www.maledatimes.com በደቡብ አፍሪካ የህወሃት ኢንባሲ አምባሳደር ሙሉጌታ ከማን ጋር እየመከሩ ነዉ ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በደቡብ አፍሪካ የህወሃት ኢንባሲ አምባሳደር ሙሉጌታ ከማን ጋር እየመከሩ ነዉ ።

By   /   November 1, 2016  /   Comments Off on በደቡብ አፍሪካ የህወሃት ኢንባሲ አምባሳደር ሙሉጌታ ከማን ጋር እየመከሩ ነዉ ።

    Print       Email
0 0
Read Time:32 Second

በልኡል አለም
በ30/10/2016 በደቡብ አፍሪካ የህወሃቱ ቡድን አስቸኳይ ግዜ አዋጁን ተንተርሶ የበጠራዉ ስብሰባ ዉጤታማ እንዳልነበረ ምንጮቻችን በላኩልን ምስጢራዊ መረጃ ያረጋገጥን ከመሆኑ ባሻገር መረጃዎቹ ሌሎች ጉዶችን ይዘዉ ተከስተዋል።
ይህዉም በቅርቡ በደቡብ አፍሪካ በጆሐንስበርግ ከተማ ላይ መይፌር እየተባለ በሚጠራዉ ስፍራ ትዉልደ ሱማክሌያዊያን የሆኑ ግለሰቦች በኦሮሞ ብሔር ኢትዮጵያዊያን ወገኖቻችን ላይ የፈጸሙትን የግድያ ወንጀል ተንተርሶ የኦሮሞ ኢትዮጵያዊያንን ያላካተተ ገለልተኛ የሆነ ስብሰባ በአምባሳደር ሙሉጌታ መሪነት በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ በሚገኘዉ የኢትዮጵያ ኢንባሲ መደረጉን ምንጮች ጠቁመዋል።
ስብሰባዉ እጅግ አሳዛኝ ነዉ ያሉት ምንጫችን ኢትዮጵያዊያን ስልታዊ እርስ የመከላከል ጥንቃቄ እንዲያደርጉ በማሳሰብ አምባሳደሩና ህወሃት ለወገን የማይቆረቆሩ ወገንን ባይተዋር ያደረጉ ምግባራቸዉ እና አላማቸዉ ሰይጣናዊ ነዉ በማለት ኮንነዋል።
ለመረጃ ያህል ፎቶ ይመልከቱ !
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ ! !

immmmm-2
immmmmmmmmm

 

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on November 1, 2016
  • By:
  • Last Modified: November 1, 2016 @ 1:15 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar