www.maledatimes.com የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ እንዲፈቱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በቶሮንቶ ካናዳ ተካሄዷል - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ እንዲፈቱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በቶሮንቶ ካናዳ ተካሄዷል

By   /   September 19, 2018  /   Comments Off on የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ እንዲፈቱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በቶሮንቶ ካናዳ ተካሄዷል

    Print       Email
0 0
Read Time:35 Second

የቀድሞው የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት አብዲ መሀመድ እንዲፈቱ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ በቶሮንቶ ካናዳ ተካሄዷል። ሰልፉን ያስተባበረው በሰሜን አሜሪካ የህወሃት ደጋፊዎች ህብረት ሲሆን፤ ሰልፈኞቹም የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይን አመራር ሲያውግዙ ታይተዋል።

በሶማሌ ክልል በህወሀት እና ሶማሌ መስተዳድር በተደረገ ትብብር በዙ ኢትዮጵያኖች የተገደሉ ሲሆን ከመኖሪያ ቦታቸው የተፈናቀሉ ፣ቤታቸው የተቃጠለ ንብረታቸው የተዘረፈ ብዛቱ የትየለሌ ሲሆን አብያተ ክርስትያናት መቃጠላቸው ብዙሀኑንም አስቆጥቶአል! በዚህም መሰረት የሶማሌ ክልል ፕረዚደንት በመጀመሪያ ደረጃ የወንጀል ክስ እንዲጠየቁ ህዝብ ጥያቄውን ያቀረበ ሲሆን ፣መንግስት ምርመራውን ስላልጨረስኩ በዚህ ጉዳይ ላይ ውሳኔ ለማሳለፍ ፍትህ ምንስቴር የወንጀሉን አይነት መርምሮ ማየት ይገባዋል ብሎ ማለቱ ይታወሳል!

ይህም ሆኖ ሳለ የህወሀት መንግስት በእራሱ የሶማሌ ተወላጆችን እያፈላለገ ጫና ለማሳደር ቢሞክርም ኢትዮጵያውያኖች በጋራ በመሆን አብዲ ኢሌ ላጠፋው ወንጀል ለመቀጣጫ ትክክለኛውን ፍትህ ማግኘት ይገባዋል ብለው ያምናሉ።

መረጃ ምንጭ ጼጥሮስ አሸናፊ

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on September 19, 2018
  • By:
  • Last Modified: September 19, 2018 @ 8:02 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar