ሰማያዊና ቴዲ አፍሮ የስልጠናው የልማታዊ ዲሞክራሲያዊ ስርአት ግንባታ ትግላችንንን ፈተናዎቹ አጀንዳ ሆነዋል (ሰነዱን ይመልከቱት)
ሰማያዊና ቴዲ አፍሮ የስልጠናው የልማታዊ ዲሞክራሲያዊ ስራት ግንባታ ትግላችንንን ፈተናዎቹ አጀንዳ ሆነዋል #Ethiopia #university #blueparty #tedyafro #eprdf #MinilikSalsawi ሰማያዊ ፓርቲ እና የቴዲአፍሮ ጥቁር ሰው አልበም በወያኔ ተብጠልጥለው ተወንጅለዋል። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ‹‹ኢህአዴግ ራሱ በአኖሌ ስም እየነገደ ለእሱ የሚቀርቡት አካላት ከእነ ቴዲ አፍሮና ሰማያዊ ፓርቲ ጋር አላትሞ መውቀሱ የሚያስገርምና ውይይት ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ ያስነሳ ነው›› […]
Read More →የ90 አመት ሴት መነክሴ በአሸባሪነት ምስራቅ ጎጃም ታስረዋል።ሃብታሙ አያሌው ፣የሺዋስ አሰፋ ዳንኤል ሺበሺ እና አብርሃ ደስታ በጠበቆች እንዳይጎበኙ ተከለከለ።
የአማራው ክልል የወያኔው ሃይል ነዋሪዎችን መሳርያ አላችሁ በሚል ማሰቃየቱና ማሰሩ ቀጥሏል። #Ethiopia #Amhara #Gojjam #AEUP #EPRDF #MinilikSalsawi ከ80 እና 90 እድሜ ባለጸጋ ሴት መነኩሴ አዛውንቶች ሳይቀር እሰር ቤት ውስጥ በአሸባሪነት እየተሰቃዩ ነው። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) በአማራው ክልል ከፍተኛ የፍርሃት ውጥረት ውስጥ የሚገኘው ወያኔ በምስራቅ ጎጃም እነማይ ወርዳ ወይራ ቀበሌ 30 ሰዎች ወደ ወህኒ መውሰዱ […]
Read More →ባንዲራ አይደለም አንገት ዝቅ አላለላቸውም::
ፀሐይ በየነ አንደበቶች ስለ ስደት መዓት ማውራት ከጀመሩ፣ ጆሮዎች የስደት መከራን ማዳመጥ ከሰለቻቸው አይኖች በስደት የሚደርሰውን እልቂት ማየት ከዘገነናቸው አመታትን እያስቆጠሩ ሄደዋል፡፡ዛሬ ዛሬ በሀገር ቤት መገናኛ ብዙሃን ብቻ ሳይሆን የአለም መገናኛ ብዙሃንም ሳይቀር ኢትዮጵያውያንን የስደት መከራ መዘገብ የዘውትር ተግባራቸው ሆኗል…፡፡ በተፈጥሮም ሆነ ከጊዜ በሃሏ በሚደርስባቸው ችግር ምክንያት የመስማት፣ የመናገር፣ብሎም ሙሉ አካል የሌላቸውን ጨምሮ እናቶች አባቶች፣ […]
Read More →፸ ደረጃ (በውቀቱ ስዩም)
ሣልሳዊ ቴዎድሮስ ወይም “ቴዲ አፍሮ” በሰባ ደረጃ የተባለ(ች) ነጠላ ዘፈን ለቆልናል፡፡ … “በሰባ ደረጃ”ን እኔ ስሰማው እልም ያለ የፍቅር ዘፈን ነው፡፡ ፍቅርን ልዩ በሆነ ቦታና ልዩ በሆነ ሥፍራ የሚያሳይ ዘፈን፡፡ በአማርኛ ዘፈን ባህል ውስጥ ቦታን ማስጎብኘት የተለመደ ነው፡፡ “የሐረር ልጅ ነች ወጣቷ/ጀጎል ነው ቤቷ” አይነት ዘፈን ሞልቶናል፡፡ አብዛኛው ያገራችን ዘፋኝ፣ ያስጎብኝነት ሚናም ደርቦ ሲጫወት ኖሯል፡፡ […]
Read More →ሐሳበ ሽውራሮች
ሰሞኑን የቴዲ አፍሮ አዲሱ ነጠላ ዜማ ሀገሩን እያነቃነቀው ነው፡፡ኤሌክትሮኒክስ መገናኛ ብዙሐኑ፣የህዝብ ትራንስፖርት ሰጪዎች፣ካፌና ሬስቶራንቶች……ወዘተ በዚህ ነጠላ ዜማ መደማመቅ ይዘዋል፡፡የቴዲ አፍሮ ነጠላ ዜማ ታድያ ከመደመጥም ባለፈ በዚሁ ፌስ ቡክን ጨምሮ በተለያዩ የማህበራዊ ድህረ-ገጾች ጭምር ሀሳብ መለዋወጫ እየሆነ ነው፡፡ለኔ አንድ ስራ ተደምጦ መነጋገሪያ መሆን መቻሉ በራሱ ትልቅ ውጤት ይመስለኛል፡፡በየትኛውም ወገን ይሁን መነጋገር፣መወያየት መቻል ዋጋው ከፍ ይላል፡፡ለዚህ […]
Read More →አይደለም ደም እንባ ሳይፈስ አለፈ፡፡
እግዚአብሄር ይመስገን አይደለም ደም እንባ ሳይፈስ አለፈ፡፡ በፍርሃት ያሳለፍናት አርብ ፀሐይ በየነ ሶስትና አራት አመታትን ያስቆጠረው የአረብ ሀገሩ ቀውስ ይኸው ዛሬም እንዳለ አለ፡፡ከቱኒዝያ ተነስቶ ሊቢያን፣ግብፅን፣ሶሪያን ብሎም በየመን የተነሳው የፖለቲካ ቀውስ የብዙ ሺህ ንፁሃን ዜጎቸን ህይወት የቀጠፈ፣ ያቆሰለ በብዙዎች መጥፎ የህሊና ጠባሳ የጣለ፣የአለም ፍፃሜ ቀርበ ተብሎ ህዝብ በህብረት ወደ ፈጣሪ እግዚኦታን ያሰማበት ወቅት ሆነ፡፡ አንዴ ጋብ […]
Read More →ወያኔ እስካሁን ድረስ የግንቦት ሰባት የሃገር ቤት መዋቅር በፍጹም እጇ ላይ እንዳልገባ ተረጋግጧል።
በሀገሪቱ የስራ ማቆም አድማ እና የተማሪዎች አመጽ ያሰጋል ። #Ethiopia #EPRDF #UDJ #Blueparty #Ginbot7 #MinilikSalsawi ወያኔ እስካሁን ድረስ የግንቦት ሰባት የሃገር ቤት መዋቅር በፍጹም እጇ ላይ እንዳልገባ ተረጋግጧል። Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) ከመጭው ምርጫ በፊት በኢትዮጵያ ውስጥ የስራ ማቆም አድማ እና የተማሪዎች አመጽ እንደሚያሰጋ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ ለሕወሓቱ አለቃ ጸጋይ አርብ እለት የቀረበው ሪፖርት […]
Read More →7 ETHIOPIAN JOURNALISTS EXAIL
ከሰሞኑ የተሰደዱት 7 ጋዜጠኞች – የኢህአዴግ መንግስት በጋዜጠኞች ላይ የሚያደርሰውን ጫና ተከትሎ ከሀገር የተሰደዱትን የሎሚ፣ ጃኖ እና አፍሮ ታይምስ ጋዜጠኞችን ፎቶ ከዚህ እንደሚከተለው ይዘን ቀርበናል፡፡ 1.ጋዜጠኛ ግዛው ታዬ የሎሚ መጽሔት ማኔጂንግ ዳይሬክተር 2. ጋዜጠኛ ቶማስ አያሌው የአፍሮ ታይምስ ማኔጂንግ ዳይሬክተር 3. ጋዜጠኛ ዳንኤል ድርሻ የሎሚ መጽሔት ሚዲያ ዳይሬክተር 4. ጋዜጠኛ ሰናይ አባተ የሎሚ መጽሔት ዋና […]
Read More →የጸረ ሽብርተኝነት አዋጅ፡- ‘ለሰብአዊ መብትና ለዴሞክራሲ ጥብቅና መቆም ሽብርተኝነት ነው’
(Sebhat Amare- Norway) የሂዩማን ራይትስ ዎች የዓለም አቀፍ ዘገባ ስለ ኢትዮጵያ፤ በኢትዮጵያ የፖሊስ ሃይል፤ በጦር አባላትና በሌሎችም ተመሳሳይ አባላት፤ በደህንነት አባላት በቅጣት መልክ በተቃዋሚ ደጋፊዎችና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችም ላይ የሚፈጸመው ስቃይና የእስረኞች የአያያዝ ሁኔታ አሳሳቢነትና መከራ የከፋ ከመሆኑም ባሻገር በሚስጣራዊ ማጎሪያዎች፤ በወታደራዊ ካምፖች ውስጥ በእስር የሚገኙት ንጹሃን ዜጎች ሁኔታ አሳሳቢነቱ በየጊዜው እየከፋ የሚሄድ መሆኑን በተደጋጋሚ በግልጽ […]
Read More →
