www.maledatimes.com ደሴ በመንግስት ታጣቂዎች ሽብር ውስጥ ዋለች ፣ኮምቦልቻ ፍርድ ቤት የመንግሥት አቃቢ ሕግ በጥይት ከመገደል አምልጧል - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ደሴ በመንግስት ታጣቂዎች ሽብር ውስጥ ዋለች ፣ኮምቦልቻ ፍርድ ቤት የመንግሥት አቃቢ ሕግ በጥይት ከመገደል አምልጧል

By   /   February 28, 2017  /   Comments Off on ደሴ በመንግስት ታጣቂዎች ሽብር ውስጥ ዋለች ፣ኮምቦልቻ ፍርድ ቤት የመንግሥት አቃቢ ሕግ በጥይት ከመገደል አምልጧል

    Print       Email
0 0
Read Time:43 Second

ሙሉቀን ተስፋው

በደሴ ከተማ የመንግሥት አስተዳደር አካላት በነፍስ ወከፍ ዐሥር ሺህ (10000.00) ብር በመቀበል በወሎ ዩንቨርሲቲ አቅራቢያ ቀለም ሜዳ በተባለው አካባቢ ቦታ ተሰጥቷቸው ቤት የሠሩ ሰዎች ዛሬ ቤቱ እንዲፈርስ በመደረጉ ነው በሕዝብና በመንግሥት የጸጥታ አካላት መካከል ግጭት የፈጠረው፡፡
የደሴ ከተማ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ሕገ ወጡን የቤት ማፍረስ ሥራ የተቃወመ ሲሆን በመካከል የወያኔ የታጠቁ ወታደሮች 5 ሰዎችን አቁስለዋል ብሏል የደረሰን ሪፖርት፡፡ ጉዳዩን የተከታተሉ ሰዎች እንደነገሩን ከሆነ በጥይት የተመቱት ሰዎች የሆስፒታል ክትትል ቢደረግላቸውም አስጊ ሁኔታ ላይ ያሉ አሉ ተብሏል፡፡ ከተመቱት ሰዎች መካከል የእስልምና እምነት አባቶችም አሉበት ተብሏል፡፡ በተያያዘም በዚሁ በቀለም ሜዳ የ6 ሰዎች ቤት በአፍራሽ መኪና የፈረሰ ሲሆን የሕዝብ ቁጣ ከፍተኛ በመሆኑ የሌሎች ግለሰቦች ቤት ከመፍረስ ድኗል ለጊዜው፡፡ ነገ ተጨማሪ የወያኔ አፍራሽ ግብረ ኃይል ይመጣል በመባሉ ሕዝብ በተጠንቀቅ ላይ እንደሆነም ለማወቅ ችለናል፡፡


በሌላ በኩል በኮምቦልቻ ፍርድ ቤት አንድ የወያኔ አቃቢ ሕግ ችሎት ላይ በጥይት ተስቷል ተብሏል፡፡ አቃቢ ሕጉ በሐሰት ወጣቶችን የሚያሳስር በመሆኑ ነው እርምጃ ሊወሰድበት የነበረው፡፡

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on February 28, 2017
  • By:
  • Last Modified: February 28, 2017 @ 11:17 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar