www.maledatimes.com ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ! - MALEDA TIMES
Loading...
You are here:  Home  >  Addis Admas  >  Current Article

ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ!

By   /   August 28, 2020  /   Comments Off on ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ!

    Print       Email
0 0
Read Time:23 Second
የደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የነበሩት ዶ/ር እንድሪያስ ጌታ የዎላይታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ሆነው መሾማቸውን አል ዓይን አስነብቧል። ከ114 አባላት ካሉትየዞኑ ምክር ቤት 100 ያህሉ በተገኙበት በዛሬው ስብሰባ ሹመቱን በአብላጫ ድምጽ አድቋል ተብሏል።
የቀድሞው የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ የነበሩት አቶ ዳጋቶ ኮምቤ ‘ከብልጽግና ፓርቲ ሥነ ምግባር በወጣ መንገድ ህዝብና መንግስት የሰጣቸውን ኃላፊነት ወደ ጎን በማለት ለውጡን ለመቀልበስ በውስጥና በውጭ ከሚንቀሳቀሱ አካላት ጋር ተቀናጅተው እየሰሩ እንዳለ ደርሼበታለሁ’ በማለት የፓርቲው የደቡብ ቅርንጫፍ አተ ዳጋቶን ሰሞኑን ከኃላፊት ማንሳቱ ይታወሳል –
Happy
Happy
0 %
Sad
Sad
0 %
Excited
Excited
0 %
Sleepy
Sleepy
0 %
Angry
Angry
0 %
Surprise
Surprise
0 %
    Print       Email

Average Rating

5 Star
0%
4 Star
0%
3 Star
0%
2 Star
0%
1 Star
0%
<"Without the support of our readers, the Maleda Times website would not exist in its present form">

You might also like...

Traveler’s Alleged Crimes and Robbery at Bole Airport Raise Concerns

Read More →

This site is protected by wp-copyrightpro.com

%d bloggers like this:
Skip to toolbar