www.maledatimes.com የፍርሃት ባህልን (culture of fear) (culture of fear) (culture of fear) እያነገሰ ያለው የኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የፍርሃት ባህልን (culture of fear) (culture of fear) (culture of fear) እያነገሰ ያለው የኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ

By   /   December 6, 2013  /   Comments Off on የፍርሃት ባህልን (culture of fear) (culture of fear) (culture of fear) እያነገሰ ያለው የኢትዮጵያ ፖለቲካ፤ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት ወደ ኋላ

    Print       Email
0 0
Read Time:43 Minute, 13 Second

ክፍል አንድ
ያሬድ ኃይለማርያም ኃይለማርያም ኃይለማርያም
ከቤልጅየም፤ ከቤልጅየም፤ ብራስልስ
ኅዳር 27/2006 á‹“….ም….
ፍርሃት የግለሰቦች ባህሪ መገለጫ ስለሆነ በማኅበረሰብ በማኅበረሰብ በማኅበረሰብ ደረጃ የሚኖረውን ገጽታ እና ትርጓሜ ማስቀመጥ ያስቸግራል። ያስቸግራል። ያስቸግራል። አንዱ ሰው
የሚፈራውን ነገር ሌላው ላይፈራው ስለሚችል ፍርሃት እንደ የግለሰቡ ባህሪ እና ጥንካሬ ወይም ስነ—-ልቦናዊ ሁኔታ የተለያየ መልክ
ይኖረዋል።። ይሁንና በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ የሚገኙ ሰዎች የሚጋሩት ባህልና ስነ—-ልቦናዊ ሁኔታ እንደመኖሩ ሁሉ የሚጋሩትም
ፍርሃት ወይም ደስታ ወይም ሃዘን ወይም ድፍረት ወይም ሌሎች ባህሪያት ይኖራል።።። በዚህም ምክንያት አንዳንድ ሰዋዊ ባህሪያት
ለአንድ ማህበረሰብ ወይም ለበርካታ ሰዎች የወል መገለጫ ተደርጎ ሲገለጽ ይስተዋላል።።።። ‘‘‘‘የዚህ አካባቢ ሰዎች ጀግኖች ወይም ጸብ
ፈሪዎች ወይም እሩህ ሩህዎች ወይም ጨካኞች ወይም ቂመኞች ወይም ገራገሮች ወይም ተንኮለኖች ወይም ጎጠኞች ወይም ሌላ
ባህሪ ያላቸው ናቸው’ ’ ’ ’ የሚል አገላለጽ የተለመደ ነው።።። ይህ አይነቱ አነጋገር ሳይንሳዊ መሰረት ያለው ባይሆንም በአካባቢው ላይ
ጎላ ብለው በሚታዩ ሰዎች ላይ ተደጋግሞና ተዘውትረው የሚታዩ ተመሳሳይ ባህሪያት የአካባቢው ሰው ሁሉ መገለጫ ተደርገው
ስለሚወሰዱ ድምዳሜው ለስህተት የተጋለጠ ሊሆን እንደሚችል ከወዲሁ ለመግለጽ እወዳለሁ።።።። ከዚህ መንደርደሪያ መንደርደሪያ መንደርደሪያ በመነሳት
በዚህ ጥልቅ ጥናት ባላካሄድኩበት ባላካሄድኩበት ባላካሄድኩበት ነገር ግን ደጋግሜ ሳብሰለስለው ሳብሰለስለው ሳብሰለስለው በቆየሁት የፍርሃት ባህል እና በኢትዮጵያ የፖለቲካ ድባብ ዙሪያ
ያለኝን ምልከታ ለአንባቢያን ለአንባቢያን ለአንባቢያን ለማካፈልና በጉዳዩም ላይ ለመወያየት ወሰንኩ።።።
በአንድ ማኅበረሰብ ውስጥ የፍርሃት ድባብ እንዲሰፍን እና ከዚያም አልፎ ባህል እንዲሆን ምክንያት ከሆኑት በርካታ ነገሮች
መካከል የተወሰኑትን የተወሰኑትን የተወሰኑትን ልጥቀስና በእኛ ማኅበረሰብ ውስጥ ያላቸውን ገጽታ በመጠኑ ለመዳሰስ እሞክራለሁ። እሞክራለሁ። እሞክራለሁ። በስነ—-ልቦና ጠበብቶች
ከሚጠቀሱት ዋና ዋና የፍርሃት ምንጮች መካከል፤ ነፃነትን ማጣት፣ ነገ የሚሆነውን ማወቅ አለመቻል፣ የህሊና እና የአካል ቁስልን
ባስከተሉ ትላንቶች ውስጥ ማለፍ፣ የማያቋርጥ ብስጭት ወይም ንዴት፣ ድህነት በሚያስከትለው ሚያስከትለው ሚያስከትለው ስቃይ ውስጥ መማቀቅ፣ አጋር እና
አለኝታ ማጣት፣ በሌሎች ክፉኛ መነቀፍ፣ መንጓጠጥ፣ መጠላት እና መገለል፣ በሚኖሩበት ማኅበረሰብ ዘንድ ተቀባይነትን ተቀባይነትን ተቀባይነትን ማጣት፣
የሞት አደጋን ማሰብ፣ ሽንፈት ወይም ስኬት አልባ ሆኖ መቆየት፣ እና ሌሎችም ይገኙበታል።።።። ከእነኝህ መክንያቶች ውስጥ የአንዱ
መከሰት አንድን ሰው ወደ ፍርሃት ውስጥ ሊከት እንደሚችል ጥናቶች ይጠቁማሉ።። ይጠቁማሉ። እነኝህ ምክንያቶች ተደራርበውና ተደራርበውና ተደራርበውና በአንድ ጊዜ
በአንድ ሰው ወይም በአንድ ማኅበረሰብ አባላት ላይ ሲከሰቱና ዕልባት ሳያገኙ እረዘም ላለ ጊዜ ሲቆዩ ደግሞ አደጋቸው የከፋ ነው
የሚሆነው።። ከዚህም በመነሳት ወደ እኛ ማህበረሰ ስንመለስ በግላችንም ሆነ በጋራ ህይወታችን ከላይ ከተጠቀሱት የፍርሃት
መንሰዔዎች መካከል ስንቶቹ በህይወታችን በህይወታችን በህይወታችን ውስጥ ተከስተዋል፣ ተከስተዋል፣ ተከስተዋል፣ ስንቶቹን በአሸናፊነት በአሸናፊነት በአሸናፊነት አለፍናቸዋል፣ አለፍናቸዋል፣ አለፍናቸዋል፣ ስንቶቹስ ዛሬም ድረስ
አብረውን ይኖራሉ፤ የሚሊቱን ጥያቄዎች እያንዳንዱ ሰው እራሱን እንዲጠይቅ እየተውኩ በወል በምንጋራቸው በምንጋራቸው በምንጋራቸው ጥቂት የፍርሃት
መንሰዔዎች ላይ ላተኩር።።።
የነፃነት ማጣት
ሰብአዊ መብቶች በገፍ በሚጣሱበት እና ዜጎች የሰውነት ክብራቸው ተገፎ፣ ተዋርደውና ነፃነታቸውን ነፃነታቸውን ነፃነታቸውን ተነጥቀው በሚኖሩበት አገር
ሁሉ ፍርሃት ትልቁ ገዢ ኃይል ነው።።። በእንዲህ ያለው ማህበረሰብ ውስጥ የፍርሃት ሰለባ የሆኑት እና ነፃነት አልባ ሕይወትን
የሚገፉት ተጨቋኞቹ ብቻ ሳይሆኑ ጨቋኞቹም ጭምር ናቸው።።። ተጨቋኖቹ በግፍ ልንገደል፣ ልንታሰር፣ የስቃይ ሰለባ ልንሆን፣
ታፍነን ልንሰወር፣ ከሃገር ልንሰደድ፣ ከሥራ ልንባረር፣ ንብረታችን ሊወረስ፣ በግዞት ከቦታ ቦታ ልንዛወር፣ ከቅያችን ልንፈናቀል፣ ልንፈናቀል፣ ልንፈናቀል፣
በሃሰት ክስ ልንወነጀል፣ ልንወነጀል፣ ልንወነጀል፣ ደሞዛችንን ልንነጠቅ፣ ከሥራ ደረጃችን ልንቀነስ፣ ወዘት … … … … እያሉ አደጋዎችን እያሰቡ በሽብርና በፍርሃት
ቆፈን ተይዘው ‘‘‘‘ጎመን በጤና’ ’ ’ ’ በሚል የማፈግፈጊያ የማፈግፈጊያ የማፈግፈጊያ ስልት መብቶቻቸውን መብቶቻቸውን መብቶቻቸውን አሳልፈው በመስጠት የግፍ እንቆቋቸውን እንቆቋቸውን እንቆቋቸውን እየተጎነጩ
መራራ ሕይወታቸውን ሕይወታቸውን ሕይወታቸውን ይመራሉ።።። ጨቋኞቹም ይህን በነፍጥ እና በሕግ አንበርክከው አንበርክከው አንበርክከው ነፃነቱን የነጠቁትና ለስቃይ የዳረጉት ሕዝብ
በአንድ አይነት ተአምር በቁጣ ገንፍሎ ከተነሳ አንድም ቀን እንደማያሳድራቸው እንደማያሳድራቸው እንደማያሳድራቸው ጠንቅቀው ስለሚያውቁ እያንዳንዱን እያንዳንዱን እያንዳንዱን ደቂቃና
ሰዓታት ልክ እንደ ተጨቋኙ በፍርሃት እና በሽብር ነው የሚያሳልፉት። የሚያሳልፉት። የሚያሳልፉት። ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀሱም፣ ሲንቀሳቀሱም፣ ሲንቀሳቀሱም፣ የእለት ሥራቸውንም
ሲያከናውኑ፣ ሲያከናውኑ፣ ሲተኙም ሆነ ሲዝናኑ በሠራዊትና በመሣሪያዎች ጋጋታ ታጅበው ነው።።። ምናልባትም ከተጨቋኞቹም ከተጨቋኞቹም ከተጨቋኞቹም በባሰ ፍርሃት
ውስጥ ነው የሚኖሩት።። የሚኖሩት።
ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን ሁኔታ በቅጡ ያጤንን እንደሆነ ገዢና ተገዢ እርስ በእርስ የሚፈራሩበት፤ የሚፈራሩበት፤ የሚፈራሩበት፤ መንግሥት ተቃዋሚ
ፓርቲዎችን፣ ፓርቲዎችን፣ ተቃዋሚዎች መንግሥትን የሚፈሩበትና የሚፈሩበትና የሚፈሩበትና አንዱ ሌላውን የማያምንበት የማያምንበት የማያምንበት ሁኔታ ነው የተፈጠረው። የተፈጠረው። የተፈጠረው። የመንግሥት ፍርሃት ከተቀናቃኝ የፖለቲካ ኃይሎች አልፎ የሲቪክ ማኅበረሰቡን፣ ማኅበረሰቡን፣ ማኅበረሰቡን፣ የሙያ ማኅበራትን፣ ማኅበራትን፣ ማኅበራትን፣ ነጋዴውን፣ ምሁራኑን፣ ገበሬውን፣ ወጣቱን እና
ሌላውንም የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ ክፍል ክፉኛ የሚፈራበትና በቁራኛ የሚከታተልበት የሚከታተልበት የሚከታተልበት፤ እነሱም መንግስትን እንደ ተናካሽ አውሬ የሚፈሩበት
ሁኔታ ተፈጥሯል።። ተፈጥሯል። በመንግሥትና በመንግሥትና በመንግሥትና በሕዝቡ፣ በተቃዋሚ ፓርቲዎችና በመንግሥት፣ በመንግሥት፣ በመንግሥት፣ በሕዝቡና በተቃዋሚ ፓርቲዎች መካከል
ካለመተማመን ካለመተማመን የመነጨው ይህ ጥልቅ ፍርሃት በአገሪቱ የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካ እና ማኅበራዊ እንቅስቃሴዎች እንቅስቃሴዎች እንቅስቃሴዎች ላይ ጥቁር ደመናን
ጋርዷል።።።። በገዢው ኃይል በኩል ያለውን የፍርሃት ድባብ ለመመልከት በየጊዜው መንግሥት የሚወስዳቸውን የሚወስዳቸውን የሚወስዳቸውን የኃይል እርምጃዎች፣ እርምጃዎች፣ እርምጃዎች፣
የሚያወጣቸውን የሚያወጣቸውን የማፈኛ ሕጎች፣ እያጠናከረ የሄደውን የሥለላና የአፈና መዋቅር፣ በመገናኛ ብዙሃን የሚያሰራጫቸውን የሚያሰራጫቸውን የሚያሰራጫቸውን ሕግን
ያልተከተሉ እና በሽብር መንፈስ የተዋጡ መግለጫና ዘገባዎችን መመልከት በቂ ነው።።። በተለይም የ1997ቱን ምርጫ ተከትሎ
የተቀሰቀሰው የተቀሰቀሰው የሕዝብ ቁጣ ያስደነበረው ያስደነበረው ያስደነበረው የወያኔ መንግሥት ከላይ የጠቀስኳቸውን የጠቀስኳቸውን የጠቀስኳቸውን እና አጥብቆ የሚፈራቸውን የሚፈራቸውን የሚፈራቸውን የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ
ክፍሎች ቀፍድዶ ለመያዝና እንቅስቃሴዎቻቸውን እንቅስቃሴዎቻቸውን እንቅስቃሴዎቻቸውን ለመገደብ ባወጣቸው የጸረ—-ሽብር፣ የሲቪክ እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች
መተዳደሪያ፣ መተዳደሪያ፣ የፕሬስ እና የፖለቲካ ፓርቲዎችን ምዝገባ፣ የፀረ—-ሙስና እና ሌሎች አዋጆች ሥርዓቱ የአፈና እና የመብት እረገጣ
ተግባሩን ሕጋዊ ወደማድረግ ሂደት የተሸጋገረ መሆኑን ያሳያሉ።።። ፍጹም ሰላማዊ እና ሕጋዊ በሆነ መልኩ የመብት ጥያቄዎችን ባነሱ
ዜጎች ላይ፤ አቅመ ደካሞችን እንኳን ሳይለይ ‘‘‘‘የፈሪ በትሩን’ ’ ’ ’ ሲያሳርፍ በተደጋጋሚ ተስተውሏል። ተስተውሏል። ተስተውሏል።
ባለፉት ሃያ አመታት የአገዛዝ ሥርዓቱ የፈሪ በትሩን በተለያዩ የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ ክፍሎች ላይ አሳርፏል።። አሳርፏል። ብዕርና ወረቀት በያዙ
ከከፍተኛ ደረጃ ተማሪዎች እስከ አንደኛ ደረጃ ትመህርት ቤት ሕፃናት ጋር ሳይቀር በተደጋጋሚ ጊዜያት ተላትሟል።። ተላትሟል። በርካቶችን
ገድሏል፣ አስሮ አሰቃይቷል፣ አሰቃይቷል፣ አሰቃይቷል፣ ደብድቧል፣ ከትምህርት ገበታቸው ላይ አፈናቅሏል፣ አፈናቅሏል፣ አፈናቅሏል፣ ከአገር አሰድዷል፣ በሃሰት ወንጅሎ አስፈርዷል። አስፈርዷል። አስፈርዷል።
በእምነት ቤቶች ውስጥ ገብቶ ከአማኞች፣ ከመንፈሳዊ አባቶች እና ይህን አለም ሸሽተው በገዳም ከከተሙ መነኮሳት ጋር ሳይቀር
ተላትሟል።። የኃይማኖት ተቋማት እንዲከፋፈሉና እንዲከፋፈሉና እንዲከፋፈሉና በገዢው ፓርቲ የፖለቲካ ተሿሚዎች ቁጥጥር ስር እንዲወድቁ ተደርገዋል። ተደርገዋል። ተደርገዋል።
ምእመናን በመስጊዶችና በመስጊዶችና በመስጊዶችና በቤተክርስቲያን በቤተክርስቲያን በቤተክርስቲያን ውስጥ እያሉ በታጠቁ ኃይሎች ተገድለዋል፣ ተገድለዋል፣ ተገድለዋል፣ ተደብድበዋል፣ ደብድበዋል፣ ደብድበዋል፣ ተዋርደዋል። ተዋርደዋል። ተዋርደዋል። ቀሳውስት
ጥምጥማቸውን ጥምጥማቸውን እንዲያወልቁ እንዲያወልቁ እንዲያወልቁ እና መስቀላቸውን መስቀላቸውን መስቀላቸውን እንዲጥሉ ተደርጎ በማጎሪያ ካምፖች ውስጥ የማሰቃየት ተግባር
ተፈጽሞቻቸውል። ተፈጽሞቻቸውል። ኢማሞች ጺማቸው እየተጎተተ ተወስደው ተደብድበዋል፣ ተደብድበዋል፣ ተደብድበዋል፣ ታስረዋል።። ታስረዋል። ይህ ሕዝብን የማዋረድ እና የማሸበር
ተግባር የመነጨው እንደ እኔ እምነት የገዢው ኃይል እየተባባሰበት እየተባባሰበት እየተባባሰበት ከመጣው የፍርሃት እና የመሸበር ስሜት የተነሳ በራስ
የመተማመን ስሜቱ እየተቦረቦረ እየተቦረቦረ እየተቦረቦረ በመሄዱ ነው።።። ዛሬ ሥርዓቱ የገዛ ጥላውንም የሚፈራበት፣ የሚፈራበት፣ የሚፈራበት፣ አባላቱ ላይ እንኳን እምነት ያጣበት
ደረጃ ላይ ደርሷል።።። ለእዚህም አንዱ ማሳያው በነጋ በጠባ ቁጥር ማቆሚያ በሌለው የግምገማ ስብሰባ አባላቱን ሲያስጨንቅ
መታየቱ እና ለዚሁ የሚያባክነው የሚያባክነው የሚያባክነው ጌዜ እና የሕዝብ ገንዘብ፣ የባለሥልጣናት የባለሥልጣናት የባለሥልጣናት ተደጋጋሚ ሹም ሽር እና ከአገር ከድተው የሚወጡ
ባለሥልጣናት ባለሥልጣናት እና የወያኔ አባላት ቁጥር መጨመሩ ነው።።።
ይህ የገዢው ኃይል የሕግን ልጓም በመበጣጠስ የፈረጠመ ክንዱን ይቀናቀኑኛል ይቀናቀኑኛል ይቀናቀኑኛል ባላቸው ግለሰቦች፣ ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ
ኃይሎችና የሙያ ማኅበራትና አባላቶቻቸው አባላቶቻቸው አባላቶቻቸው ላይ ሁሉ ማሳረፉ ቀሪውን የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ ክፍል ክፉኛ እንዲደነብርና እንዲደነብርና እንዲደነብርና በፍርሃት ቆፈን
እንዲሸማቀቅ እንዲሸማቀቅ አድርጎታል። አድርጎታል። አድርጎታል። ዛሬ ኢትዮጵያ ውስጥ የሰብአዊ መብቶች መከበር፣ የዴሞክራሲ ጥያቄዎች እና የሕግ የበላይነት
መረጋገጥ የሁሉንም የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ የኅብረተሰብ ክፍል የዕለት ተዕለት ሕይወት የሚነካ ቢሆንም የጥቂቶች ጉዳይ ተደርጎ ተወስዷል።። ተወስዷል። በእነዚህ
ጉዳዮች ላይ ጥቂት የሲቪክ ማኅበራት፣ ጥቂት ጋዜጠኞች፣ የተቃዋሚ ፓርቲዎች እና በጠአት የሚቆጠሩ ግለሰቦ ብቻ ናቸው
ባላቸው ውሱን ጉልበት እና አቅም ሲወያዩ፣ የምንግሥትን የምንግሥትን የምንግሥትን መጥፎ ተግባራት ሲቃወሙ፣ ለዜጎች መብት ሲሟገቱ እና ባደባባይ
ሲጮሁ የሚስተዋለው። የሚስተዋለው። የሚስተዋለው።

በድህነት አረንቋ ውስጥ ተዘፍቆ መቆየት
ሌላው እና ትልቁ የፍርሃት ምንጭ በከፋ ድህነት ውስጥ ለረዥም ጊዜ እየማቀቁ መቆየት እና ድህነቱ ባስከተለው የስቃይ ህይወት
አካላዊና መንፈሳው አቅም ተሸርሽሮ ክፉኛ መጎዳት እና መዳከም ነው።።። ሕዝብን በድህነት ውስጥ አምቆ በማቆየት ለሰው ልጅ
ከሚገባው ክብር ወርዶና ከእንስሳ ያልተሻለ ሕይወት እንዲኖር በማድረግ ቅስሙን መስበር የአምባገነኖች የአምባገነኖች የአምባገነኖች አንዱ የሥልጣን
እድሜአቸውን እድሜአቸውን ማራዘሚያ ሥልት ነው።።። የድህነት ክፋቱ ኪስን ብቻ ሳይሆን የሚያራቁተው የሚያራቁተው የሚያራቁተው ክብርንም ጭምር ነው።።። አንድ ሰው
በመንገድ ላይ ቆሞና እራሱን ከመጽዋቾቹ ሥር ዝቅ አድርጎ ቁራሽ ምግብ ወይም ቤሳ ሲለምንና ሲማጸን በኩራትና በደስታ ስሜት
ውስጥ ሆኖ አይደለም።። አይደለም። እያፈረ እና እየተሸማቀቀ እየተሸማቀቀ እየተሸማቀቀ በተሸናፊነትና በተሸናፊነትና በተሸናፊነትና በዝቅተኝነት በዝቅተኝነት በዝቅተኝነት ስሜት ውስጥ ሆኖ ነው።።። ይህ ክስተት በሙሉ
ጤንነት እና በወጣትነት ወይም በጉልምስና እድሜ ላይ ባሉ ሰዎች ውስጥ ሲሆን ደግሞ ያለው የውስጥ ሕመም እና የሕሊና ቁስል
እጅግ የከፋ ነው።።። የድህነት ክፋቱ ያፈሩትን ቅሪት ብቻ ሳይሆን የሚያሳጣው ወይም ኑሮን ለማሸነፍ የሚያስችል አቅምን ብቻ
ሳይሆን የሚሸረሽረው የሚሸረሽረው የሚሸረሽረው መንፋሳዊ ወኔንም ጭምር ነው ከላያችን ገፎ የሚወስደው። የሚወስደው። የሚወስደው። ከሰውነት ደረጃ ላይ የሚያቆመንን የሚያቆመንን የሚያቆመንን መንፈሳዊ
ልዕልና ካጣን በኋላ ቁሳዊ ድህነቱን ብናሸንፈው እንኳን መንፈሳዊ ድህነቱ ይከተለናል። ይከተለናል። ይከተለናል። እዚህ ላይ ለማሳሰብ የምወደው ነገር ድሃ
ሁሉ ፈሪ ነው ወይም በፍርሃት ቆፈን የተተበተበ ነው የሚል የተሳሳተ ግንዛቤ እንዳይወሰድ እንዳይወሰድ እንዳይወሰድ ነው።።። በከፋ የኢኮኖሚ ድህነት ውስጥ
እየኖሩ ክብራቸውን አስጠብቀውና አስጠብቀውና አስጠብቀውና እና በላቀ የመንፈሳዊ ወኔያቸው እራሳቸውንና እራሳቸውንና እራሳቸውንና አገራቸውን አስከብረው ያለፉ ድሃ አያት ቅድመ
አያቶቻችንን አያቶቻችንን ማሰብ የግድ ይላል።።። ዛሬም የገንዘብ እጦትና ድህነት ያላላሸዋቸውና ያላላሸዋቸውና ያላላሸዋቸውና መንፈሳዊ ልዕልናቸውን አስጠብቀው በክብር
የሚሞቱ ወገኖች አሉን፤ ትቂቶች ቢሆኑም።።። የዚህ ጽሁፍ ትኩረት ግን በቁሳዊውም ሆነ በመንፈሳዊ ማንነታቸው ውስጥ ድህነትና ፍርሃት ተረባርበው ወይም ከሁለቱ በአንዱ
ተጠልፈው ስብእናቸው ፈተና ውስጥ የወደቀባቸውን የወደቀባቸውን የወደቀባቸውን ሰዎች የሚመለከት ነው።።። በተለይም በዚህ ግለኝነት በነገሠበት እና ገንዘብ
በሚመለክበት በሚመለክበት የአለም ወቅታዊ ሁኔታ ውስጥ መናጢ ድሃ ሆኖ ለዘመናት መቆየት መዘዙ ብዙ ነው።።። ብዙዎች ከዚህ መቋጫው
ከጠፋው የድህነት አረንቋ ለማምለጥ ስደትን አማራጭ አድርገው በተለያዩ አቅጣጫዎች አገሪቷን ለቀው ለአረብ አገራት ባርነት
ተሰደዋል።። ቀሪዎች ደግሞ የአገዛዝ ሥርዓቱ ሎሌ በመሆን ነፃነታቸው በቤሳ መሸቀጥን ቀጥለዋል።። ቀጥለዋል። ለሁለቱም እድሉን ያጡ
በሚሊዮን የሚቆጠሩ ድሆች ደግሞ በየጎዳናው ላይ ተበትነው ዝናብ፣ ውርጭና ፀሃይ እየተፈራረቁባቸው እየተፈራረቁባቸው እየተፈራረቁባቸው የመጽዋቾቻቸው ደጅ
ጠኞች ሆነዋል።።።
ከተወሰኑ አሥርት አመታት በፊት አንድ ሰው በድህነቱ ምክንያት እራሱንና ልጆቹ የትምህርት፣ የትምህርት፣ የትምህርት፣ የጤና አገልግሎት፣ አገልግሎት፣ አገልግሎት፣ መሰረታዊ የሆን
አልባሳትና መጠለያ ጎጆ ባለቤት ለማድረግ የሚገጥመው ፈተና ቢኖርም ይህን ያህል የመረረ አልነበረም። አልነበረም። አልነበረም። ዜጎች በወር ከሁለት ብር
አንስቶ እንደ የአቅማቸው የቀበሌ እና የኪራይ ቤቶችን ቤቶች ተከራይተው የመጠለያ ችግራቸውን ይቀርፉ ነበር።።። በአገሪቷ ውስጥ
የነበሩ በርካታ የሕዝብ ትምህርት ቤቶች ከመመዝገቢያ ከመመዝገቢያ ከመመዝገቢያ ያልዘለለ አነስተኛ ገንዘብ እየተቀበሉ ተማሪዎችን በነጻ ያስተናግዱ ነበር።።።
ብዙ ምሁራንንም አፍርተዋል። አፍርተዋል። አፍርተዋል። በየቀበሌው ከተደራጁ ጤና ጣቢያዎች አንስቶ በተለያዩ የመንግሥት ሆስፒታሎች ዜጎች በነፃና
እጅግ ተመጣታኝ በሆነ ክፍያ ጥሩ ሕክምና የማግኘት እድል ነበራቸው።። ነበራቸው። በአንድ ብር በሚገዛው አስር ትንንሽ ዳቦ ወላጆች
ልጆቻቸውን አብልተው ያሳድሩ ነበር።።። ዛሬ አገሪቱ በልማት እየገስገሰች እየገስገሰች እየገስገሰች እንደሆነ በሚነገርበት በሚነገርበት በሚነገርበት በዚህ ወቅት ዜጎች በኑሮ ውድነትና
ዋስትና ማጣት በጨለማ ህይወት ውስጥ እየተደናበሩ ይገኛሉ።።።
መንግሥት በኢኮኖሚውም፣ በኢኮኖሚውም፣ በኢኮኖሚውም፣ በፖለቲካውም በፖለቲካውም በፖለቲካውም ሆነ በሌሎች ኃይማኖታዊና ኃይማኖታዊና ኃይማኖታዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ያሻውን ቢያደርግ በሕዝብ በኩል
መላሹ ዝምታ ሆኗል።።።። አብዛኛው ሕዝብ ከተዘፈቀበት ከተዘፈቀበት ከተዘፈቀበት የድህነት አረንቋ ሳይወጣ በርካታ ነገሮች ተቀይረዋል። ተቀይረዋል። ተቀይረዋል። በመቶና በሁለት መቶ
ይገዛ የነበር ጤፍ በሺዎች ሲያወጣ ምላሹ ዝምታ ሆኗል።።። ቲማቲም እንኳን ባቅሟ በኪሎ ከሁለት ብር ወደ ሃያ ብር ስትጠጋ
አንዳንዴም ስትዘል ዝምታ፣ የቤት ኪራይ ከመቶዎች ወደ ሺዎች ሲንር ዝምታ፣ የነዳጅ ዋጋ በየጊዜው ሲያሻቅብ ዝምታ፣
የመብራት፣ የውሃ፣ የስልክ እና የኢንተርኔት የኢንተርኔት የኢንተርኔት አገልግሎቶች አገልግሎቶች አገልግሎቶች በሰአታት፣ ከዚያም ለቀናት አንዳንዴም በተወሰኑ ቦታዎች ለሳምንታት
ሲጠፉ ዝምታ፣ መነኮሳት እና አድባራት ሲዘረፉና ሲዋረዱ ዝምታ፣ መስጊዶች እና ኢማሞች ሲዋክቡና ሲታሰሩ ዝምታ፣ የአገር
ሽማግሌዎች፣ ሽማግሌዎች፣ ፖለቲከኞች፣ ፖለቲከኞች፣ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች እና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ሲደበደቡ፣ ሲታሰሩና ሲሳደዱ ዝምታ፣ የንግዱ ማኅበረሰቡ
ሲዋክብና ሲጉላላ ዝምታ፣ ገበሬዎች በማዳበሪያ እዳ ንብረታቸውን ንብረታቸውን ንብረታቸውን ሲነጠቁና ከዛም አልፎ ከትውልድ ትውልድ ያቆዩትን
ይዞታቸውን እየተነጠቀ ለውጪ ቱጃሮች ሲቸበቸብ ዝምታ፣ ወንዶች ሚስቶቻቸውና ሚስቶቻቸውና ሚስቶቻቸውና ሴት ልጆቻቸው እፊታቸው ሲደፈሩና ሲጠቁ
እያዩ ዝምታ፣ እናቶች ልጆቻቸውና ባሎቻቸው በየወጡበት ሲቀሩ እያዩ ዝምታ፣ በየከተማው የሚገኙ ነዋሪዎች ቤታቸ በላያቸው
ላይ እንዲፈርስ እየተደረገ ከነልጆቻቸ በየሜዳው ተበትነው ይዞታቸው ለስግብግብ ባለሃብቶች ሲሰጥ ዝምታ፣ የሙያ ማኅበራት
ሲጠቁ ዝምታ፣ መምህራኖች ሲዋከቡ ዝምታ፣ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ሠራተኞች ከሥራ ገበታቸው ‘‘‘‘በድህነት ቅነሳ እስትራቴጂ’’’’
ስም ሲፈናቀሉና ለርሃብ ሲዳረጉ ዝምታ፣ ባለሥልጣናት ባለሥልጣናት ባለሥልጣናት የከፋ ሙስና ውስጥ ተዘፍቀው ሲንቦጫረቁ ዝምታ፣ ሕፃናት ሳይቀሩ
በየአደባባዩ በየአደባባዩ ግንባራቸው በጥይት እየተቦደሰ ሲረሸኑ ዝምታ፣ የአገሪቷ የትምህርት ሥርዓት ክፉኛ አቆልቁሎ ትውልድን ወደማክሰም
ደረጃ ላይ ሲደርስ እየተመለከትን እየተመለከትን እየተመለከትን ዝምታ፣ መንግሥት ድህነትን ሸሽተው ከሃገር የሚሰደዱ ወጣቶችን መንገዱን ጨርቅ
ያድርግላችው ያድርግላችው እያለና ገንዘብ እየቃረመ ለዘመናዊው ባርነት እያዘጋጀ ፓስፖርት ሰጥቶ ሲያሰድድ ዝምታ፣ በየጎዳናው የወደቁ
ሕፃናቶችን በጉዲፈቻ ስም መንግስት ለውጪ ዜጎች በብዙ ሺ ዶላር ሲቸበችብ እያየን ዝም፣ መንግስት የራሱን ሕገ—-መንግስት
እየናደ የፈቀደውን ሁሉ በዜጎች ላይ ሲፈጽም የህዝብ ምላሽ ዝምታ፣ ዝምታ፣ ዝምታ………………..።።።። ስንቱ ተጠቅሶ ይቻላል?
አንድ ሕዝብ ይህ ሁሉ ውርጅብኝ ያለፋታ ሲዥጎደጎድበት ሲዥጎደጎድበት ሲዥጎደጎድበት እና መገለጫ የሌልውን ግፍ እና ጭቆና በጫንቃው ላይ ሲጫንበት
ውስጥ ውስጡን እያጉረመረመ፣ እያጉረመረመ፣ እያጉረመረመ፣ እያለቀሰና ልቡ እየደማ እንዴት ነህ ሲሉት ደህንነቱን ለመግለጽ ‘‘‘‘እግዚያብሄር እግዚያብሄር እግዚያብሄር/ አላህ ይመስገን’ ’ ’ ’
እያለ የውሸት ሳቅ እየሳቀ እንዲኖር ያስገደደው ምንድን ነው? መንፈሱና አካሉ በቁሙ ተሸርሽረው እያለቁ ባልሞትኩም ባይነት
የአያቶቹን ገድል በህሊናው እያመነዥከ በዘመኑ ለተጋረጡበት ለተጋረጡበት ለተጋረጡበት ፈተናዎች፤ በተለይም ድህነት፣ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ጭቆዎችና
በገዛ አገሩ ተዋርዶ መኖርን ለመሸሽ ስደትን ወይም ልመናን ወይም ሕሊናን ቀብሮ ለሥርዓቱ አገልጋይ መሆንን ከማን ተማረ? ይህ
ጥልቅ የሆነው ዝምታችን የፍርሃት? ወይስ የትእግስት? ወይስ በፍርሃትና በትእግስተኛነት በትእግስተኛነት በትእግስተኛነት መካከል ሌላ ደሴት ወይም መንጠልጠያ
ስፍራ አለ? እራሳችንን እንጠይቅ!

በቀጣዩ ክፍል እስከምንገናኝ እስከምንገናኝ እስከምንገናኝ በቸር እንሰንብት!
http://humanrightsinethiopia.wordpress.com/

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 10 years ago on December 6, 2013
  • By:
  • Last Modified: December 6, 2013 @ 8:24 am
  • Filed Under: Ethiopia
  • Tagged With:

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar