የስድስት ልጆቿ እናት ኢትዮጵያዊት በአውስትራሊያ የአገር አቀፍ የተከባካቢዎች ሽልማት አሸናፊ አሸናፊ ሆኑ
ወ/ሮ ሙሉ ምህረተአብ፤ እንደምን የቪክቶርያ ስቴትና አገር አቀፍ የተከባካቢዎች ሽልማት አሸናፊ ለመሆን እንደበቁ ይናገራሉ። የስድስት ልጆች እናትዋ ወ/ሮ ሙሉ፤ ያልተቋረጠ ክብካቤ የሚያሻት ሴት ልጃቸው ሄቨን 24/7 ተከባካቢ ናቸው።
Read More →ማለዳ ወግ የተገፊ ዜጎች ድምጽ ከሳውዲ አረቢያ | መንግስት ሆይ የተገፊ ዜጎችን የምሬት ድምጽ ስማ – ነቢዩ ሲራክ
================================== *የሳውዲ የምህረት አዋጅ ሊጠናቀቅ ቀናት ሲቀሩት * ከአፍታው እረፍት የመለሰኝ እውነት * መንግስት ሆይ የተገፊ ዜጎችን የምሬት ድምጽ ስማ ከአፍታው እረፍት የመለሰኝ እውነት … ======================== ላለፉት ጥቂት ቀናት የአፍታ እረፍት ለማድረግ ከዚህ ገጼ ገለል ብዬ መቆየቴ እውነት ነው ። የሚያነውን እውነት እየሰማሁ እንዳልቆስል በሚል እንጅ እረፍት የአረቡ ሀገር ስደት በግድ ጀሮን ይዘው ደፍነውት እንኳ […]
Read More →በ5ሚሊዮን ትግሬዎች ላይ የዘር ፍጅት ጥሪ ያስተላለፈው የኢሳት ቴ/ ቪዥን ጣቢያ ዕርቃኑ ሲጋለጥ
ጌታቸው ረዳ (ኢትዮጵያን ሰማይ አዘጋጅ) Ethiopian Semay እንደምን ሰነበታችሁ? ሌላ ርዕስ ለመተቸት በዝግጅት ላይ እያለሁ በኢሳት ላይ የተከሰተው የተደበቀ ጉድ ስሰማ ሌለውን አጀንዳ ለሚቀጥለው ሰሞን አስተላለፍኩት። የዛሬው ቀዳሚው ትችቴ በሩዋንዳው የዘር ማጽዳት ዘመቻ ጥሪ በማስተላለፍ የተከሰሰው የራዲዮ ኮሊን የካቡንጋ ዓይነት ልሳን በትግራይ ሕዝብ ላይ የዘር ፍጅት እንዲፈጸም በማስተላለፉ በትግሬዎች ጥርስ የተነከሰበት ‘ኢሳት’ የተባለው የግንቦት 7 […]
Read More →ሕወሓት ስብጥር የበረከት ስምዖን እና አዲሱ ለገሰ የባህርዳር ጉዞ
በህወሃት የበላይነት የሚመራው አገዛዝ እየገጠመው ያለውን ተቃውሞ ለመቆጣጠር ደፋ ቀና እያሉ ካሉ ከፍተኛ አመራሮች መካከል በረከት ስሞኦንና አዲሱ ለገሠ የብአዴንን የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ ለመከታተል ባህር ዳር ከተማ መክተማቸውን ከውስጥ አዋቂ ምንጮች ለትንሳኤ ሬዲዮ ዝግጅት የደረሰው መረጃ አመለከተ። የብአዴን የቀድሞ አመራሮች የነበሩ በረከት ስሞኦንና አዲሱ ለገሠ አለቃቸው መለስ ዜናዊ በህይወት በነበረበት የመጨረሻዎቹ አመታት መተካካት በሚለው የወያኔ […]
Read More →በኢትዮጵያ በድጋሚ የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ተከሰተ
በኢትዮጵያ ያለው የሸቀጦች ዋጋ ጭማሪ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀበ መሔዱ ተጠቆመ፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ መረጃውን ይፋ ያደረገው የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ፣ የግንቦር ወር የዋጋ ግሽበት 8 ነጥብ 7 ሆነ መመዝገቡን ገልጿል፡፡ ይህም ካለፈው ሚያዝያ ወር ጋር ሲተያይ፣ በሸቀጦች ላይ የዋጋ ግሽበት መስተዋሉን ያሳያል ብሏል፡፡ የዋጋ ጭማሪው ከየካቲት ወር ጀምሮ እስከ ግንቦት ወር ድረስ በተከታታይ የተከሰተ ሲሆን፣ በሀገሪቱ […]
Read More →Ethiopia Airlines Renegotiating Management Contract for Arik Air with FG
http://www.maledatimes.com Chinedu Eze After few months of prevarication, THISDAY can authoritatively report that the Ethiopia Airlines has been negotiating management contract for Arik Air, which was taken over by the Asset Management Corporation of Nigeria (AMCON) in February this year owing to the debts owed it by the owners of the airline. THISDAY learnt that […]
Read More →መረጃ ታፈነብን ያሉት መረጃ ሲያፍኑ ሊታይ የሚገባው የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ታሪካዊ ንግግር በሲያትል ዋሽግንተን ፣
በኢትዮጵያ ነጻ ጋዜጠኞች ውስጥ የኢትዮጵያ አስተዳዳሪ የሆነው የወያኔ ህወሃት መንግስት የሰዎችን ነጻነት ፣ የመረጅ እጦትን እና የሰበአዊ ጥሰትን ፈጸመ እያሉ ፣የወያኔን መንግስት ሲሳደቡ እና ሲያወግዙ የነበሩ እነዚሁ ጋዜጠኞች በኢሳት መረጃ ማእከል መከፈት አይናቸው ቢገለጥም ኢሳትም እሳት ሆኖባቸው ሲያቃጥላቸው መቀቆየቱ ይታወቃል ለዚህም እንደ መረጃ እና ምሳሌ ለማቅረብ የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ንግግር ብቻውን በመገናኛ ብዙሃን መታፈኑ የህዝቡን […]
Read More →የአየር ኃይል ተዋጊ አብራሪው መቶ ዓለቃ ማስረሻ ሰጤ በእጅ ጽሁፉ ከቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የላከልን ደብዳቤ እጃችን ደርሷል – ይዘነዋል
(ዘ-ሐበሻ) የአየር ኃይል ተዋጊ አብራሪ መሆን ሃገሩን በትጋት ያገለገለውና ግንቦት7 ን ልትቀላቀል ነበር በሚል ጥርጣሬ በቂሊንጦ እስርቤት በግፍ የታሰረው መቶ አለቃ ማስረሻ ሰጤ ከታሰረበት ዕስር ቤት ግልጽ ደብዳቤ በተለይ ለትግራይ ሕዝብ ይድረስልኝ ሲል ጽፏል:: ሊያነቡት ይገባል::PLEASE READ A FULL MESSAGE HERE,Masresha-Setes-Letter-From-Qilinto-Prison
Read More →How Not to Have Six Horrible Months in Uganda
Perhaps start by taking a more nuanced look at the people you meet? We are not allowed to be complex, like any other society.” Downtown Kampala by evening. PHOTO by Zahara Abdul, used with permission. Every now and then we are forced to have this conversation. A conversation that many who reside in parts of […]
Read More →ግልጽ ደብዳቤ ለአቶ ሃብታሙ አያሌው በእስር ቤት ያሉት ፖለቲከኞች እና ጋዜጠኞች ሰበአዊ መብታቸው ያሳስበናል ህልውናቸው ያስጨንቀናል!
ተጻፈ በዘለአለም ገብሬ ፮/፮/፩፯ በመጀመሪያ እንደማንኛውም ሰው ፣ ሰላምታዬን ላቅርብ ! ይህንን ግልጽ ደብዳቤ ለመጻፍ ያነሳሳኝ በዛሬው እለት ተለቆ የነበረውን የቪዲዮ ምስልህን በህዝብ እይታ እንዲቀርብ በተለያዩ መገናኛ ብዙሃኖች እንዲለቀቁ ከተደረጉ በኋላ ፣ለተናገርካቸው ነገሮች ምናልባት ሰፋ ያለ እና ዘርዘር ያለ ሃሳብ መስጠት ባልችልም ሆኖም ግን በጋዜጠኞች ጉዳይ ላይ ባነሳሃው ስድብ አዘል አስተያየት ስላልተዋጠልኝ እና ጋዜጠኛው […]
Read More →
