www.maledatimes.com አቶ ለማ መገርሳ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸዉ አልተባረሩም!! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Ethiopia  >  Current Article

አቶ ለማ መገርሳ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸዉ አልተባረሩም!!

By   /   August 14, 2020  /   Comments Off on አቶ ለማ መገርሳ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸዉ አልተባረሩም!!

    Print       Email
0 0
Read Time:42 Second

“አቶ ለማ መገርሳ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸዉ ይቀጥላሉ” |የጨፌ ኦሮሚያ ጽ/ቤት ሪፖርተር ጋዜጣ አቶ ለማ መገርሳ፣ ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን እና ዶ/ር ሚልኬሳ ሚደጋ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸዉ ታግደዋል በማለት ይዞት የወጣዉ ዜና ሀሰት ነዉ ሲል የኦሮሚያ ክልል ኮሚውኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡ አቶ ለማ መገርሳ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አባልነታቸዉ ይቀጥላሉ ያለው ቢሮው ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን እና ዶ/ር ሚልኬሳ ሚደጋ አስቀድሞኑ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አባላት አይደሉም ሲልም ገልጿል፡፡ቢሮው በተለያዩ ምክንያት በተጓደሉ የፌዴሬሽን ምክርቤት አባላት ቦታ መተካካት መኖሩንም አንስቷል፡፡ በዚህም አቶ ፈቃዱ ተሰማ፣ አቶ ሳዳት ነሻ እና አቶ አብዱልሀኪም ሙሉ የፌዴሬሽን ምክርቤት አባላት በነበሩት አምባሳደር እሼቱ ደሴ (በአምባሳደርነት አየርላንድ ተመድበዉ በማገልገል ላይ ያሉ)፣ አቶ በከር ሻሌ (ኮሪያ ሀገር ትምህርት ላይ ያሉ) አቶ ሙክታር ከድር (ኮሪያ ሀገር ትምህርት ላይ ያሉ) የተተኩም ናቸው ብሏል፡፡

 

 

 

Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email
  • Published: 4 years ago on August 14, 2020
  • By:
  • Last Modified: August 14, 2020 @ 2:43 pm
  • Filed Under: Ethiopia

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

በሰሜን ሸዋ ዞን ኤፍራታ እና ግድም ወረዳ መከላከያ ከአማራው ማህበረሰብ እና ከፋኖ ጋር ጦርነት ገጥሟል

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar