www.maledatimes.com የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ ሲኖዶስ አመራሮች እርቀ ሰላም የማድረግ ጸሎት በጋራ አደረጉ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ ሲኖዶስ አመራሮች እርቀ ሰላም የማድረግ ጸሎት በጋራ አደረጉ

By   /   July 23, 2018  /   Comments Off on የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፣ ሲኖዶስ አመራሮች እርቀ ሰላም የማድረግ ጸሎት በጋራ አደረጉ

    Print       Email
0 0
Read Time:37 Second

ላለፉት ፳፯ አመታት በወያኔ(ህወሃት) ፖለቲካዊ ጥቅም ተመልክቶ ፤ ማህበረሰቦችን በፖለቲካ ልዩነቶች ፣ ሃይማኖቶችን እና ዘሮችን ባማከለ ሁኔታ እንዲለያዩ ሲሰሩበት እንደኖሩ ይታወቃል፣ ይህም የፖለቲካ እድሜአቸውን እንዲያራዝሙበት ጠቅⶁቸዋል;; ሆኖም ግን አንድ ትውልድ ህይወት ከጠፋ በሁዋላ እንደገና ከእራሳቸው ውስጥ የወጣ እና ኢትዮጵያን የተባለችውን ሃገር የማዳን አባዜ የያዘው ፣ምርጥ ኢትዮጵያዊ የጥላቻን ጉልበት ለመስበር በቅቷል ፣በዚህም ሁኔታ በመላው ሃገሪቱ ተወዳጅነቱን አትርፏል።

ዶክተር አብይ የተወደደውንም ያህል  ጥቅማቸው በተጓደለባቸው ሰዎች መጠላቱ የማይቀር ሲሆን፣ ዛሬ ግን ተከፋፍሎ የነበረውን የቅዱስ ሲኖዶስ ወደ አንድ ሊያመጣ የሚችል አንድ አቋም ላይ ደርሰዋል።

የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያናት በተለይም በሰሜን አሜሪካ በየጎራቸው ፣የእራሳቸውን የፖለቲካ፣ እና የዘር አመለካከት ተከትሎ አበያተ ክርስቲያናት እንዲከናወኑ ተደርጓል፣ ዛሬ ግን ይህም ይብቃ በሚል የሃገር ሽማግሌዎች ተልከው፣ እንዲስማሙ ተወስⶈል።

ይኅንንም በማድረግ በጋራ የስረአተ ጸሎት እና እርቀ ሰላም ጉባኤ ካሂደዋል።

https://www.facebook.com/AndnetGubae/videos/506504193105496/

 

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on July 23, 2018
  • By:
  • Last Modified: July 23, 2018 @ 3:07 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar