www.maledatimes.com የኦሮሞ አክቲቪስት ፀጋዬ አራርሳ የዶክትሬት ድግሪ እንደሌለው የሜልበርን ዩንቨርሲቲ አስታወቀ። - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

የኦሮሞ አክቲቪስት ፀጋዬ አራርሳ የዶክትሬት ድግሪ እንደሌለው የሜልበርን ዩንቨርሲቲ አስታወቀ።

By   /   September 20, 2018  /   Comments Off on የኦሮሞ አክቲቪስት ፀጋዬ አራርሳ የዶክትሬት ድግሪ እንደሌለው የሜልበርን ዩንቨርሲቲ አስታወቀ።

    Print       Email
0 0
Read Time:28 Second

የኦሮሞ አክቲቪስት የሆነው እና የአማረውን ህዝብ ክፉኛ የጥላቻ መንፈስ በመዝራት ዘር ከዘር እንዲጫረስ ፣እንዲጠላላ እና ሰላም እንዳይኖረው የሚሰብከው አቶ ፀጋዬ አራርሳ ምንም አይነት የዶክትሬት ድግሪም ሆነ በሜልበርን ዩኒቨርሲቲ እንደማይሰራ የሚጠቁም መረጃ ከሜልበርን አውስትራሊያ መውጣቱ የማለዳ ታይምስ መረጃ ማእከል ደርሶታል።

እንደ ደበድዳቤው ገለፃ መሰረት የሜልበርን ዩኒቨርሲቲን ለማግኘት ስለበቃችሁ እናመሰግናለን ። ጉዳዩን በሜልበርን አመራር እና አስተደደራዊ መዋቅር በጥልቀት እና በትኩረት መርምረን አይተነዋል።

በዚህም ሁኔታ የምንገልላችሁ  አቶ ፀጋዬ አራርሳ የዶክትሬት ስራውን አላጠናቀቀም ፣ የዶክትሬት ጥናቱንም በሜልበርን ውስጥ አልተቀበለም ።አቶ አራርሳ በአሁን ሰአት በዶክትሬት ስራው ለይም አይደለም (ለእጩነት ስራውም አልቀረበም) 

የሜልበርንም ዩኒቨርሲቲ ተቀጣሪም አይደለም ሲል በደብዳበው የህግ ክፍሉ አመልክቷል። ማለዳ

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 6 years ago on September 20, 2018
  • By:
  • Last Modified: September 20, 2018 @ 8:24 am
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar