www.maledatimes.com በሳውዲ የምህረት አዋጅ ዙሪያ ነብዩ ሲራክ ያደረገው ቃለ ምልልስ ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

በሳውዲ የምህረት አዋጅ ዙሪያ ነብዩ ሲራክ ያደረገው ቃለ ምልልስ !

By   /   June 22, 2017  /   Comments Off on በሳውዲ የምህረት አዋጅ ዙሪያ ነብዩ ሲራክ ያደረገው ቃለ ምልልስ !

    Print       Email
0 0
Read Time:30 Second

በሳውዲ የምህረት አዋጅ ዙሪያ ያደረግኩት ቃለ ምልልስ !
=================================
ይህን ቃለ ምልልስ ያደረግኩት ሰኔ 4 ቀን 2009 ዓም ። ሲሆን ዛሬ ይህን መረጃ ወደ እናንተ ከማድረሴ ከቀናት በፊት በምህረት አዋጁ መራዘም ዙሪያ በሳውዲ መንግስት በኩል ምክክር እየተደረገ ስለመሆኑ ሁነኛ መረጃ ደርሶኛል ፤ በቀጣይ ቀናት መረጃው አረጋግጨ የማቀርበው ይሆናል !

የዜጎችን ድምጽ ለማሰማት ስለተጋችሁ የኢትዮጵያ ድምጽ ራዲዮን አዘጋጆች አመሰግናለሁ ። የዚህን መረጃ ጠቃሚነት ከግምት ውስጥ በማስገባትም ሆነ እየሆነ ያለውን ለመከታተል ላደመጣችሁትም ምስጋናዬ የላቀ ነው የዜጎች ድምጽ እንዲሰማ የበኩልዎን ጥረት ያደርጉ ዘንድ አደራዬ የጠበቀ ነው ። መንግስትም የዜጎችን ድምጽ ስማ ፤ ዜጎች ነንና ሁነኛ ከተስፋ ያለፈ የሚጨበጥ መፍትሔ ስጠን !

ከምስጋና ጋር

ነቢዩ ሲራክ
ሰኔ 15 ቀን 2009 ዓም

About Post Author

Abby

Internet reporter, freelancer and webmaster.
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 7 years ago on June 22, 2017
  • By:
  • Last Modified: June 22, 2017 @ 11:31 am
  • Filed Under: Ethiopia

About the author

Internet reporter, freelancer and webmaster.

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar