www.maledatimes.com የአሜሪካ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ቪዛ መስጠት አቆመ….መረጃ ትንታኔውን ይዘናል! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የአሜሪካ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ቪዛ መስጠት አቆመ….መረጃ ትንታኔውን ይዘናል!

By   /   September 18, 2018  /   Comments Off on የአሜሪካ ኤምባሲ በአዲስ አበባ ቪዛ መስጠት አቆመ….መረጃ ትንታኔውን ይዘናል!

    Print       Email
0 0
Read Time:32 Second

የአሜሪካ ኤምባሲ

በአዲስ አበባ ውስጥ ሰፋፊ የሠላማዊ ሰልፎች ተካሂዷል እየተካሄደም ይገኛል በዚህም መሰረት  ሁሉም የቪዛ ቀጠሮዎች እና የአሜሪካን ዜጎች አገልግሎት ቀጠሮዎች  ተሰርዘዋል። የአሜሪካ ዜጎች በአዲስ ኤምባሲ ቢሮ በኩል አዲስ ቀጠሮ መያዝ አለባቸው ሲል አሳውቆአል።

የስደተኛ ቪዛ አመልካቾች በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመገናኘት የሚያስችላቸውን ቀነ ቀጠሮ ይሰጣቸዋል በማለት የገለጸ ሲሆን ፤ ለአዲስ አመልካቾች የቪዛ አመልካቾች አዲስ ቀጠሮ ለመያዝ ወደ ኤምባሲው ድረ ገጽ መሄድ አለባቸውሲል የአሜሪካ ኤምባሲ በአዲአ አበባ አመልክቷል። 

የአስቸኳይ ዕርዳታ የሚያስፈልጋቸው አሜሪካዊያን የአሜሪካ ኤምባሲን አድራሻ መጎብኘት አለባቸው ሲልም ይሄም ኢምባሲ ጠቁⶁአል። በተጨማሪም በአዲስ አበባ የሚገኘው አሜሪካን ማእከል እና የአሜሪካ ኤምባሲ የሚገኘው ሳክሆም በነገው እለት ይዘጋል. በሰላማዊ ሰልፎች ላይ የተሳተፉትን ሁሉ በሰላም መግለጽ ያበረታታሉ። በማለት የአሜሪካ ኤምባሲ በአዲስ አበባ አሳውቆአል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on September 18, 2018
  • By:
  • Last Modified: September 18, 2018 @ 4:14 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar