www.maledatimes.com ዐቃቤ ሕግ በእነሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ በሶስት መዝገቦች ክስ መሰረተ - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

ዐቃቤ ሕግ በእነሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ በሶስት መዝገቦች ክስ መሰረተ

By   /   January 10, 2019  /   Comments Off on ዐቃቤ ሕግ በእነሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው ላይ በሶስት መዝገቦች ክስ መሰረተ

    Print       Email
0 0
Read Time:32 Second

ዐቃቤ ሕግ በሜጀር ጀኔራል ክንፈ ዳኘው፣ በኮሎኔል ደሴ ዘለቀ፣ በቸርነት ዳና እና ረመዳን ሙሳ ላይ በአጠቃላይ በሦስት መዝገቦች ክስ መመሥረቱ ታወቀ። ክሶቹም፡-

1) አባይ ወንዝና አቢዮት የተባሉ ሁለት መርከቦች ያለ አግባብ ለግዥ፣ ለጥገና፣ ለአስተዳደራዊ ወጪና ለሽያጭ በሚል 545 ሚሊየን 483 ሺህ 103 ብር ያለ አግባብ እንዲወጣ በማድረግና አገር ላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል ነው።

2) ከሪቬራ ኢንተርናሽናል ሆቴልና ፒ ቪ ሲ ፕሮፋይል ማምረቻ ግዥ ሲፈጸም ከግዥ መመሪያ ውጭ ግዥው እንዲፈጸም ትዕዛዝ በመስጠት ያለ አግባብ 202 ሚሊየን 882 ሺህ 885 ብር እንዲባክን በማድረግ እና

3) የኢምፔሪያል ሆቴል ግዥ እንዲፈጸም ትዕዛዝ በመስጠት ለሆቴሉ ግዥና ጥገና በሚል ያለ አግባብ 103 ሚሊየን 809 ሺህ 755 ብር እንዲባክን ማድረግን በሚል ተመልክቷል።

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 5 years ago on January 10, 2019
  • By:
  • Last Modified: January 10, 2019 @ 5:09 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar