www.maledatimes.com ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቡራዩ ከተማ ተፈናቅለው በመድሃኒዓለም ትምህርት ቤት የሚገኙ ዜጎችን ጎበኙ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቡራዩ ከተማ ተፈናቅለው በመድሃኒዓለም ትምህርት ቤት የሚገኙ ዜጎችን ጎበኙ።

By   /   September 18, 2018  /   Comments Off on ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ከቡራዩ ከተማ ተፈናቅለው በመድሃኒዓለም ትምህርት ቤት የሚገኙ ዜጎችን ጎበኙ።

    Print       Email
0 0
Read Time:28 Second

በጉብኝቱ ወቅትም ተፈናቃዮቹ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ስሜታቸወን ያጋሩ ሲሆን፥ የተፈፀመባቸውንም ድርጊት አስረድትዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው በደረሰው ነገር እጅግ ማዘናቸውን ገልፀዋል።
እንዲህ ዓይነት ድርጊት ቀጣይነት የለውም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ በዚህ ድርጊት ፈፃሚዎች ተጠያቂ እንዲሆኑ መንግስት ጠንካራ እርምጃ ይወስዳል ብለዋል።
ተፈናቃዮቹ ወደ ቀያቸው በፍጥነት ተመልሰው እንዲቋቋሙ እንደሚደረግም ቃል ገብተዋል።

https://youtu.be/EGmsVZ5sqa8

እኛም ሰይፍ አለን፤ ሰይፍ አላጣንም።
ደም ማፍሰሱ ተሳክቶላችሁ ይሆናል፤ ኢትዮጵያን መበተን መቼም አይሳካላችሁም።
የፈሰሰውን ደም ጠጡት፤ የወንድም ደም መጠጣት የሚያረካችሁ ከሆነ።
ጠላቶቻችሁ ያፍራሉ፤ የናንተ ልጆች ግን ያድጋሉ።
ተፎካካሪና አክቲቪስት ነኝ ባዮች የአውራ ጎዳና ፖለቲካ አቁሙ።
[ጠ/ሚ አብይ አህመድ ተፈናቃዮችን ከጎበኙ በኋላ ከተናገሩት]

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on September 18, 2018
  • By:
  • Last Modified: September 18, 2018 @ 12:05 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar