የወያኔኢሕአዴግ ተላላኪው የዳላሱ ወጣት ኢብራሂም ሲራጅ ማን ነው?
“ጉድ በል ጎጃም አለ ያገሬ ሰው!” በሚሊዮን ኢትዮጵያ(ከዳላስ) ወያኔ/ኢሕአዴግ በውጭ ሃገር የሚኖሩት ኢትዮጵያውያንን ለማደራጀት የሚያስችላቸውን የጥፋት ውጥን በመወጠን ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍል ተወልደውያደጉ ለሆዳቸው ያደሩ አደርባዮችን በመመልመል የቤት ስራውን እየሰራ ይገኛል። አያሌ ኢትዮጵያውያን የስርአቱን አስከፊነት በመገንዘብ ሳይወዱ በግድ የሚወዱት ሃደራቸውና ሕዝባቸውን ትተው ቢሰደዱም እንኳን እስካሉበት የስደት ሃገር በመከተል የከፋፍለህ ግዛ መሰሪ ፖሊሲያቸውን ለማስፈጸም በፖሊሲ ደረጃ በመንደፍ […]
Read More →ነጻነትን በማሳጣት ዜጎችን ለስቃይ፣ለእስራትና ለስደት የዳረገውን መንግስት ልናስወግደው ይገባል
ሰላም እንደምን አላችው ይህን ጹሁፍ ልኬያለው ዌብሳይታችው ላይ ብታወጡት ደስ ይለኛል ከምስጋና ጋር ገዛኸኝ ነኝ Gezahegn Abebe (ገዛኸኝ አበበበ ከኖርዌ ሌና) ወያኔ ኢህአዲግ የስልጣን ወንበሩን በሀይል ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ በስልጣን በቆየባቸው በሃያ ሶስት አመታቶች በየጊዜው በህዝባችን ላይ የሚያደርሰው ግፍ እና ጭቆና ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መምጣቱ በአደባባይ የሚታይ እውነታ ሲሆን ከዚህም ጨቋኝና […]
Read More →Stolen Rolex watches recovered inside women’s vaginas at Las Vegas hotel: police
The two timepieces, valued at $12,000 and $4,000, went missing last week after police say their three female bandits flirted their way inside their victims’ room at the Encore hotel-casino,BY Nina Golgowski LVMPD)From left, Bryanna Warren, Trinity Kennard and Charmella Triggs were arrested in Las Vegas last week after police say they stole two Rolex […]
Read More →የተሰደዱ ጋዜጠኞች ቁጥር አሻቅቧል
ጌታቸው ሺፈራውባለፉት አራት ወራት ብቻ 17 ጋዜጠኞች አገር ጥለው የተሰደዱ ሲሆን 12 ባለፉት ሳምንታት ውስጥ ከአገር መውጣታቸው ይታወቃል፡፡ ባለፈው ሳምንትም ውስጥም ተጨማሪ ሶስት ያህል ጋዜጠኞች አገር ጥለው ተሰደዋል፡፡ በመሆኑም አገር ጥለው የተሰደዱት ጋዜጠኞች ቁጥር 20 ደርሷል፡፡ በአሁኑ ወቅት ገዥው ፓርቲ ከሚወስደው አፈና፣ የማተሚያ ቤትና ሌሎችም ችግሮች ተዳምረው የስደተኛ ጋዜጠኞች ቁጥር ከዚህም እንደሚያሻቅብ ይጠበቃል፡፡ በቅርብ የተሰደዱት […]
Read More →መራር ናፍቆት!!
ሙንትሃ ሸረፋ _________________ በጣም ነው የምወዳት ከህይወቴ አስበልጬ!! የእኔ እስትንፋስ መኖሮና እንደሰው ቆሞ መንቀሳቀስ የእሷ ታላቅ አስተዋፅኦ አለበት። ያለሷ ህይወቴ ባዶ ነበር የሚሆነው ። የመኖርን ትርጉም ያወቅሁት በሷ ነው። አንድ ጊዜ በትንታ ከመሞት አድናኛለች። ስቆሽሽ አጥባ አፅዳታኛለች። የደረቀ ከንፈሬን አለስልሳልኛለች። ከፈጣሪ ቀጥሎ የእሷ መኖር ለእኔ ግድ ነው። ህይወቴ ላይ የመወሰን ሙሉ መብት አላት!! አሁን ግን […]
Read More →መገናሳ ጎረቤቴ! ሙንትሃ ሸረፋ
ሙንትሃ ሸረፋ ___________________ መገናሳ ጎረቤቴ ነው። የሀብታም ልጅና በእውቀት የታጨቀ አህምሮ ነበረው። የዚያ እውቀቱ የመጨረሻ ውጤት ግን አሳበደውና መገኛው አማኑኤል ሆስፒታል ሆነ። መገናሳ አንድ ጊዜ ጥርሱን እስኪደክመው ጫት ቃመ። ሳንባው እስኪነካ ድረስ ሲጋራ አጨሰ ። አስካሪ መጠጥ ቂጡን ደፍኖ ጠጣ(ሞልቶ እንዳይፈስ)። ግን አንድ ቀን ሰክሮ ተወላግዶና ወድቆ አያውቅም። መገናሳ ከቤተሰቡ ጋር ነው የሚኖረው። ታዲያ ሁል […]
Read More →አሳዛኝ ዜና ከሚስቴ አንደበት!!
ሙንትሃ ሸረፋ አሳዛኝ ዜና ከሚስቴ አንደበት!! (ሁላችሁም ልታነቡት የሚገባ) _____________________ ሩቂያን እወዳታለሁ!! የልጅነት ፍቅረኛዬ ነች። ሳቋን መስማቴ ብቻ እድሜዬን ይጨምርልኛል። ነብሴን ያለመልምልኛል። የፊቷን ገፅታ ስመለከት ድህነቴን እረሳለሁ። በለስላሳ እጇ ስትዳብሰኝ ክፉ ህመሜ ይፈወስልኛል። ጫወታዋ ኑሮን ያደምቃል። ቀልዷ አመት ያስቃል። ትዳር መስርተናል። ትዳር ከመሰረትን የሚቀጥለው ወር ድፍን አንድ አመታችን ነው። “በህይወትህ ስንቴ እድለኛ ሆነሃል?” ተብዬ ብጠየቅ […]
Read More →ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያንን/ብሔራቸውን ነጻ ለማውጣት በኤርትራ የሚንቀሳቀሱ የነጻ አውጪ ድርጅቶች ዝርዝር
1- የትግራይ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ ( ደምሕት ) 2 -የኦሮሞ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦነግ – ዳውድ ) 3- የኦሮሞ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦነግ – ከማል ) 4- የኦጋዴን ብሄራዊ ነጻ አውጪ ግንባር (ኦብነግ) 5- የግንቦት ሰባት ሕዝባዊ ሃይል 6- የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አርበኞች ግንባር 7- የድቡብ የእኩልነት እን የፍትህ ግንባር 8- የጋንቤላ ነጻ አውጪ ግንባር 9 […]
Read More →ነጻነትን በማሳጣት ዜጎችን ለስቃይ፣ለእስራትና ለስደት የዳረገውን መንግስት ልናስወግደው ይገባል
Gezahegn Abebe (ገዛኸኝ አበበበ ከኖርዌ ሌና) ወያኔ ኢህአዲግ የስልጣን ወንበሩን በሀይል ከተቆናጠጠበት ጊዜ ጀምሮ በስልጣን በቆየባቸው በሃያ ሶስት አመታቶች በየጊዜው በህዝባችን ላይ የሚያደርሰው ግፍ እና ጭቆና ከእለት ወደ እለት እየጨመረ መምጣቱ በአደባባይ የሚታይ እውነታ ሲሆን ከዚህም ጨቋኝና ገዳይ ስርዓት የተነሳ የሀገሪቷ ዚጓች በሀገራቸው ላይ በሰላም መኖርና የነጻነትን ሀየር መተንፈስ በማይችሉበት ክፉ ሁኔታ ውስጥ ይገኛሉ::ለሰው ልጅ […]
Read More →መኢአድ ሁሉን አቀፍ የሆነ የፖለቲካ ስርዓት እንዲሰፍን የማያቋርጥ ጥረት ያደርጋል፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ ሆይ! ወያኔ/ኢህአዴግ እየተገበረው ያለው ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነን ማጥፋት ነው፡፡ ከዘመናት በፊት የሥልጣኔ ችቦ ከተቀጣጠለባቸው ጥቂት አገሮች መካከል አገራችን ኢትዮጵያ አንዷ ናት፡፡ በዚህ ረጅም የሥልጣኔና የታሪክ ዘመን ውስጥ የኢትዮጵያ ሕዝብ በተለያዩ መንገዶችና በማንኛውም ሁኔታ ነፃነቱን ለማስከበር ከውጭ ወራሪ ሐይሎች ጋር ሲታገል መኖሩ የዓለምን ቀልብ ከመሳቡ ባሻገር ለአፍሪካውያንና በዓለም ላይ ላሉ ጥቁር ሕዝቦች የነፃነት አርአያና ተምሳሌት […]
Read More →
