www.maledatimes.com ኢትዮጵያዊቷ ወጣት በኩዌት የሞት ፍርድ ተወሰነባት። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ኢትዮጵያዊቷ ወጣት በኩዌት የሞት ፍርድ ተወሰነባት።

By   /   January 26, 2017  /   Comments Off on ኢትዮጵያዊቷ ወጣት በኩዌት የሞት ፍርድ ተወሰነባት።

    Print       Email
0 0
Read Time:53 Second

አሰሪዎቻን ገድለሻል በሚል ክስ የተመሰረተባት ኢትዮጵያዊት በዚህ ባሳለፍነው ሳምንት በኩዌት ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ቅጣት የተጣለባት ሲሆን ፣በኩዌት የሚገኘው የኢትዮጵያ ተዋህዶ ቤተከክርስቲያን መስተዳድር በወጣቷ እምነት መሰረት ንሰሃ እንድትገባ እና ቃለ ኑዛዜ እንድትሰጥ ከፍረድቤቱ ጋር በመነጋገር የመጨረሻ ቃሏን የተቀበሉ መሆኑን ከፍካት የስደተኞች መረዳጃ ማህበር በኩዌት ያደረሱን ዘገባ ያመለክታል ።

የኢተዮጵያዊቷ ማንነት ለቤተሰብ ደህንነት ሲባል በወቅቱ እንዲገለፅ ባይፈቀድምበተፈረደባት  የሞተ ፍርዱ ተፈፃሚነቱ በጣመ አሰቃቂ ከመሆኑም በላይ ለእያንዳንዳችን ዜጎች ከፈተኛ ሰቆቃን እና ፍርሃትን ፈጥሮብናል ሲሉ የገልፃሉ።

በተለይም በአሁን ሰአት ማንመ አይዞአችሁ ባይ በሌለበት እና መንግስትም ለስደተኞች ትኩረት በማይሰጥበት በዚህ አስከፊ ወቅት እንደዚህ አይነቱ እርምጃ መወሰዱ የአረቦች አሰቃቂ እና ገፋዊ እርምጃ እንዲበረታ እና ስደተኞችን ለአላስፈላጊ ወንጀል እንዲገፋፉ ያደርጋል ሲሉ የገለፁ ሲሆን ፣የኢትዮጵያ መንግስት በወጣቷ ክስ ላይ አስመልክቶ የመከላከያ ምስክር ለማቅረብ እንድትችል አለማድረጉም ሆነ ወንጀሉን የፈፀመችበትን ዋነኛ አላማ ምን አይነት አሰቃቂ የሆነ ግፍ ደርሶባት የግድያ ወንጀሉን ለማጣራት አለመሞከሩ እራሱ ለስደተኞች ህልውና የማይሰጥ መስሪያቤት እንደሆነ ያሳያል ሲሉ ገልፀዋል ።የህንንም ለመረዳት በአለም ደቻሳም ላይ ከአመታት በፊት በኢትዮጵያ ኤምባሲ ፊት ለፊትበቤይሩት የደረሰውን ግፋዊ ሰቆቃ ማስታወስ እና ኤምባሲውን መውቀስ ተገቢ ነው ሲሉ አክለው ገልፀዋል።IMG-20170126-WA0013

ይህ ዜና የማለዳ ታይምስ ነው ፣መቅዳት ከፈለጉ ምንጭዎን ከመጠቆም አይቦዝኑ ፣የሰዎችንም ስራ ያክብሩ!

IMG-20170126-WA0002

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on January 26, 2017
  • By:
  • Last Modified: January 26, 2017 @ 3:35 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar