www.maledatimes.com ጤነኛ እያሉ ታስረው ፓራላይዝድ ሆነው ከእስር የተፈቱት መምህር - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጤነኛ እያሉ ታስረው ፓራላይዝድ ሆነው ከእስር የተፈቱት መምህር

By   /   August 26, 2018  /   Comments Off on ጤነኛ እያሉ ታስረው ፓራላይዝድ ሆነው ከእስር የተፈቱት መምህር

    Print       Email
0 0
Read Time:30 Second

ጤነኛ እያሉ ታስረው ፓራላይዝድ ሆነው ከእስር የተፈቱት መምህር

(ፍሬው ተክሌ እንደፃፈው)

   ከስር በፎቶው ላይ የምትመለከቶቸው ሰው መምህር ቀናሳ ረጋሳ ይባላሉ።ሲበዛ ትሁት እና እውቀት ያላቸው ሰው ናቸው እኔ የማውቃቸው ማዕከላዊ በታሰርኩበት ወቅት ነው።እኚህ መምህር ለምርመራ ለሊት ለሊት እየተጠሩ ከባድ ድብደባ ይፈፀምባቸው ነበር በተለይም ለተከታታይ 44 ቀን ያለምንም እረፍት በኮምፒውተር ኬብል ይደበደቡ ነበር ተደብድበው ሲመለሱ አብረዋቸው የታሰሩት ሰዎች ጀርባቸውን በባዝሊን ያሾቸው ነበር።


     እኚህ ጠንካራና በርካታ ምሁራንን ያፈሩ ሰው ማዕከላዊ ላይ በደረሰባቸው ከባድ ድብደባ ምክንያት መታመም የጀመሩት ቂሊንጦ እስር ቤት በቀጠሮ ላይ እያሉ ነው ህመሙ ሲጀምራቻው የነርብ በሽታ ነበር አሁን ሰውነታቸው ሙሉ ፓራላይዝድ ሆኖል መናገርም አይችልም።

ይህ ለሀገር የተከፈለ መስዋትነት ነው።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on August 26, 2018
  • By:
  • Last Modified: August 26, 2018 @ 10:23 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar