ብዙ ይጓዛል፤ የስራውም ጥልቀት ይልቃል!

  (በዘላለም ገብሬ)  ስለ ቴዎድሮስ አፍሮ አንስተን ጥለን ብናወሳ ብዙ ነገሮችን መነጋገር አንችላለን:፡ ይህንን ጽሁፍ በJANUARY 11, 2012 AFROADDIS ብሎግ ላይም ሆነ በሌሎች ዌብሳይቶች ላይ ለአንባብያን አቅርበነው ነበር አሁንም ቴዲ አፍሮ በሰራቸው አዳዲስ ሰራዎች ዙሪያ ለመነጋገር እንችላለን ሆኖም ግን ቁጥብ በሆኑ ነገሮች ላይ ብቻ ሃሳባችንን መሰንዘር ወደድን እና ስራዎቹን ከምን እይታ ወደ መድረክ አመጣው የሚለውን መቃኘት ወደድን […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar