www.maledatimes.com ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ታናሽ ወንድማቸውን የስቪል ሰርቪስ ፕረዚዳንት አድርገው ሾሙ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ታናሽ ወንድማቸውን የስቪል ሰርቪስ ፕረዚዳንት አድርገው ሾሙ

By   /   January 26, 2017  /   Comments Off on ጠቅላይ ሚንስትር ሃይለማርያም ደሳለኝ ታናሽ ወንድማቸውን የስቪል ሰርቪስ ፕረዚዳንት አድርገው ሾሙ

    Print       Email
0 0
Read Time:31 Second

ከሟቹ መለስ ዜናዊ በኃላ የሃገሪቱ ጠቅላይ ሚንስትር ሆነው የሚያገለግሉት የቀድሞው የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ እና የአሁኑ ጠቅላይ ሚንስትር በአዲሱ በስልጣን የመተካካት ስራ ላይ ታናሽ ወንድማቸውን ከደቡብ ዩንቨርሲቲ በማንሳት በአስተዳደር ዘርፍ ለሲቪል ሰርቪስ ፕረዚዳንት ሆነው እንዲቀመጡ ማድረጋቸው አነጋጋሪ ሆኖአል ።

cropped-maleda-times-logo-1-e1478022333437

በትምህርት ቤት ውሥጥ መልከ ጥፉው እየተባሉ የሚጠሩት እኝሁ የአቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ታናሽ ወንድም  በዝምድና በቻ ቦታውን እንዲጨብጡ ሲደረግ ያላቸውን እውቀት እና ብቃት ሳይመዘን በመሆኑ ሲሆን ወያኔ የድርጅቱን ፖለቲካዊ ማራመድ እስከቻልክ ድረስ እውቀት ባይኖርህም ሃላፊነት ሊሰጥህ ይገባል የሚል እምነትን ከሚያነፀባርቁት ውስጥ ሲሆን እንደዚህ አይነት ወንጀል እና በስልጣን መባለግ የአፍሪካ መንግስታቶችን ለዘመናት ሲያስተች ቆይቶአል። የወያነ መንግስት ደግሞ በሙስና እና በስልጣን መባለግ ባለፉት 26 አመታት ውስጥ ግንባር ቀደምትነትን የያዘ መንግስት ነው።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on January 26, 2017
  • By:
  • Last Modified: January 26, 2017 @ 3:19 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar