www.maledatimes.com ባላገሯ በአሜሪካ - MALEDA TIMES - Page 4
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  ባላገሯ በአሜሪካ  -  Page 4
Latest

የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋል

By   /  July 17, 2018  /  Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋል

የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋ July 16, 2018 0 SHARE! ዋዜማ ራዲዮ- ሁለቱ መሪዎች አሥመራ ላይ መግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል፡፡ ከሁሉም በፊት ግን መጀመሪያ ደፋሩን የዕርቀ ሰላም ርምጃ የወሰዱት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ቢሆኑም ፕሬዝዳንት ኢሳያስም በጎ ምላሽ ለመስጠት ጊዜ አላጠፉም፡፡ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነቱም በኢምባሲዎች ደረጃ ተጀምሯል።፡፡ በርግጥ አስመራ ላይ የተፈረመው ባለ አምስት ነጥቡ […]

Read More →
Latest

የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌደሬሽን የቁልቁለት ጉዞ

By   /  July 16, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌደሬሽን የቁልቁለት ጉዞ

ከዘለአለም ገብሬ  ዳላስ – ቴክሳስ          አመታዊውን የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌስቲቫል ለመታደም ዳላስ ስቴት ገብተናል። እንደወትሮው ለመታዘብ እና ለመገምገም። የ2018 የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌደሬሽን ዝግጅት አጀማመሩ አሳፋሪ ነበር። ዝግጅቱ በእርስ በእርስ ጭቅጭቅሲጀመር ታዘብን። የክብር እንግዶች ወደ ስታዲየም በሚገቡበት ሰዓት የእንኳን ደህና መጣችሁ ስነስርዓቱ ፍጹም ልምድ ካካበተ አካል የሚጠበቅ አልነበረም። ሰላሳ አምስተኛ አመቱን የደፈነው ይህ ዝግጅት መልካም ስነ ስርአት አልታየበትም። ግን ገና በጅምሩ በስድብ እና በድብድብ መጀመሩ ስንታዘብ ፌደሬሽኑ ያሰማራቸው ሰራተኞችም ጭምር ስርአት አልበኝነት የሚያሳይ መሆኑን ምስክሮች ነን።እይንዳንዱን […]

Read More →
Latest

ኃይለማርያም ደሳለኝ ለምን ለቀቁ? ክንፉ አሰፋ

By   /  February 16, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ኃይለማርያም ደሳለኝ ለምን ለቀቁ? ክንፉ አሰፋ

ኢ.ቢ.ሲ. በሰበር ያስተናግደውን የኃይለማርያም ደሳለኝ መግለጫ፤ ዞምቢዎቹ ተሯሩጠው ለማጽደቅ ግዜ አልወሰደባቸውም። እሳቸውም ልክ ስልጣን እንደነበረው ጠቅላይ ሚኒስቴር “ስልጣን አስረክቢያለሁ” ሲሉ እፍረት የሚባል ነገር ፊታቸው ላይ አይታይባቸውም ነበር።  ሹመት እንጂ ሕገ-መንግስቱ የሚፈቅደው ስልጣን እጃቸው ላይ እንዳልነበር ሕጻናትም ያውቁታል።   የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ መልቀቅያቸውን በብርሃን ፍጥነት ሲያጸድቀው፤ ድርጊትዋን  ከደቡብ አፍሪካው ጃኮብ ዙማ ክስተት ጋር ለማመሳሰል የተተወነች ድራማም አስመስሏታል።  ስልጣን ሳይኖር “ሰላማዊ ሽግግር” የሚሏት […]

Read More →
Latest

 የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ

By   /  January 27, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on  የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ

 የገዱ አንዳርጋቸው መግለጫ ሲተረጎም ክንፉ አሰፋ ኦቦ ለማ መገርሳ ህወሃት ያጎራቸውን 2,345 እስረኞች ነጻ አወጡ የሚለውን ዜና በቀኝ እየሰማን፣ የጉዱ አንዳርጋቸው መግላጫ ደግሞ በግራ በኩል ብቅ አለ። ሰበር ጋዜጣዊ መግለጫ። በርግጥም “ወገብ የሚሰብር”። ልዩ መግለጫው ተከባብዶ ሲነገረን “ገዱ ደግሞ ስንት ሺህ አማሮችን ከእስር አስለቀቀ” እያልን በጉጉት ባንጠብቅም  “የኢትዮጵያ ሕዝብ እና ሕዝቦች ሆይ  በወልድያ እና በቆቦ ለተፈጸመው እልቂት […]

Read More →
Latest

ናይጄሪያዊው ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ናይጄሪያዊው ሰባት ዓመት ፅኑ እስራትና የገንዘብ ቅጣት ተወሰነበት

ሪፖርተር ፡ ታምሩ ጽጌ እንዳይመረትና እንዳይዘዋወር ክልከላ የተጣለበትን አደንዛዥ ዕፅ (ኮኬይን) ይዞ ለማለፍ ሲሞክር ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በተደረገ ፍተሻ በቁጥጥር ሥር ውሎ ክስ የተመሠረተበት ናይጄሪያዊ፣ በሰባት ዓመታት ፅኑ እስራትና በ15,000 ብር እንዲቀጣ ውሳኔ ተሰጠ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የመሠረተውን ክስ ሲመረምር የከረመው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ ስምንተኛ ወንጀል ችሎት፣ ቅጣት የጣለበት ናይጄሪያዊ […]

Read More →
Latest

‹‹ኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድቡን ለመገንባት ጫናውን ለብቻቸው ስለተሸከሙ ዕዳ አለብን›› – የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር  

By   /  January 18, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ‹‹ኢትዮጵያውያን የህዳሴ ግድቡን ለመገንባት ጫናውን ለብቻቸው ስለተሸከሙ ዕዳ አለብን›› – የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር  

ማለዳ መረጃ ማእከል የእርስዎ የዜና አውታር ሪፖርተር: ዮሐንስ አንበርብር የኢትዮጵያና ግብፅ የሚኒስትሮች ስብሰባ ዛሬ ይጀመራል የኢትዮጵያ መንግሥትና ሕዝብ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድቡን በመገንባት ጫናውን ለብቻቸው እንደተሸከሙ፣ የሱዳን ፕሬዚዳንት ኦማር ሐሰን አል በሽር ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ይህንን የተናገሩት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን መልዕክት ሲያደርስና በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ […]

Read More →
Latest

ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት

By   /  January 3, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት

  ማዕከላዊ እስር ቤትን መዝጋቱን ትንሽ ብታቆዩት የደርግ ባለስልጣናት በአስራ አንደኛው ሰዓት ላይ ከርቸሌን ማሰማመር ጀምረው ነበር።   በወቅቱ ምን እንደታያቸው ግልጽ ባይሆንም፤የኋላ ኋላ ግን ያንን ማድረጋቸው እንደጠቀማቸው አይተናል። በጅምር ላይ ከነበሩ የልማት ተቋማት ይልቅ ይህ የእስር ቤት  ግንባታ ቅድሚያ ተሰጠውና፣  ከርቸሌ ቅጥር ግቢ ውስጥ “አለም በቃኝ” የተሰነውን ክፍል እንዲገነባ አደረጉ።   በመጨረሻም “አለም በቃኝ”  የደርጎች  ማረፍያ […]

Read More →
Latest

ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው። 

By   /  January 2, 2018  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ :- ብዙ ዜጎች በሚሞቱባት ሀገር ፓርቲዎችን በሴራ እያፈረሱ ለአገዛዙ እድሜ ማራዘሚያነት እንዲውሉ መስራት ግን ታሪክ ይቅር የማይለው ሀገራዊ በደል ነው። 

ግልፅ ደብዳቤ ለአርቲስት ዘለቀ ገሰሰ ጉዳዩ:- ፓርቲያችንን አላማውን ለማሳት የሚያደርጉትን ተግባር እንዲያቆሙ ስለማሳሰብ ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የድርሻውን ሃላፊነት ለመወጣት በሚያደርገው ጥረት ውስጥ ወጣት ሳሙኤል አወቀን ጨምሮ ብዙ አባላት ውድ የሆነውን የህይወት መስዕዋትነት ከፍለዋል። ቆራጥ አባሎቹም በየማጎሪያ ቤቱ እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ብዙዎች አካላቸው ጎድሉዋል፣ ከስራ ተባረዋል፣ ተፈናቅለዋል፣ ቤተሰባቸው ተበትኑዋል። ነገር ግን ይህንን ብዙ መስዕዋትነት የተከፈለበትን ፓርቲ […]

Read More →
Latest

የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር!

By   /  December 27, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር!

የ570 በሽብር ክስ እስር ላይ የሚገኙ የግፍ እስረኞች ስም ዝርዝር! ስማቸው ይልተጠቀሰ ብዙ አስርሽዎሽ በእስር እየማቀቁ እንደሚገኙ ለአፍታም አይዘንጋ። እነሱም ይፈቱ የታሰሩለት የነፃነት ጥያቄም ይመለስ! ——– 1. ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ 2. ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ 3. ጋዜጠኛ ደርሰማ ሶሪ 4. ጋዜጠኛ ካሊድ መሐመድ 5. ጦማሪ ዘላለም ወርቃገኘሁ 6. አቶ አንዱአለም አራጌ (አንድነት) 7. ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ […]

Read More →
Latest

ለማ መገርሳ “አውሬውን አቁስለነዋል፤ ይህ ግን በቂ አይደለም” እያሉ ነው ክንፉ አሰፋ

By   /  December 27, 2017  /  Addis Admas, Ethiopia, ማለዳ ራዲዮ, ባላገሯ በአሜሪካ  /  Comments Off on ለማ መገርሳ “አውሬውን አቁስለነዋል፤ ይህ ግን በቂ አይደለም” እያሉ ነው ክንፉ አሰፋ

ለማ መገርሳ “አውሬውን አቁስለነዋል፤ ይህ ግን በቂ አይደለም” እያሉ ነው ክንፉ አሰፋ         “አውሬው ቆስሏል*። ቆስሎ ስላልተኛ፣ ማቁሰሉ ብቻ በቂ አይደለም። ተመልሶ እንዳይመጣ እርግጠኞች መሆን አለብን።” የሚለው ቃል የወጣው ከ”ጽንፈኛው ዲያስፖራ” ወይንም ከተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች አይደለም። ከአውሬው ጋር አጋር ሆኖ ከሚሰራ ድርጅት መሪ ነው። ያውም በገዥው ፓርቲ ልሳን። የ26 ዓመቱ ፖለቲካ እየተንከባለለ እዚህ ላይ ደርሷል። […]

Read More →
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

This site is protected by wp-copyrightpro.com

Skip to toolbar