www.maledatimes.com መንግስት በዳባት ወረዳ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው !በክትባት ስም አስደንጋጭ ፍጅት በህፃናት ላይ እየተፈጸመ ነው - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

መንግስት በዳባት ወረዳ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው !በክትባት ስም አስደንጋጭ ፍጅት በህፃናት ላይ እየተፈጸመ ነው

By   /   February 28, 2017  /   Comments Off on መንግስት በዳባት ወረዳ ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል እየፈጸመ ነው !በክትባት ስም አስደንጋጭ ፍጅት በህፃናት ላይ እየተፈጸመ ነው

    Print       Email
0 0
Read Time:37 Second

ሙሉነህ ዮሃንስ

ዛሬ በዳባት ወረዳ በአጅሬ ቀበሌ ገበሬ ማህበር በክትባት ሰበብ 4 ህፃናት ሲሞቱ 8 ደግሞ በከፍተኛ ህመም ላይ ናቸው። ይህ የመኪና መንገድ የሌለው አካባቢ የሚኖሩት ወገኖች በሄሊኮፍተር እርዳታ ካልደረሰላቸው ብዙ ህፃናት የሞት አደጋ ላይ ናቸው። ዳባት ከተማ ውስጥም በተመሳሳይ መንስኤ 1 ህፃን ቅዳሜ ሞቷል።

የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ከየካቲት 16/2009 ዓ.ም ጀምሮ በመላ አገሪቱ ስለሚሰጥ ህጻናትን ያስከትቡ በሚል በይፋ የተጀመረው ዘመቻ ህፃናት እየጨረሰ ነውና ከፍተኛ ጥንቃቄ ይደረግ።
ህዝቡ በዚህ አስደንጋጭ ሆን ተብሎ በተቀነባበረ ወንጀል ቁጣውን እየገለፀ ነው። ከአሁን በሁዋላ አናስከትብም ብሏል። የአካባቢው የወያኔ መንግስት የካቢኔ አመራርና የጤና ሰራተኞች ደንግጠዋል። ይህ ወንጀል በቀጥታ ከወያኔ የበላይ አመራር መጥቶ በአፋኙ የኮማንድ ፖስት ተግባራዊ እንደሆነ እየተነገረ ነው። ይህ አካባቢ የወያኔ የጭቆና አገዛዝ በቃኝ በማለቱ ላለፉት 6 ወራት የጦር ቀጠና እንደሆነ በተከታታይ ስንዘግብ መቆየታችን ይታወቃል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on February 28, 2017
  • By:
  • Last Modified: February 28, 2017 @ 11:25 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar